የሃይል እጥረት፣ የኑሮ ውድነት፣ የአንዳንድ ምርቶች ከገበያ ላይ መጥፋት፣ የትራንስፖርት ችግር እና የደህንነት ጉዳዮች አዲስ አበባን ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ በሄደ ውጥረት ውስጥ ከተዋታል ስትል የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ለዝግጅት ክፍላችን ባስተላለፈችው ዘገባ ገልጻለች። በከተማይቱ ያለው የኤሌክትሪክ ሃይል እጥረት የከፋ ደረጃ …

እየተባባሰ የመጣው ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአድስ አበባ ከተማ ውስጥ ውጥረትን ፈጥሮአል Read more »

በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት መታሰቢያ በአል መከበሩን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች የግንቦት 7 ድምጽን የዝግጅት ክፍል ጨምሮ ለበርካታ መገናኛ ብዙሃን የላኩት ሪፖርት፤ ቅዳሜ ታህሳስ 3 ቀን በተካሄደው የመታሰቢያ በአል ላይ ምርጫውን ተከትሎ የነበረውን …

በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት ታስበው ዋሉ Read more »

ባለፈው ሐምሌ ወር የግልገል ጊቤ ሁለት ግድብን ጠግኖ ጨርሶ በመስከረም ወር ሃይል ወደ ጅቡቲ ማስተላለፍ እንደሚጀምር ቃል ገብቶ ሳይሳካለት የቀረው የወያኔ አገዛዝ፤ ባለፈው ሳምንት በሰጠው ቃል ደግሞ ጥገናውን በዚህ በታህሳስ ወር ጨርሶ የፈረንጆቹ አመት ሳያልቅ የኤሌክትሪክ ሃይል ወደ ጅቢቱ መላክ …

የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያለውን የሃይል እጥረት ቀውስ ለመፍታት ተስኖታል Read more »

አምስተኛው አለማቀፍ የፌዴራሊዝም ኮንፈረንስ ባለፈው ማክሰኞና ረቡ ዕ በአዲስ አበባ ውስጥ መካሄዱን አስመልክቶ፤ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያሰፈነው ፌዴራሊዝም ለሌሎች አገራት ምሳሌ እንደሚሆን የአገዛዙ ባለስልጣናት መናገራቸው የገዢው ቡድን ቋሚ ቀጣፊነት አካል ነው ተባለ። ባለፈው ሳምንት በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር …

የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት ፌዴራሊዝምን በተመለከተ ቅጥፈት ተያይዘዋል Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች፥ የወያኔ አገዛዝ በየጊዜው በሚያካሄደው ግዳጆች መሰላቸታቸውን በምሬት ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ገልጸዋል። የወያኔ አገዛዝ ከ97ቱ ምርጫ በኋላ ህዝቡን በተለያየ ግዳጅ ወጥሮ መያዙ እና የደርግ ግዜን ትውስታ ማስነሳቱ ይታወቃል። ሰሞኑን፥ የአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ …

የአዲስ አበባ ተማሪዎች በአገዛዙ ስለሚካሄድባቸው ግዳጆች ምሬት አሰሙ Read more »

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

አንድ አባት ስለ ጠጅ፣ «ጠጅ እንዳል ተከበርክ ጥንት በዘመኑ፣ ዛሪ ነገሱብህ ዉስኪ ምናምኑ» ብለዉ ገጠመ አሉ! የቤተ-መንግስት መጠጥ የጨዋ መጠጥ በመባል የሚታወቀዉ ጠጃችን በባለሞያ በአዋቂ ሴት በመጣሉ በየቦታዉ ባለመገኘቱ

ሀምሳኛ ዓመቷን በቅርቡ ያከበረችው የሀዋሳ ከተማ ስሟን ያገኘችበት፤ ለመቆርቆርም ያበቃት አጠገቧ ተንጣሎ የሚገኘው ሀይቅ ነው- የሀዋሳ ሀይቅ።

የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሄር እና መራህያነ መንግስት ዛሬ በብራስልስ የሁለት ቀናት ምክክር ይጀምራሉ።

በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግሥቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።

በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግስቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።

በኩሩና ኮከቡ የኢትዮጵያና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋችና አሰልጣኝ የነበረው መንግሥቱ ወርቁ በ70 ዓመቱ አረፈ፡፡

