እንቶኔ አለሁ ይላል!! አሥራደው (ከፈረንሳይ)
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሁከትና ጥቃት ባላባራባት ኢራቅ ለሁለተኛ ጊዜ በተካሄደዉ አጠቃላይ የምክር ቤት ምርጫ አመፃዉን ተቋቁመዉ በርካታ ዜጎች ድምጽ መስጠታቸዉ አይዘነጋም።
የሰሜን ንፍቀ ክበብ የክረምት ወራት ዉጭ ባይወጣስ በሚያሰኘዉ ቆንጣጭ ቅዝቃዜዉ፤
ከትናንት በስቲያ በደቡብ ኢትዮጵያ በሆሣዕና ከተማ 10 ኪሎሜትር ሰሜናዊ አቅጣጫ በደረሰው የምድር ነውጥ፣ ህንጻዎች ተሠነጣጥቀዋል።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሰዎች በግፍ ተሰቅለው የሚገደሉበት በቁማቸውም የሚሰቃዩበት ስፍራ ነበር ፤ ኮሎኝ Appelhofplatz በተባለው አካባቢ የሚገኘው የቀድሞው የናዚ ጀርመን ሚስጥራዊ የፖሊስ ኃይል ማዕከል ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ።
ኢትዮ እማማ በአንድ ሣምንት ብቻ ሁለት ናይጄራውያን ሞተዋል።ባለፈው እሁድሣምንት ከአዲስ አበባ ወደ አቡጃ ሲበር በነበረ አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ውስጥ ዘይኔባ ሱሊማን የተባሉ የ62 ዓመት አዛውንት በመሞታቸው አውሮፕላኑ ዳግም ለማረፍ ከተገደደ በኋላ በሌላ አውሮፕላን አስክሬኑ እንዲሄድ ተደርጓል። አየር መንገዱ …
በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚጠቀሙ ናይጄራውያን አውሮፕላን ውስጥ እየሞቱ ነው Read more »
ጽሁፍን ለመተቸት ጸሀፊን መዝለፍና መስደብ እንደ ባህል እየሆነ መምጣቱ አሳዛኝ ክስተት ሆኗል:: በውጭ የምንገኝ አብዛኞቻችን ኢትዮጵያውያን እኔንም ጨምሮ የሰፈረብን ዕውቀት ማነስ ካለን ባህልና ወግ ካደግንበት የፖለቲካና የማህበራዊ ደረጃ አወቃቀር ካደረሱብን ጉዳቶች ለመላቀቅ ቆም ብለን ካላሰብንበት ነገ የምንደርስበት ነገር ከዛሬው በከፋ …
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌ አንቀጽ 19 እና እኛ በዮሐንስ እ ተመስገን Read more »
ኢትዮ እማማ ከ2000ዓ/ም ጀምሮ በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት አፋጣኝ መፍትሄ ካላገኘ በሂደት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ አሽመድምዶ ሊጥለው እንደሚችል አስቀድሞ ቢገለፅም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትርም ሆኑ ተከታዮቻቸው ጉዳዩን እንደቀላል ከመቁጠራቸውም በላይ ከወቅቱ ከጉንፋን በሽታ ጋር በማነፃፀር በቁጥጥር ስር እንደሚያውሉት በሀገሪቱ …
በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ከመጠን በላይ እየተባባሰ በመምጣት ላይ የገኛል Read more »
ኢትዮ እማማ በሆሳህና ከተማ ትናንት እሁድ የመሬት መንቀጥቀ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ዛሬ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት (3:15 pm) ላይ በመሬት መንቀጥቀጥ መለኪያ 5.3 ሬክተር ስኬል በሆሳህና ከተማ ውስጥ መከሰቱን በዩንቨርስቲው የመሬት መንቀጥቀ ኤክስፐርት ዶ/ር አታላይ አየለ …
ፍቅር ለይኩን (ከደቡብ አፍሪካ) የነፃነት አርበኛ፣ የይቅርታ አባት፣ የፍቀር ተምሳሌት፣ የአይበገሬነትና የፅኑ መንፈሥ ባለቤት፣ የመለያየትንና የዘረኝነትን ፅኑ ግንብ በማይለወጥ ፍቅር ያፈረሱ፣ የሠላም መልዕክተኛ፣ የሰው ልጆች ሁሉ የአንድነት ምልክት፣ … ወዘተ በሚሉ ቅጥያ ስሞች በሚታወቁት በዛሬው የ92 ዓመት አዛውንት ኔልሰን ማንዴላ …
የረሀብ አድማ ከመቱ አዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች እየኖሩ ወደ እስራኤል ለመሄድ በመጠባበቅ ላይ ከሚገኙ
