ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የዩኤስ አሜሪካ ከፍተኛ የዉጭህ ፖሊሲ አስተዳዳሪ የሆኑት ማዳም ዌንዲ ሸርማን እ.ኤ.አ ግንቦት 1/2015 ለዋሽንግተን ፖስት በላኩት ደብዳቤ “ባደረግሁት ንግግር ላይ ስም የማጥፋት ድርጊት ፈጽሟል” በማለት በአርታኢ/ኢዲቶሪያል ቦርዱ ላይ ዘለፋ አካሂደዋል፡፡  የጉዳዩ መነሻ የሆነው  ዌንዲ ሸርማን እ.ኤ.አ ሚያዚያ …

ዌንዲ ሸርማን እየገመዱት ያለ ድር፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  የኢትዮጵያውያን/ት ህይወት ያሳስበናል!  እ.ኤ.አ በ2005 ልክ የዛሬ 10 ዓመት በያዝነው ወር ገደማ አሁን በህይወት የሌለው እና እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አድራጊ ፈጣሪ አምባገነን መሪ የነበረው መለስ …

ኢትዮጵያ፡ የምንወድሽ ሀገራችን ደግመሽ አልቅሽ! Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታዋሻ፡ በአሁኑ ጊዜ ቱርክ እየተባለች በምትጠራው ሀገር ከ100 ዓመታት በፊት በዛሬው ሳምንት እ.ኤ.አ ሚያዝያ 24/1915 በአርሜኒያ ዜጎች ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት ፍጅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲታወስ ይኖራል፡፡ ያ የዘር ፍጅት የኦቶማን ግዛት/Ottoman Empire ዋና …

በአርመኞች ላይ የተደረገው የዘር ማጥፋት ዕልቂትን እናስታውስ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን፡ የልሂቃን ሁሉ ልሂቅ ፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን በዚህ ባሳለፍው ጥር ወር ኢትዮጵያን ለመጎብኘት የነበራቸው የረዥም ጊዜ ዕቅድ በህመማቸው ምክንያት የተጨናገፈ መሆኑን በኢሜይል መልዕክት ልከውልኝ ነበር፡፡ በዚያ አስበውት በነበረው ጉብኝት የሚከተሉትን ሶስት ዓላማዎች የማሳካት …

ለፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን እልፈት ማስታወሻ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “ግድቡን መገንባት ወይም ደግሞ እርግፍ አድርጎ መተው” የሚለው የመለስ ጥያቄ ነበር፡፡ ከዛሬ አራት ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ ሚያዝያ 2/2011 አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ በምዕራብ ኢትዮጵያ በሚገኘው ቤንሻንጉል ጉሙዝ እየተባለ በሚጠራው “ክልል” ልዩ ስሙ ጉባ በሚባለው ቦታ …

የመለስ ግድብ ሕዳሴ ከንቱ ዉዳሴ? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ከላይ ለዚህ ትችት የተሰጠው ርዕስ እንደሚያመለክተው በአንድ በኩል በገንዘብ እጦት ችግር ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ለማድረግ ባለመቻሉ ምክንያት የተገደበ ወይም ደግሞ እንደ ጅብራ ተገትሮ የቀረ ግድብ የሚል ትርጉምን የሚይዝ ሲሆን ሌላው ትርጉሙ ደግሞ ከፍተኛ በሆነ የገንዘብ እጦት …

ኢትዮጵያ፡ በገንዘብ ዕጦት ምክንያት የተገደበ ግደብ? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ደቡብ አፍሪካ እ.ኤ.አ በ1960፣ እ.ኤ.አ መጋቢት 21/1960 ልክ ከዛሬ 55 ዓመታት በፊት ወደ 5 ሺ የሚገመቱ ሰልፈኞች (እንደ አፓርታይድ ፖሊስ የተጋነነ መረጃ ከሆነ ደግሞ 20 ሺ ሰዎች) በደቡብ አፍሪካ በሻርፕቪሌ ከተማ በትራንስቫል ግዛት (በአሁኑ ጊዜ ከደቡብ አፍሪካ 9 …