(አዲሱ ተስፋዬ፤ ለደጀ ሰላም)፦ ባለፈው ወራት በቤተ ክርስቲያን ዙርያ መነጋገርያ ሆኖ የሰነበተው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች መንፈሳዊ ጥያቄና  የበጋሻው ክስ ጉዳይ መሆኑ ይታወሳል። ነገር ግን ደጀ ሰላምም ላይ ይሁን ሌሎች የቤተ ክርስቲያን ጦማሮች ላይ የጉዳዩን አሳሳቢነት ከመግለጥ ውጭ የችግሮቹን …

መንፈሳዊ ኮሌጆቻችን የማዳከሙ አዲሱ ሴራና ተንኮል Read more »

“የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም ቋንቋን ወይንም ብሄር ብሄረሰብን መሰረት አድርጎ በመከፋፈል አይሳካም” ልደቱ አያሌው ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን፤ በተለይ በመንግስቱ ቁጥጥር ሾር የሚገኙት የቴሌቪዥንና የሬድዮ ጣቢያዎች “ብሄር ብሄረሰቦች…” የሚሉ ሙዚቃዎች ያሰማሉ፣ ቃለ-መጠይቅ ይደረጋል፣ በዋና ከተማዋ የሙዚቃና የባህል ስነስርዓቶች ይሰናዳሉ። በየዓመቱ ከሚከበረው የብሄር …

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የፌዴራሊዝም ጉባኤ ሲተነተን Read more »

ኢትዮጵያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ወላጆቻቸውን ያጡ ሕፃናት ማሣደጊያዎችን ለመዝጋት እያቀደች መሆኑ ተነግሯል፡፡ ሃሣቡ ተቺዎቹ የሕፃናት ንግድ በሚሉትና እየተስፋፋ በመጣው በውጭ የጉዲፈቻ ተግባር ላይ ለተሠማሩ ወኪሎች ፍቃድ ማደስ ማቆምንም እንደሚያካትት ታውቋል፡፡ “ድኃይቱ ሃገር በበረከተ የውጭ ወረት እየነቀዘ ባለው ማኅበራዊ መዋቅር ላይ ዐይኗን …

"የኢትዮጵያ ሕፃናትና ባሕር ዘለል ጉዲፈቻ" ክፍል አንድ Read more »

በየጊዜው፣ ከዓመት -ዓመት፣ በሳይንስ የሚደረገው ምርምር ፣ በሥነ ቴክኒክ ረገድ የሚቀርበው የፈጠራ ውጤት ፣ የሰውን ልጆች አኗኗር ለማቅለል፣ ለወቅታዊ ችግሮች መላ ለመሻት መሆኑ ቢታሰብም፣ ከቅንጦት ጋር የተያያዘም እንደሚገኝበት የሚያጠራጥር አይደለም።

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ስድስት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ኢዴኃኅ … ሐ) ምሥረታ፦ የጉባዔው ተሳታፊዎች የአገሪቱን አጠቃላይ ሁኔታ እና ለለውጥ የቆሙ ህዝባዊ (ዴሞክራት) ኃይሎች ቀደም ሲል ትግላቸውን ለማስተባበር መሥርተዋቸው የነበሩ የጋራ መድረኮችን …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ … ከዚኽ ወዴት? ክ.16 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የኬንያ የትምሕርት ሚንስትር፥ የኢንዲትሪ ሚንስትር፥ የራዲዮ ጣቢያ ሐላፊ፥ የካቢኔ ጉዳይ ሚንስትር እና የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነር ከአንድ ሺሕ ሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕወት ለጠፋበት ወንጀልና መዘዙ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች ናቸዉ።

ጉባኤዉ ትናንት የሕንድንና የካናዳን ዛሬ ደግሞ የአዉሮጳ በተለይም የጀርመንና የሲዊዘርላንድን ፌደራላዊ ሥርዓት ቃኝቷል።ዛሬ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት ጅምር ሒደትም ተነስቶ ነበር

የተባበሩት መንግሥታትን የሚሌኒየም የልማት ግቦች ዕውን ለማድረግ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ሊያበቃ በትክክል በቅርቡ ከምንይዘው አዲስ ዘመን በኋላ አምሥት ዓመታት ብቻ ይቀሩታል።