ይድረስ ለኢትዮጵያውያን በሙሉ በያላችሁበት ጉዳዩ፦ በወያኔ እስር ቤቶች ሞልቶ ስለፈሰሰው የወገኖቻችሁ ስቀይና ሰቆቃ እንድታውቁት ትንሽ ስለራሳችን፡ በወያኔ የወንጀል ምርመራ፣ የወህኒና እስር ቤቶች አስተዳደር አካባቢ የምንሠራ የፖሊስ፣ የፌደራልና የደህንነት ባልደረቦች ነን በአጭሩ እንድታውቁት የምንፈልገው በሀገሪቱ የእስር ቤቶችና ማዕከላዊ እየተባለ በሚጠራው በአዲስ …
የአራት ሃይማኖቶች አባቶች ባለፈው ቅዳሜ በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ መንግስት ባለስልጣናት እንዲፈቱ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን በይፋ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሰባት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ኢዴኃኅ … በኅብረቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ”የዚኽ ምክር ቤት አባላት ካላቸው የዕድሜ፣ የሥራና የትምህርት ሠፊ ልምድና ዕውቀት አንዳንድ ባህላዊ ግጭቶችን ለማስወገድና ማናቸውንም ብሔራዊ …
የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ባለፈው ቅዳሜ ሳይታሰብ በአፍጋኒስታን የሚገኙትን የሀገራቸውን ወታደሮች ጎበኙ። ጀርመናውያኑ ወታደሮች በጦርነት ላይ እንደሚገኙ ሜርክል በዚሁ ጉብኝታቸው ወቅት ባሰሙት ንግግራቸው በግልጽ አስታውቀዋል።
አውሮጳ እና ጀርመን የበርማ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን ባንድነት እንዲደግፉ የበርማ የተቃውሞው ወገን መሪ ወይዘሮ ኦንግ ሳን ሱቺ ጠየቁ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በደርግ ዘመን የተፈፀሙ በደሎችንና ጥፋቶችን ሃገራዊ ይቅርታና ዕርቀሠላም ባሉት መንገድ ለመጨረስ አራት የኢትዮጵያ አብያተ-ዕምነት መሪዎች ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ጥሪ አቀረቡ፡፡ በያዝነው ታኅሣስ መጨረሻ የሠላምና የዕርቅ በዐል ለማድረግም ዕቅድ ተይዟል፡፡ የኃይማኖት መሪዎቹ ዕሁድ ታኅሣስ 10 ቀን 2003 ዓ.ም. በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል …
ኢትዮጵያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ተቀባይነት ካለው ሥነ-ምግባር ተፃራሪ በሆነ ሁኔታ የሚንቀሣቀሱ ወላጆቻቸውን ያጡ ሕፃናት ማሣደጊያዎችን ለመዝጋት እያቀደች መሆኑን የአዲስ አበባው ሪፖርተራችን ፒተር ሃይንላይን ያስተላለፈው ዘገባ የመጀመሪያ ክፍል ቀደም ሲል መተላለፉ ይታወሣል፡፡ ያንን በማጭበርበርና በውንብድና አድራጎት ታጭቋል የተባለ፤ እንዲያውም ሥር ሰድዶ መንሠራፋቱና …
በአውሮፓዊያን አቆጣጠር ከ2000 ዓ.ም ጋር ሲነፃፀር ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተከናወኑ ተግባራት የመነደፍንና የሞትን መጠን ከሃምሣ ከመቶ በላይ መቀነስ መቻሉን በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የወባ መከላከልና መቆጣጠር ፕሮግራም ዋና ተጠሪ ገለፁ፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ከትናንት በስተያ ባወጣው አዲስ …
ኢትዮ እማማ በኢትዮጵያ የሚገኙ 4ቱ የሀይማኖት መሪዎች በማረሚያ ቤት ያሉ የቀድሞ የደርግ ባለስልጣናት ከእስር ይፈቱ ዘንድ ይቅርታ እንዲደረግላቸው የኢትዮጵያ መንግስትንና ህዝብን ይቅርታ እንዲያደርጉላቸው ጠየቁ።ባለስልጣናቱ በያዝነው ወር የፈታሉ ተብሎ ይጠበቃል። ትናትና በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የጠየቁት የአትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ፤የኢትዮጵያ እስልምና …