በደቡብ አፍሪካ የተፈጸመውን የሻርፕቪሌን ዕልቂት ማስታወሻ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የወባ ትንኝ ተመራማሪ የሆነ ሰው ስለዲፕሎማሲ ጥበብ እና ሳይንስ ምንድን ሊያውቅ ይችላል? ወይም ደግሞ እውነትን በመናገር እና ውሸትን በመናገር መካከል ያለው ልዩነት ምን ያውቃል? ወይም ደግሞ የለየለት ቅጥፈትን አምኖ በመቀበል እና ቅጥፈትን  በማውገዝ መካከል ያለውን  ልዩነት ምን ያውቃል? …

የኢትዮጵያ የ “ዲፕሎማቶች ቁንጮ” መሳለቅያ ቅጥፈት፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የሀሰት እና የሸፍጥ የተውኔት መድረክ የተንጸባረቀበትን ህገመንግስት አርቅቆ እ.ኤ.አ ታህሳስ 8/1994 በማጽደቅ በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ጫነ፡፡ በህገ መንግስቱ ሰነድ የመጀመሪያ መግቢያ …

የጎሳ ፌዴራሊዝም መርዝ በኢትዮጵያ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የእንግሊዝ ህዝብ መሰረታዊ ህገ መንግስት 800ኛ ዓመት በዓል በማክበር ላይ እገኛለሁ! እንዴት!? አንዴ በጅ በሉኝ! ጥያቄአችሁን  ተገንዝቤዋለሁ! በአሁኑ ጊዜ በአሜሪካ ሀገር የሚኖር አንድ በአፍሪካ ያውም በኢትዮጵያ የተወለደ ሰው በመካከለኛው ዘመን ከ800 ዓመታት በፊት በእንግሊዝ ሀገር ያመፁ ባለጉልት ባላባቶችና  በነጉሳቸው …

ለኢትዮጵያ መብትን፣ ክብርን እና ነጻነትን የሚያጎናጽፍ ሰነድ? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ መልካም የጉዞ ፍታት ለካራቱሪ: በኢትዮጵያ የካሩቱሪ አሟሟ አስከሬን ምርመራ   በምዕራብ ኢትዮጵያ በምትገኘው በጋምቤላ ክልል ካሩቱሪ እየተባለ ከሚጠራው ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል የውጭ የግብርና ልማት ድርጅት ጋር የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ባደረገው ስምምነት መሰረት ሲተገበር የቆየው የመሬት ቅርምት የመድረክ …

ቻው! ቻው! በኢትዮጵያ የካሩቱሪ ቅኝ ግዛት Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  እ.ኤ.አ በግንቦት 2015 ይካሄዳል እየተባለ ሌት ከቀን ስለሚደሰኮርለት የኢትዮጵያ የቅጥፈት የይስሙላ  የታዕይታ ምርጫ የሚያውቀው እና ግንዛቤው ያለው ማን ነው?     ይህንን ትችት በምጽፍበት በአሁኑ ጊዜ የካቲት አጋማሽ ሆኗል፡፡ ሆኖም ግን ምንጊዜም ቢሆን የህዳር ወርን አስታውሳለሁ፡፡ (በህዳር ነበር …

የኢትዮጵያ የምርጫ ቅርጫ: አይን ያወጣ የቅጥፈት የይስሙላ ምርጫ ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የወያኔ ወሮበላ ስብስብ ቡድን በቀፈቀፈው ድብቅ ዕዳ ምክንያት እንደ በረዶ ክምር የተቆለለባትን ዕዳ መክፈል የማትችለው ሉዓላዊቷ ኢትዮጵያ፣ ባለፈው ሳምንት የዓለም ባንክ እና የኢትዮጵያ “የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የቁማር ጨዋታ” በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችት የሚከተለውን ድብቅ …