በኃይሌ ሙሉ ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው አምስተኛው የፌዴራሊዝም ጉባዔ ላይ ይገኛሉ ተብለው ይጠበቁ የነበሩት ካናዳን ጨምሮ የስዊዘርላንድ፣ የጀርመን፣ የህንድና የሩሲያ መሪዎች አልተገኙም፡፡

በታምሩ ጽጌ ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ በኦሮሚያ ክልል ከአዳማ ከተማ በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኘው የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ለሦስት ቀናት ያደረጉት የሥራ ማቆም አድማ በትናንትናው ዕለት እልባት አግኝቶ ወደ ሥራቸው ተመለሱ፡፡

– አቶ ሽፈራው ጃርሶ የስኳር ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆኑ በውድነህ ዘነበ መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በሦስት ክልሎች ውስጥ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት ካቀደው ዕቅድ በተጨማሪ፣ በትግራይ ክልል አዲስ የስኳር ፋብሪካ የመገንባት ዕቅድ ነደፈ፡፡

በሚኪያስ ሰብስቤ ለአንድ ሲኒ ቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ደረሰኝ ሳይቆረጥ ግብይት ፈጽሟል በሚል ባለፈው ሳምንት የጥፋተኝት ውሳኔ የተላለፈበት ቶሞካ ቡና ላኪ፣ አምስት ሺሕ ብር እንዲቀጣ ሲል የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ ወሰነ፡፡

– ባንኮች ሁለት ቢሊዮን ብር ይጠበቅባቸዋል በውድነህ ዘነበ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ከአዲስ አበባ ከተማ በስተቀር በሁሉም ክልሎች የሚገኙ ቀበሌዎችን በመንገድ ለማገናኘት የተነደፈውን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስፈልገው ገንዘብ በክልሎች እንደሚሸፈን ተገለጸ፡፡

በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የለገሀር አካባቢ ፖሊስና ዓቃቤ ሕግ በጋራ በመሆን የሸራተን አዲስ ሆቴል ኃላፊዎችንና የሠራተኞች ተወካዮችን ለማደራደር ለትናንትና ከጧቱ 4 ሰዓት በፖሊስ ጣቢያው ጽሕፈት ቤት ቀጠሮ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ የሆቴሉ ኃላፊዎች እንደማይደራደሩ በጠበቃቸው በኩል በመግለጻቸው …

ሸራተን አዲስ ከሠራተኛው ጋር ‹‹ለመደራደር ፍቃደኛ አይደለሁም›› አለ Read more »

በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሼር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው! (አንዷለም አራጌ) Read more »

አንዷለም አራጌ በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሼር እየማቀቀ ይገኛል። ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው Read more »

ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ሾር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …

ቀዳሚተ ሰንበት ከዳዊት ከበደ ጋር (ከሲያትል) Read more »

ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር  ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ሾር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …

ቀዳሚተ ሰንበት ከዳዊት ከበደ ጋር – (ከሲያትል) Read more »

የዓለም የሙቀት መጠን መጨመሩም ሆነ የአየር ንብረት ለዉጥ በየስፍራዉ በሚያስከትለዉ መዘዝ ገሃድ የሆነ ክስተት መሆኑ ሁሉንም ያግባባል።

የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ ዛሬ አመራራቸው አሜኔታ የሚጣልበት ስለመሆን አለመሆኑ በህግ መምሪያው ምክር ቤት፤የተደረገውን የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርዓት በድል ተወጡ።

5ኛው ዓለም አቀፍ የፌደራሊዝም ጉባዔ ትናንት ፣ አዲስ አበባ ውስጥ፣ ታደሰ እንግዳው እንደዘገበልን፣ በእሥራ-ምዕቱ(ሚሊኔየም) አዳራሽ በተከናወነ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ተጀምሯል።

The state-run sole national television broadcaster, Ethiopian Television (ETV), will launch an additional channel exclusively dedicated to sports and entertainment within a month. ETV revealed this plan to owners of advertisement companies in a stakeholders meeting held in Addis on …

ETV to Launch Entertainment and Sports-only Channel Read more »

በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሼር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው! በአንዱዓለም አራጌ Read more »

