የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና የገጠሟቸው ሳንኮች፣

በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁጥር እንደአስፈላጊነቱ እንዲጨምር መደረጉ ትክክለኛና ማለፊያ ተግባር መሆኑን ማንም አይስተውም።