(በታምሩ ጽጌና በዘካሪያስ ስንታየሁ፤ ሪፖርተር ጋዜጣ፤ Sunday, 19 December 2010 12:31 ):- በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሰው በሞት፣ በእድሜ ልክና በዓመታት እስር እንዲቀጡ የተወሰነባቸው የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ለገና ሊፈቱ እንደሚችሉ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ በወቅቱ የፈጸሙትን የተለያዩ ወንጀሎችን በማመን እግዚአብሔርን፣ ሕዝብንና መንግሥትን …
በታምሩ ጽጌና በዘካሪያስ ስንታየሁ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሰው በሞት፣ በእድሜ ልክና በዓመታት እስር እንዲቀጡ የተወሰነባቸው የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ለገና ሊፈቱ እንደሚችሉ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
በኃያል ዓለማየሁ የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሸን ኮርፖሬሽን በአዲሱ አደረጃጀት ኢትዮ ቴሌኮም በሚል ስያሜ ከተዋቀረ በኋላ፣ አብዛኛዎቹ የድርጅቱ ሠራተኞች እስካሁን ባለመመደባቸው፣ የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ ቆሟል በሚያስብል ሁኔታ መዳከሙን ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ የድርጅቱ ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
በውድነህ ዘነበ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በቦርድ ለሚተዳደሩ መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች አዳዲስ የቦርድ ሰብሳቢዎችን ሊሾም ነው፡፡
በሚኪያስ ሰብስቤ በስድስት ሕፃናት ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጽሟል በሚል በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ክስ ተመስርቶበት ከአንድ ሳምንት በፊት በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ ሰባተኛ ወንጀል ችሎት ጥፋተኝነቱ የተረጋገጠበት የ16 ዓመት ወጣት፣ በ25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ፍርድ ቤቱ …
በሕፃናት ላይ ፆታዊ ጥቃት ያደረሰው የ16 ዓመት ወጣት በ25 ዓመት እሥራት ተቀጣ Read more »
በውድነህ ዘነበ ከአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘውን ገቢ ሙሉ ለሙሉ መሰብሰብ የተሳነው የከተማው ገቢዎች ኤጀንሲ ከፌዴራሉ ጉምሩክና ገቢዎች ባለሥልጣን ጋር ተዋህዶ እንዲሰራ ተወሰነ፡፡
በኃይሌ ሙሉ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ በ100 ሺሕ ዶላር ክፍያ የጆኒ ወከር ውስኪን ማስተዋወቁ ውዝግብ አስነሳ፡፡
በኃይሌ ሙሉ በእናቱ ላይ በፈጠረው የጤንነት ችግር ምክንያት በስድስት ወር (በ27 ሳምንት እድሜው) በቀዶ ሕክምና እንዲወጣ የተደረገው ሕፃን፣ በሕይወት መቆየት ቻለች፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከ28 ሳምንታት በታች የሚወለድ ልጅ እንደ ውርጃ ይቆጠራል፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ወንጀል ክስ ከመሰረተባቸው ስድስት ተከሳሾች ውስጥ በአራቱ ላይ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ከ6 ዓመት እስከ 8 ዓመት ከ6 ወር በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ውሳኔ ማስተላለፉን ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡
