አማርኛ መናገር የሚያስቀጣባቸው ት/ቤቶች

አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በቅፅር ግቢዎቻቸው በስህተት የአማርኛ ቃላትን የተናገሩ ተማሪዎች ላይ ቅጣት የሚጥሉ በቁጥር ከአንድ እስከ አራት የሚጠጉ ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ይነገራል። ብዙዎች ድርጊቱን እንደ እድገት እና መሻሻል ሲቆጥሩት በዛው መጠን ደግሞ ትውልድን መግደል ነው የሚሉ አይታጡም። ለመሆኑ ባህል ያድጋል ሲባል ምን ማለት ነው?