ጥቅምት ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ስብሰባ አውካችሁዋል በሚል ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ ማህበራዊ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አለነ ማህፀንቱና የቀድሞ የፓርቲው አባል አቶ እስማኤል ዳውድ መከላከያ ምስክሮቻቸውን ሳያሰሙ እንደተቀጠሩ ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል፡፡ አቶ እስማኤል ዳውድና አቶ አለነ ማህፀንቱ እስር ቤቱ” መኪና ላገኝ ስላልቻልኩ” ተከሳሾቹን ላቀርብ አልቻልኩም፤ በማለቱ የተነሳ መዝገባቸውን እየተመለከተ የሚገኘው የአራዳ …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

  የትግራይ ክልላዊ መንግስት በድርቁ ጉዳይ መግለጫ ይሁን የመከላከል ስራ ሳይሰራ ቆይተዋል።ትናንት 07/02/2008 ዓ/ም በድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሳቸው ወረዳዎች ኣንዱ ወደ ሆነው ኣፅቢ ወንበርታ ደርሰው ጉዳቱ ተመልክተዋል።ኣፅቢ ወንበርታ በርካታ እስሳት ሙተዋል፣ የሰው ሂወትም ኣልፎበታል። በርሃቡ ከፍተኛ ጉዳት የደረሳቸውና ሂወታቸው በኣጣብቂኝ …

በድርቁ ጉዳይ ኣቶ ኣባይ ወልዱ ምን ነካቸው…? Read more »

ከእያንዳንዱ ትልቅ ቦታ ላይ ከደረሰ ሰው ጀርባ/ጎን አንዲት ሴት ትኖራለች::ይባላል::ታዲያ ከአለም አምባገነኖች ጀርባ/ጎን ያሌት ሴቶች እንዚህ የምታይውቸው ናቸው::ይተዋወቋቸው::በጥሩም ይሁን በመጥፎ የአማባገነኖች ሚስቶች ብዙ ጉዳዮችን ይጋፈጣሉ::ከሙስና እና ከፖለቲካ ቀውስ ጀምሮ እስከ ባሎቻቸው መማገጥ እና የውስጥ ውጥረት አደጋ የማይጋፈጡት ጋሬጣ የለም::የሩዋንዳዋ ቀዳማይ …

የአለም አስራ አምስቱ አምባገነኖች እና ሚስቶቻቸው ጋር ይተዋወቁ :: Read more »

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

Ethiopia Wetatoch Dimits Message  —- አሉባልታዊና ሐሜተኛ ማህበረሰብ የጥርጣሬና የሟርት ዘመን ምልኪዎች – ህዝብን ማታለል ክፉ እርግማን ነው፡፡ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=1PzRGwIw-5Y]

በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ አገደ :: ዛሬ እሁድ በ7/2/2008 በአዲስ አበባ ታላቅ ስብሰባ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ የተሀድሶ እንቅስቃሴን ሰፊ መረጃ ለህዝብ ለማድረስ በተደረገው ጥረት ስብሰብውን ለመካፈል ሰው በግዜ ነበር ወደ ቦታው የደረሰው የህዝብ …

በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ ታገደ :: ‪ Read more »

የሥርዐት ለውጡ÷ ጽ/ቤቱ፣ ከሐምሌ 2002 – ሰኔ 2005 ዓ.ም. ያለውን የሒሳብ አሠራሩን በውጭ ኦዲተሮች ካስመረመረ በኋላ የተሰጠውን አስተያየት ተከትሎ የተካሔደ ነው የፋይናንስ ፖሊሲው እና ማኑዋሉ፣ የቤተ ክርስቲያንን የምጣኔ ሀብት እና የሙዓለ ንዋይ አስተዳደር መመሪያዎች በሚያወጣው በቅዱስ ሲኖዶስ ተመርምሮ የተወሰነ ነው ከኹለትዮሽ የአመዘጋገብ ሥርዐት ጋር ጽ/ቤቱ በተከተለው ማእከላዊ የበጀት አሠራር (budget centralization)፤ ወጪ ቆጣቢ፣ ውጤታማ እና …