የኢትዮጵያ “የድብቅ ዕዳ” በድብቁ የዓለም ባንክ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  የዓለም ባንክ ይዋሻል፣ ኢትዮጵያ እጅግ በጣም አስቸጋሪ በሆነ እና “ጥላቻን፣ ንቀትን ወይም ደግሞ መከፋትን በሚቀሰቅስ ዕዳ” ውስጥ በመዘፈቅ በመሞት ላይ ትገኛለች…  እ.ኤ.አ በ2010 የተዘጋጀው እና የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እየተባለ ስለሚጠራው ሙያዊ ክሎት እና …

የዓለም ባንክ እና የኢትዮጵያ “የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የቁማር ጨዋታ”፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ፣  ኢትዮጵያውያን/ት ለዓለም ባንክ የጭካኔ ቢሮክራሲያዊ የቀልድ ማካሄጃ የመድረክ ትወና ዒላማነት ተዳርገዋል፡፡  በምዕራብ ኢትዮጵያ ጋምቤላ እየተባለ በሚጠራው ክልል የዓለም ባንክ ቢሮክራቶች ዜጎችን ከሰፈሩበት ቦታ ያለፈቃዳቸው ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር፣ የአካባቢው …

የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ በኢትዮጵያ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ (ማሉኪ) እ.ኤ.አ በ1963 “ህልም አለኝ“ በሚለው ትንቢታዊ ንግግራቸው ላይ እራሳቸውን መስዋዕት አድርገው ለነበሩ የሲቪል መብቶች ተከራካሪ ወገኖች እንዲህ የሚል ጥያቄ አቅርበውላቸው ነበር፣ “መቼ ነው እናንተ እርካታን ልትጎናጸፉ የምትችሉት?“ ለዚህ ጥያቂያቸው ከተሰጡት ምላሾች መካከል …

ማርቲን ሉተር ኪንግ፡ “መቼ ነው እናንተ እርካታን ልትጎናጸፉ የምትችሉት?” Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ አንዳርጋቸው ጽጌ በህወሀት ወንድሞች ቡድናዊ የሸፍጥ ከበባ ስር  ቮልቴር (ፍራንኮይስ ማሬ አሮት) እንዲህ በሚለው ምልከታቸው በስፋት ይታወቃሉ፣ “አንድ ሰው ከሚሰጣቸው ምላሾች ይልቅ በሚያቀርባቸው ጥያቄዎች ምንነቱ ይገመገማል፡፡“ ቮልቴር ብልህነትን በተላበሰ መልኩ እንዲህ የሚል ምልከታም  በተጨማሪ አካሂደዋል፣ …

አንዳርጋቸው ጸጌ በህወሀት የሸፍጥ የምርመራ ወጥመድ ውስጥ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “ልጆቻችሁ ወደፊት ምን ሊሆን እንደሚችል ይተነብያሉ…እናም ርዕይን  ይሰንቃሉ፣ የእናንተ ታላላቆች ደግሞ ህልምን ያልማሉ…”    በመላው ዓለም ለምትገኙ ሁሉም አንባቢዎቼ እንኳን ለአውሮፓውያን አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ!!! በየዓመቱ ሁለት የአዲስ ዓመት በዓላትን አከብራለሁ፡፡ የመጀመሪያው እ.ኤ.አ ሴፕቴምበር 1 ቀን የሚውለውን …

እኔም ህልም አለኝ ለኢትዮጵያ በ2015 እና ባሻገር፣ Read more »