በብርቱካን ፈንታ ከሁለት ዓመታት በፊት ‹‹ሊከፈለኝ የተስማማሁት ክፍያ አልተፈጸመልኝም›› በማለት ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ደብዳቤ ጽፎ የነበረው እንግሊዛዊው ሚስተር አንዲ ኢቡላሚና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ውዝግብ በድርድር መፈታቱን፣ የሚኒስቴሩ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱኑ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር የተከዜ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ በዓለም አቀፍ ደረጃ የ2010 ምርጥ የኃይል ማመንጫ በመሆን በአንደኛ ደረጃ መመረጡን፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከአገራቸው በልዩ ልዩ መንገድ ተሰደው፣ በሱዳንና በሊብያ አቋርጠው የወጡ በርካታ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ማልታ ውስጥ ይገኛሉ። የተወሰኑት የፖለቲካ ጥገኝነት አግኝተው ከማልታ ወደ ሌላ አገር ለመሄድ እየተጠባበቁ ያሉ ሲሆን፤ ሌሎች በርካቶች ግን፣ ጥያቄያቸው ውድቅ ሆኖ እዚያው ማልታ ውስጥ ያለ ሥራ፣ በድንኳንና …
ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በማልታ በድንኳንና በዕቃ መጫኛ ኮንቴነሮች ውስጥ ለመኖር ተገደናል ይላሉ። Read more »
ተወልዶ ያደገው ናዝሬት ከተማ ነው። አብዱረዛቅ ረሽድ አደም ገና በስምንት ዓመቱ የሰርከስ ልምምድ ለማድረግ ከትምህርት ቤት መልስ ከበጎ ፈቃድ አሰልጣኙ ሙያ ሊቀስም ሲሄድ ቤተሰቦቹ ደስተኞች አልነበሩም። “ይሄንን ቧልትና ዝላይ ትተህ በትምህርትህ በርታ” ነበር የወላጆቹ ምክር። በየቀኑ ወሳኝ ክህሎቶቹን እየተማረ የነበረው …
የዘመን ቀለማት ቁጥር ሁለት የግጥም ስብስብ ለውይይቱ መነሻ የሆነን መፅሃፍ ነው። መፅሃፉ ለህትመት የበቃው፥ ከግጥም መፅሃፋቸው ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ የግጥም ሥራዎቻቸውን የማሳተም ዕድል ያላገኙ ጀማሪ ገጣምያንን ሥራዎች ለህትመት ብርሃን ለማብቃት አስበው በተነሱ አንድ ገጣሚና በኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ትብብር በተከፈተ ተዘዋዋሪ …
(መ/ር መንግስተአብ አበጋዝ፤ ማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ):- የአራት የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የቀድሞ የደርግ ባለሥልጣናትን የይቅርታ ጥያቄ ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እና የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በእስር ላይ የሚገኙ የቀደሞ የደርግ ባለስልጣናትና ዕርቀ-ሰላም ላይ ያተኮረ ውይይት ቅዳሜ ታህሳስ 9 ቀን 2003 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ተከናወነ። ውይይቱን ያካሄዱት የሀይማኖት መሪዎች በሀገሪቱ ዕርቅና ሰላም እንዲወርድም ጥሪ አድርገዋል ። መሰል የዕርቅና የሰላም ጥሪ በተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ …
ኢትዮ እማማ የዓለማችን የረዥም እርቀት ባለክብረወሰን የሆነው ብርቅየው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ከታዋቂው መጠጥ ከጆኒ ዎከር ጋር የማስታወቂያ ሥራ ለመስራት ተፈራረመ።ይህም የመጀመሪያው አፍሪካዊ ያደርገዋል። አትሌቱ ባለፈው ሐሙስ በሸራተን አዲስ በላሊበላ አዳራሽ የስኮትላንድ ውስኪ ከሆነው ከታዋቂው መጠጥ ከጆኒ ዎከር ካምፓኒ ጋር ባደረገው …
ጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን ፍላጎት ያልው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ለዘጠና ሰከንድ ማስታወቂያ 100,000 የአሜሪካን ዶላር ለመቀበል ተስማማ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ትላንት ማምሻውን የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገሮች መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ፤ ዛሬ ሲጠናቀቅ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
የ70ዓመት የዚህች ዓለም ቆይታውን ትላንት ፈጸመ። ታላቁ ኢትዮዽያዊ የእግር ኳስ ሰው- መንግስቱ ወርቁ።
ሰሞኑን በአንድ በኩል ረሃብና ችጋር፤ በሌላ በኩል ደግሞ ጥጋብና ድግስ አዲስ አበባን እያናወጧት ነው። የትግራይ ገዥ ጉጅሌ በወረራ በያዛቸው ቦታዎች ሁሉ ድግስ እያዘጋጀ ቢሆንም የአዲስ አበባው ግን ልዩ ነው። የየክልሉ ምስለኔዎችና ከአምስት መቶ በላይ የውጭ አገር እንግዶች ለዚህ ድግስ ተጋብዘዋል። …
የትግራይ ገዢ ጉጅሌ የበላይነትን ማንገስ ከፌደራሊዝም ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም Read more »
የኢትዮጵያ ቴሌኮሚውኒኬሽን ኮርፖሬሽን ሰራተኞች ነን የሚሉ ሰዎች ባለፈው ሳምንት ጽፈው ለፍትህ ጋዜጣ ልከውታል በተባለ ደብዳቤ፣ ለዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የሚገባውን ትችት ሰጥተውታል። “አንድ ጠብታ ፍሬ የማይወጣው ስብሰባ የሚሰበስብና የሚበትን”፣ “የህዝቦችን ጩኸት የሚያይበትና የሚያደምጥበት ግዜና ሞራላዊ ጥንካሬ የሌለው”፤ እና ‘’በሚቆጣጠረው ጦር …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ የሚፈጽመውን አስከፊ ሰቆቃ የሚያጋልጥ ፈር ቀዳጅ ሪፖርት በፖሊስ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በደህንነት አባላት ተጽፎ ይፋ መውጣቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። “ከውርደት ህይወት ሞት ይሻለናል” በሚል ድፍረት በመገፋፋት ሪፖርቱን ማውጣቱን …
በዘረኛው ወያኔ እስር ቤት የሚፈጽመው አስከፊ ሰቆቃ በደህንነት እና በፖሊስ አባላት ተጋለጠ Read more »
መለስ ዜናዊ በቅርቡ በጸደቀው የሃብት ምዝገባ አዋጅ መሰረት ንብረቱን ማስመዝገቡ ህዝብ ለማታለል የተሸረበ ሴራ ብቻ ነው ሲሉ አንድ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ሰራተኛ ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ተናግረዋል። ግለሰቡ እንደሚሉት ከሆነ፥ በኮሚሽኑ ውስጥ የአገዛዙ ሹመኞች የሆኑትን ሰዎች ጨምሮ፥ መለስ ዜናዊ እውነተኛ …
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰራተኞች በወያኔ አገዛዝ ላይ ያላቸውን ቅሬታ እና ተቃውሞ መደበቅ ከሚችሉት በላይ እየሆነባቸው እንደመጣ ሰሞኑን የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ የኦሮሚያ ባለሥልጣኖች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚጠሩት የውስጥ ስብሰባ ለአመታት ታምቆ የቆየው …
የኦሮሚያ መንግስት ሰራተኞች በክልሉ የወያኔ ሎሌዎች ላይ ግልጽ ተቃውሞ እያሳዩ መሆኑ ታወቀ Read more »