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ልደታ ምድብ፤ 19ኛ ወንጀል ችሎት በስድስት ጦማርያን እና በሶስት ጋዜጠኞች ላይ በ08/11/2006 ዓ.ም ከፍትህ ሚኒስትር የቀረበለትን ክስ በቀን 11/11/2006 በይፋ አንብቦ ክሱን ከከፈተ ወዲህ መሰረታዊ ውሳኔ ያሳለፈው ጥቅምት05/2008 ነው ማለት ይቻላል፡፡ ይሄውም ክሳቸው በሰኔ 30/2007 ተቋርጦ ከተፈቱት ሶስት ጋዜጠኞች እና ሁለት ጦማርያን ውጭ ክሳቸው ቀጥሎ ከነበሩት አምስት የዞን ዘጠኝ ጦማርያን መካከል አራቱ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱና ከጦማርያኑ መካከል በፍቃዱ ሃይሉ ግን የፀረ-ሽብርተኝነት ሕጉ ተጠቅሶበት የተከሰሰው ክስ ተሰርዞ በመደበኛው ወንጀል ሕግ አንቀፅ 257/ሀ መሰረት‹‹[ሕገ መንግስቱንና ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል የመናድ ወንጀል] … እንዲፈፀም ለማድረግ … በንግግር፣ በሥዕል ወይም በፅሁፍ አማካይነት በግልፅ የመቀስቀስ ወንጀል ክስ›› በሚል ተሻሽሎ ክሱን እንዲከላከል ብይን መስጠቱ ነው፡፡
ነፃ የተባሉትና በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ የሚገኙት አቤል ዋበላ፣ አጥናፉ ብርሃኔና ናትናኤል ፈለቀ ምንም እንኳን ፍርድቤቱ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ቢያስተላልፍም ይህ ፅሁፍ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ አልተፈቱም፡፡ አቃቤ ሕግ እግድ አስወጥቶ ይግባኝሊጠይቅባቸው ይችላል የሚል ከፍተኛ ግምትም በብዙዎች ዘንድ አድሯል፡፡ ይሄም በትናንትናው እለት በፍርድ ቤቱ የተሰጠውን ‹የነፃናቸው› ውሳኔ ትርጉም አልባ የሚያደርግና የጦማርያኑንም ሕገ መንግስታዊ መብት የሚጥስ ተግባር ከመሆን አይዘልም፡፡ (ይሄን ጉዳይበሚመለከት ሌላ ፅሁፍ ይዘን እንወጣለን)፡፡
በዚህ ፅሁፍ ለማየት የተሞከረው ግን ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ ‹ተከላከል› ስለተባለበት ጉዳይ እና ለረቡዕ ጥቅምት10/2008 ለዋስትና ጉዳይ ስለተቀጠረው ጉዳይ ነው፡፡ በፍቃዱ የሚከላከለው ምኑን ነው የሚለውን የፍሬ ነገር (substantive)ጉዳይ በዚህ ፅሁፍ ለማየት አልተሞከረም፡፡ ይልቁንም የበፍቃዱ የዋስትና ጥያቄ ምላሽ ምን መሆን አለበት? እና በፍቃዱ የተከሰሰበት የሕግ አንቀፅ ምን ይነግረናል? ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት የተዘጋጀ ፅሁፍ ነው፡፡
ዋስትና ሕገ መንግስታዊ መብት ነው?

አዎ! የኢፌዴሪ ሕገ መንግስት በአንቀፅ 19 ላይ የተያዙ ሰዎች መብት ሲደነግግ፤ ንዑስ አንቀፅ 6 ላይ እንዲህ ይላል፡

የተያዙ ሰዎች በዋስ የመፈታት መብት አላቸው፡፡ ሆኖም በሕግ በተደነገጉ ልዩ ሁኔታዎች ፍርድ ቤት ዋስትና ላለመቀበል ወይም በገደብ መፍታትን ጨምሮ በቂ የሆነ የዋስትና ማረጋገጫ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል፡፡

ለመሆኑ በአንቀፁ እንደ ልዩ ሁኔታ (exception) ፍርድቤቱ ዋስትና ላለመቀበል የሚችልባቸውን ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?