(የፀሐፊው ማስታወሻ — ይህን ፅሁፍ በነጻነት ለሀገሬ ስም ለአማርኛ አንባቢዎቼ  አቀርባለሁ። የነፃነት ለሀገሬ ትርጉሞች የረቀቁና የተጣሩ ናቸው። የነፃነት ለሀገሬን ድጋፍ በማግኘቴ ታላቅ ደስታና ክብር ይሰማኛል። ነፃነት ለሀገሬ ያልተዘመረለት/ያልተዘመረላቸው የኢትዮጵያ ጀግና/ጀግኖች ናቸው። ከፍተኛ ክብርና አድናቆቴን ለነፃነት ለሀገሬ አቀርባለሁ/አቀርብላቸዋለሁ  !!! ትግሉ ይቀጥላል …

“ለኢትዮጵያ አንድነት በጽናት እንቆማለን”፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ኩባ በመጨረሻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በአሸናፊነት ወጣችን? እ.ኤ.አ ጃኗሪ 1959 ፕሬዚዳንት ፉልገንሲዮ ባቲስታንን ከስልጣን ካባረሩ በኋላ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ካስትሮ እንዲህ ብለው ነበር፣ “አምባገነን አይደለሁም፣ ወደፊትም እሆናለሁ ብዬ አላስብም፡፡ በጠብመንጃ ኃይል ስልጣንን አልይዝም”፡፡ በዚያ መግለጫ …

የካስትሮ ወንድሞች፣ የአፍሪካ ወንድሞች እና ወንድም ኦባማ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ (ዘግይቶ የተተርጎመ ) በአንድ መንደር ውስጥ የምትገኝን ወጣት ልጃገረድ ጠልፎ በማግባት እና በአንድ ከተማ በሚኖር የፊልም ባለሙያ በሚደረግ የፊልም “ጠለፋ” መካከል ያለው ልዩነት ምንድን ነው? “ድፍረት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የአማርኛ ትርጉም ሙሉ ፊልም ከሰውነት …

ድፍረት፡ በኢትዮጵያ የፊልም ጠለፋ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዋና ዓቃቤ ሕግ የችግሩን ውስብስብነት በማረጋገጣቸው ሽንፈታቸውን አምነው ተቀበሉ!  ይህ ወር “በጨለማው አህጉር” ጨለማ እና ተስፋየለሽ ወር ሆኗል! አንድ ከፍተኛ የሀገር መሪ በሰው ልጆች ላይ አስከፊ በሆነ የሰብአዊ መብት …

የዓለም ወንጀለኞች ፍርድ ቤትን/ICCን ከአፍሪካ ወሮበላ አምባገነኖች ማዳን፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ (ዘግይቶ የተተረጎመ) “የስልጣን ሽኩቻ ጨዋታ” (በዓለም ላይ ታዋቂነትን ካተረፈው እና ተከታታይነት ካለው የቴሌቪዥን ትረካ መጽሐፍ ተመሳሳይ ርዕስ የተወሰደ) የገዥው አካል ቤተሰቦች ለስልጣን ወንበራቸው ሲሉ መስመራቸውን በመለየት ዋናውን መንግስታዊ ዙፋን ለመውሰድ በማሰብ ኃይለኛ ግጭትን ይፈጥራሉ፡፡ …

በኢትዮጵያ የባለዘውዶች የስልጣን ሽኩቻ የዥዋዥዌ ጨዋታ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “የእኛ መንግስት…እራሱን አርዓያ በማድረግ ለሁሉም ህዝብ ትምህርት ያስተምራል፡፡ መንግስት እራሱ ህግን የማያከብር እና የሚጥስ ከሆነ ለህግ ያለውን ንቀት ይፈልፍላል፣ እያንዳንዱ ሰው ለእራሱ ህግ እንዲሆን ይጋብዛል፣ ስርዓተ አልበኝነትን ይጋብዛል” የዩኤስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ለዊስ ዲ. ብራንዲስ …

