የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የቦርድ ሰብሳቢዎችን ሊሾም ነው

በውድነህ ዘነበ

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በቦርድ ለሚተዳደሩ መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች አዳዲስ የቦርድ ሰብሳቢዎችን ሊሾም ነው፡፡