ኖቤል የሰላም ሽልማት በርግጥ ብዙ ጊዜ አወዛግቧል።የዘንድሮዉን ያክል የዲፕሎማሲ ዘመቻ ተከፍቶበት፥የምጣኔ ሐብት፥የፖለቲካ ጡንቻ አማዞ-ግን አያዉቅም

የማሰቃየትን ተግባር የሚቃወመው መንግስታዊ ያልሆነው የፈረንሳይ ክርስቲያናዊ ተቋም በዓለም ዙሪያ የማሰቃየት ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የሚያሳይ ዘገባ ይፋ አድርጓል።

ለ 2 ሳምንታት በካንኩን ሜክሲኮ ሲካሄድ የሰነበተውና ባለፈው ቅዳሜ የተደመደመው የዓለም የአየር ንብረት ጥበቃ ነክ ጉባዔ፣ ከ 194 ቱ የተባበሩት መንግሥታት፣ የአየር ንብረት ውል ደጋፊ አገሮች መካከል ፣

በአዲስ አበባ እምብርት ከሚገኘው አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከዋናው አስፋልት ሁለት መቶ ሜትር ያህል ገባ ብሎ አንድ ቪላ ይታያል።  የግቢው ዙሪያ ገባ በጎስቋላ ደሳሳ ጎጆዎች እና ቤተክርስቲያኑን በተጠጉ ሰዎች  የተሟሟቀ ነው። በግቢው ውስጥ አፌዴንን የሚጋሩት ነዋሪዎች የሚጠቀሙበት አንድ ትልቅ የዲሽ …

ቡልቻ ደመቅሳ ይናገራሉ! ልዩ ቃለ ምልልስ Read more »

“ ሁላችንም ባንድነት ግንባር ፈጥረን ካልታገነው አገራችንንና ወገናችንን ከወያኔ የግፍ አገዛዝ ነፃ ልናወጣ አንችልም!” (የቀድሞው የሕወሃት የፋይናንስ ክፍል ሃላፊ አቶ ገ/መድህን አርዓያ) የደቡብ አውስትራሊያ ዋና ከተማ በሆነችው አድላይድ የሚኖሩ ኢትዪጵያውያን በ1997 ዓ.ም በአገራችን የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ በአምባገነኑ የወያኔ መንግስት በግፍ …

የሰማዕታት ቀን በደቡብ አውስትራሊያ ተከበረ Read more »

ፍየሏ ! ፍየሏ ወንዙን አቋረጠች_ _ _ _ _ _ ለምን? በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ አጼ ቴዎድሮስ (ቆራጥ ጀግና የአንድነት መሪ) ይህች ዟሪ ፍየል መሄድ የለመደች: መሄዷን ብቻ እንጅ ሀገር ያላወቀች: ባይገባት ነው …

በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ Read more »

ቴዲ ታዳሚውን ሞራል ያንሳል እያለ ሲያነሳሳ ከጥቂት መንደሮች በስተቀር በሁሉም የካምፓላ አካባቢዎች ሐበሻ ማየት የተለመደ አይደለም። በታዋቂዎቹ የካባላጋላ እና የካንሳንጋ ጎዳናዎች ላይ ግን እስኪጠግቡ ድረስ ሐበሾችን ማየት ይቻላል። በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን ዜጎች የሚተዳደሩት ብዙ ሬስቶራንቶች የሚገኙት ካባላጋላ ከተባለው ስፍራ በመኾኑ …

ቴዲ አፍሮ በካምፓላ Read more »

(VOA) — ሥርጭቱን ለኢትዮጵያና አካባቢዋ፣ እንዲሁም ከሰሜን አሜሪካ በስተቀር በመላው ዓለም እንደሚያደርስ የገለፁት የኢሣት ቃልአቀባይ አቶ ክንፉ አሰፋ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት መግለጫ ከተመሠረተ የዘጠኝ ወራት ዕድሜ ያለው የጣቢያቸው ሥርጭት ለአራተኛ ጊዜ ለመቋረጥ ተገድዶ እንደነበር አመልክተዋል፡፡ አቶ ክንፉ ሲናገሩ ፕሮግራሞቹን ተቀብሎ …

ኢሣት ሥርጭቱን ቀጥሏል Read more »