የአሜሪካንን የህዝብ ጠባቂ ፖሊስ የሚጠብቀው ፖሊስ ማን ነው? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ባለፈው ሳምንት በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን/ት ቤተሰቦች ከዘመዶቻቸው እና ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ታሪክ በመጥፎ ገጽታው ሲታወስ የሚኖረውን እ.ኤ.አ ኖቬምበር 14/1974 በኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸመውን የእልቂት ሰለባዎች ለማስታወስ በአንድ ላይ ተሰባስበው የጸሎት ስርዓት አድርገዋል፡፡ በዚያ …

ኢትዮጵያ፡ እ.ኤ.አ ኖቬምብር 24/1974ን እናስታውስ፣ (ፕ /ሮ ዓለማየሁ ገ /ማርያም) Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ለአራት አስርት ዓመታት እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው እና በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከህዝብ ፍላጎት ውጭ በኃይል በስልጣን ወንበር ላይ ተፈናጥጦ የሚገኘው የወሮበላ የማፊያ ቡድን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቀጣይነት ያለው እና …

ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚደረግ ደባ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ገጣሚዋ የኪነ ጥበብ ባለሙያ “ከማይበገረው የመንፈስ ጽናቷ ጋር” እጅግ በጣም የተለዬ ችሎታ ያላት ወጣት ኢትዮጵያዊት የኪነ ጥበብ ባለሙያ የሆነችው ሜሮን ጌትነት ባለፈው ሳምንት “ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጠንካራ የሆነ የአማርኛ ግጥም በዩቱቢ …

ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በአፍሪካ የአሜሪካ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ሚስጥር፡ “በሚቀጥለው ትውልድ ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ“    ባለፈው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ በጣም የተጋነነ የዩኤስ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ፌሽታ ነበር፡፡ ሁሉም ነገር “በጣም ፈጣን እድገት እያስመዘገበ ስላለው አህጉር፣ በወጣት ትውልድ ስለተሞላው እና ከፍተኛ የሆነ መዋዕለ ንዋይ እየፈሰሰበት ስላለው“ የአፍሪካ አህጉር ነበር፡፡ …

በአፍሪካ የልማት እና የመዋዕለ ንዋይ ፍሰትን ሚስጥር ሀሰትነት ማጋለጥ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ጭራቁ ህዳር 2005! እ.ኤ.አ በ2005 ኢትጵያውያን/ት ለመናገር የሚዘገንን እጅግ በጣም የሚያስፈራ ድርጊትን አስተናግደዋል፡፡ በዚያኑ ዓመት በግንቦት ወር የተካሄደውን ፓርላሜንታዊ ምርጫ ተከትሎ የህዝብ ድምጽ በአደባባይ በጠራራ ጸሐይ በመዘረፉ ምክንያት ታቃውሟቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመግለጽ ወደ አደባባይ …

ኢትዮጵያ በ2014፡ ሁልጊዜ በህዳር አስታውሳለሁ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እ.ኤ.አ በ1984 የተከሰተው የኢትዮጵያ ታላቁ ረኃብ ሲታወስ፡ ክፍል 2፣ ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት ትችቴ (እ.ኤ.አ በ1984 የተከሰተው የኢትዮጵያ ታላቁ ረኃብ ሲታወስ፡ ክፍል1)፣ ላለፉት በርካታ ዓመታት ረኃብን በማስመልከት ሳቀርባቸው በነበሩት ትችቶች የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ እና …

እ.ኤ.አ በ1984 የተከሰተው የኢትዮጵያ ታላቁ ረኃብ፡ ህወሀት አሁንም ቢሆን ለመስረቅ እና ለመዝረፍ ፈቃድ አለው Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እውነታው ከልብወለድ በላይ እንግዳ ነገር ነው!   እ.ኤ.አ ሴፕቴምበር 7/2014 “ድፍረት፡ የፊልም ጠለፋ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ባወጣሁት ትችት ድፍረት በሚለው ፊልም ላይ የኢትዮጵያ መሪ ተዋንያን ሆና በሰራችው የውርጃ ድርጊት ላይ የነበረኝን ቁጣ ገልጨ ነበር፡፡ በአበራሽ በቀለ እውነተኛ ታሪክ ላይ …

