የኢንጋቢሬ ብይን መተላለፍ
የርዋንዳ ፍርድ ቤት ክስ በተመሠረተባቸው በወህኒ የሚገኙት የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይላት የተባለው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በሆኑት በወይዘሮ ቪክቷር ኢንጋቢሬ ላይ ብይን ይሰጥበታል ተብሎ የተጠበቀውን የትናንቱን ችሎት ለፊታችን መስከረም ወር አስተላለፈ።
የርዋንዳ ፍርድ ቤት ክስ በተመሠረተባቸው በወህኒ የሚገኙት የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይላት የተባለው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በሆኑት በወይዘሮ ቪክቷር ኢንጋቢሬ ላይ ብይን ይሰጥበታል ተብሎ የተጠበቀውን የትናንቱን ችሎት ለፊታችን መስከረም ወር አስተላለፈ።