የጠለፋ ጋብቻ በኢትዮጵያ ፡ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ወንጀል Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እ.ኤ.አ በ2014 በአሁኑ ወቅትም በኢትዮጵያ ረኃብ አለ፣ ሆኖም ግን የሌለ ለማስመሰል ስሙ የሚጠራው በሌሎች የመቀባቢያ፣ የመሸፋፈኛ፣ የማስመሰያ እና የማደናገሪያ ተቀጽላ ስሞች አማካይነት ነው፡፡  በኢትዮጵያ ረኃብ የሚያስደነግጠኝ ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ እያለ …

እ.ኤ.አ በ1984 የተከሰተው የኢትዮጵያ ታላቁ ረኃብ ሲታወስ፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ   ፕሬዚዳንት ኦባማ እ.ኤ.አ በ2015 በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው “ምርጫ” ምን ያህል ያውቃሉ?  ባለፈው ሳምንት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ካለው የገዥው አካል የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በዚህ በዋሽንግተን ዲሲ ላይ በመገናኘት እንዲህ የሚል ንግግር አሰምተው ነበር…”በዚህ ዓመት ጠቅላይ ሚስትር [ኃይለማርያም ደሳለኝ] እና …

ፕሬዚዳንት ኦባማ ስለኢትዮጵያ ምርጫ ምን ያህል “ያውቃሉ”? Read more »

 ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ/ወያኔ እያለ በሚጠራው እና ትግሉን በሰለጠነ መልኩ በጠረጴዛ ውይይት እና የሀሳብ የበላይነት ሳይሆን ከጫካ በመግባት ብረትን የኃያልነት ዋስትና በማድረግ በንጹሀን ዜጎች ደም ላይ ተረማምዶ የጫካ ባህሪውን ከነግሳንግሱ እንዳለ ተሸክሞ ከህዝቦች …

የወያኔ ወሮበላ ዲፕሎማሲያዊነት፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በአፍሪካ የአሜሪካ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ሚስጥር፡ “በሚቀጥለው ትውልድ ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ“     ባለፈው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ በጣም የተጋነነ የዩኤስ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ፌሽታ ነበር፡፡ ሁሉም ነገር “በጣም ፈጣን እድገት እያስመዘገበ ስላለው አህጉር፣ በወጣት …

በአፍሪካ የልማት እና የመዋዕለ ንዋይ ፍሰትን ሚስጥር ሀሰትነት ማጋለጥ፣ Read more »

ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በአሁኑ ጊዜ የረዥም ጊዜ አንባቢዎቼ አንደምያውቁት ሁሉ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ያሉኝን ሀሳቦች እና ማሳመኛ የሙገታ ትንታኔዎች ከፍተኛ በሆነ ግልጽነት፣ እርግጠኝነት እና ለየት ባለ አቀራረብ ሁኔታ በእራሴ ቃላት እና ሀረጎች ለመግለፀ አሞከራለሁ፡፡ በዚህ በአሁኑ ትችቴ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ስርዓት …

በኢትዮጵያ ያለው “የለማኝ መንግስት” አነሳስና አወዳደቅ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ይህ ትቸት ምናልባትም  የጦማሪ ቃላት ብለው እስከ አሁን ድረስ ከነበሩት ትችቶች ሁሉ የበለጠ ገላጭ እና ረዥም ነው፡፡ ለምንድን ነው በመቶዎች ለሚቆጠሩ ሳምንቶች በየሳምንቱ ሰኞ፣ ሰኞ ረዥም ትችቶችን የምጽፍ? የእኔ ትችቶች “በጣም ረዥም” የሚሆኑት ለምንድን …

የኢትዮ-አሜሪካዊው ጦማሪ ቃላት ወይስ የአትዮጵያ ልጅ የፅሁፍ ማስታዎሻዎች? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እ.ኤ.አ ኤፕሪል 10/1957 ዕድሚያቸው 28 ዓመት የሞላቸው ዶ/ር ማርቲን ሊተር ኪንግ በሴንት ሌውስ ከተማ የነጻነት ሰልፍ ላይ በመገኘት “የዘር ግንኙነት እድገት በሚል ጥያቄ ላይ እውነተኛ ምልከታ” በሚል ርዕስ ንግግር አድርገው ነበር፡፡ በንግግራቸው ላይ ማርቲን …

ረዥሙ ጉዞ ለአሜሪካ ህዝብ የተሟላ አገራዊ ህብረት Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “እኛ ትክክለኛ እና ጠቃሚ የሆኑ በርካታ ነገሮችን አከናውነናል፣ ሆኖም ግን ከዚህ በተለዬ መልኩም ህዝብን አሰቃይተናል፣ ከእሴቶቻችን ጋር ተጻጻሪ የሆኑ ነገሮችን ፈጽመናል፡፡ ከፍ ወዳሉ የምርመራ ስልቶች ስንገባ ማለትም ማሰቃየትን ጨምሮ ማንም ሚዛናዊ የሆነ አስተሳሰብ ያለው …

የአሜሪካ እሴቶች በአፍሪካ ውስጥ ምን ፋይዳ አላቸው? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የአፍሪካ የሰርከስ (አሻንጉሊቶች አንበለው) ተውኔት ጉባኤ እውን ለመሆን እየተቃረበ ነው፡፡ ይህ የጉባኤ ተውኔት በይፋ “የዩኤስ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ“ በመባል ይጠራል፡፡ ይህ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከኦገስት 5-6/2014 በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ በይፋ ይካሄዳል፡፡ የጉባኤው ርዕስ “በሚቀጥለው ትውልድ ላይ …

የ2014 የዩኤስ – አፍሪካ የመሪዎች ፍሬከርስኪ ጉባኤ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ (የጸሐፊው ማስታወሻ)፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ገዥ አካል  በቅርቡ ገንቢ ያልሆነ እና በእራስ አሸናፊነት ጎልቶ ለመውጣት በሚል ዕኩይ ምግባር በተቃዋሚዎቹ እና ትችት በሚያቀርቡበት ወገኖች ላይ እየወሰደ ያለውን የቅጣት እርምጃ አሳፋሪ ነው:: ገዥው አካል በተደጋጋሚ በሚሰራቸው …

ኢትዮጵያ በፍርሀት የሞት እና ሽረት ትግል መካከል የምትንጠራወዝ ምስኪን አገር፣ Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  በኢትዮጵያ ያለው ገዥ አካል ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ቡድን የሆነውን ግንቦት ሰባት የፍትህ፣ የነጻነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ እየተባለ የሚጠራውን ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንዳርጋቸው ጽጌን በቀን ብርሀን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ፡፡ እንደ ገዥው አካል ዘገባ …

ኢትዮጵያ፣የወንወጀለኞች መናኸሪያ አገር Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በልጆች ላይ የሚፈጸም ወንጀል በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም ወንጀል ነውን ? የጨነገፉ (ዉድቀት የገጠማቸው)  መንግስታትን አስመልክቶ በቅርቡ  በወጣ መረጃ መሰረት ከአስሩ የመጀመሪያዎቹ ቁንጮ አገሮች ስድስቱ እና ከ25ቱ የመጀመሪያዎቹ ቁንጮ አገሮች 18ቱ በአፍሪካ የሚገኙ አገሮች …

የጨነገፉ የአፍሪካ መንግስታት የሞራል ዝቅጠት Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ መቀመጫውን በኢትዮጵያ ያደረገ አንድ ታዋቂ የአሜሪካ የዜና አውታር በቅርቡ ኮካኮላ በኢትዮጵያ እንዳይጠጣ በሚል ያሰራጨሁትን ጽሁፍ በማስመልከት የተሰማውን ቅሬታ አስመልክቶ አንድ የኢሜይል መልዕክት ላከልኝ፡፡ እንዲህ የሚል ጽሁፍ ጻፈ፣ “በድፍረት ልናገርና ሆኖም ግን ኮካኮላ እንዳይጠጣ ለማሳሰብ …

ኢትዮጵያ ከዓለም ለምን ሁለተኛዋ ደሀ አገር ሆነች? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል ፍፃሜ መሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ ጥቆማ እንዲቀርብለት ኢትዮጵያውያንን/ትን በማበረታታት ላይ ይገኛል፡፡ እነዚህ በሰው ልጆች ላይ …

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብትን የደፈጠጡ አገር አልባ ናቸው! Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ኮካ ኮላ የሚያጣላ! የኮካኮላ ኩባንያ በታዋቂው የኢትዮጵያ ኮከብ ድምጻዊ ሙዚቀኛ በሆነው በቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ላይ ያደረገውን ስነምግባርን የጣሰ፣ የዘፈቀደ እና ፍትሀዊ ያልሆነ ድርጊት በማስመልከት የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበረሰብ በማህበራዊ እና በመገናኛ ድረ ገጾች ተቃውሞውን …

ኮካ ኮላ የተባለው መጠጥ አጠገቤ አይደርስም! Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እስክንድር ነጋን፣ ርዕዮት ዓለሙን፣ ውብሸት ታዬን፣ የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎችን…ማን ይፈራቸዋል? የኢትዮጵያ የነጻው ፕሬስ እና ጦማርያን ቁንጮ የሆነው እስክንድር ነጋ ሀሳቡን በነጻ በመግለጹ ብቻ በአምባገነኑ የወሮበላ ቡድን ስብስብ የይስሙላው የዝንጀሮ ፍርድ ቤት የ18 ዓመታት እስር …

የኢትዮጵያ ነፃ ጋዜጠኞችንና ጦማርያንን ማን ይፈራቸዋል? Read more »

“በጨለማዋ አህጉር” ዋሻ ጭላንጭል ብርሃን ይታያልን?  ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  በየጊዜው ተስፋቢስነቷ እየጨመረ የመጣው የአፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታ አወዛጋቢ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡  አንዳንዶቹ ጨለምተኝነትን በሚያንጸባርቅ መልኩ በሙስና በተዘፈቁ መሪዎቿ እና ሥር በሰደደው ጥልቅ ድህነት ሳቢያ በመጥፎ ሁኔታ ላይ ተንጠልጥላ …

“በጨለማዋ አህጉር” ዋሻ ጭላንጭል ብርሃን ይታያልን? Read more »

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እ.ኤ.አ ሜይ 2/2014 ቢቢሲ/BBC እንደዘገበው በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ የሚገኘው ገዥ አካል የጸጥታ ኃይሎች ከመናገሻ ከተማዋ ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ በኩል በ80 ማይሎች ርቀት ላይ በምትገኘው የአምቦ ከተማ ላይ ቢያንስ 47 የዩኒቨርስቲ እና የሁለተኛ …

በኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የሚፈፀመው ኢሰብአዊ ወንጀል Read more »

ትርጉም ከነጻነት ለሀገሬ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ህገመንግስት በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የሚውሉ ዜጎችን አስመልክቶ የሚከተሉትን መብቶች ያጎናጽፋል፡፡“በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የዋለ ማንኛውም ሰው በህግ አግባብ መብቱ ተጠብቆ ይያዛል፡፡ ማንኛውም ሰው በሀሰት ለመረጃ ጠቀሜታ ተብሎ በማስገደድ እንዲያምን  ወይም …

ኢትዮጵያ:- የፖሊስ መንግስት ያንሰራፋባት ሀገር Read more »