ዋስትና በኢትዮጵያ ሕግ በምን አግባብ ነው የሚፈቀደው? የሚከለከለውስ?
አንድ ሰው የተከሰሰበትን የወንጀል ክስ ከእስር ቤት ውጭ ሆኖ መከታተል ይችል ዘንድ እና ጥፋተኛ ላልተባለበት የወንጀል ድርጊት ታስሮ መቆየት ስለሌለበት ዋስትና ከታሰሩ ሰዎች መብቶች አንዱና ዋነኛው በመሆን ተደንግጓል፡፡ ነገር ግን ይህ ህገ መንግስታዊ መብት ለሁሉም ተከሳሾች እንዲሁ (for granted) የሚሰጥ አይደለም፡፡ ይልቁንም በኢትዮጵያ ሕግ ዋስትና የሚያስፈቅዱ (bailable)እና ዋስትና የሚያስከለክሉ (non-bailable) ወንጀሎች በተለያ ቦታዎች በግልፅ ተደንግገዋል፡፡ ዋስትና በመርህ ደረጃ የሚያስከለክሉ ወንጀሎች ምን አይነት ናቸው? የሚለውን ስንመለከት፤ በመጀመሪያ የምናገኝው የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር63ን ሲሆን፣ በዚህ አንቀፅ ንዑስ ቁጥር 1 መሰረትም፡

ማንኛውም የተያዘ ሰው የተከሰሰበት ወንጀል የሞት ቅጣትን ወይም አስራ አምስት ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የሆነ ፅኑ እስራት የማያስቀጣው ከሆነና ወንጀል የተፈጸመበት ሰው በደረሰበት ጉዳት የማይሞት የሆነ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የዋስትና ወረቀት አስፈርሞ ለመልቀቅ ይችላል፡፡

  ይህ ለሁሉም የወንጀል አይነቶች የሚሰራ መርህ ሲሆን አንድ ሰው የተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት ከአስራ አምስት ዓመት ፅኑ እስራት በላይ የሚያስቀጣው በሆነ ጊዜ እና ወንጀል የፈፀመበት ሰው የሞተ እንደሆነ የዋስትና መብቱን ይነፈጋል ማለት ነው፡፡ከዚህ አጠቃላይ መርህ ባለፈ በተለያዩ ህጎች ላይ ዋስትና በመርህ ደረጃ ተከልክሎ እናገኘዋለን፡፡ በዚህም መሰረት በተሻሻለው የጸረሙስና ልዩ ስነ ስርአትና የማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር 434/1997 አንቀፅ 4 መሰረት የሙስና ወንጀል አስር ዓመትና ከዛ በላይየሚያስቀጣ ከሆነ ዋስትና ያስከለክላል ፡፡ እንዲሁም የሽብርተኝነት ወንጀልም በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀፅ20 መሰረት ዋስትና የማያሰጥ እንደሆነ ተደንግጓል፡፡ እንግዲህ አሁን ባለው የኢትዮጵያ የሕግ ስርዓት የዋስና መብት በመርህ ደረጃ የሚከለከለው በነዚህ ሶስት ሁኔታዎች ብቻ ነው ማለት ነው፡፡

ይህ ማለትም በመርህ ደረጃ ዋስትናን ከሚከለክሉት የሕግ ድንጋጌዎች ውጭ ያሉ ሌሎች የወንጀል ክሶች ዋስትና የሚያስፈቅዱ(bailable) ናቸው ማለት ነው፡፡ እዚህም ላይ ግን ሌላ እቀባ አለ – የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ አንቀፅ67፡፡ በዚህ የስነ ስርዓት ሕጉ አንቀፅ መሰረት አንድ ሰው የተከሰሰበት ወንጀል በመርህ ደረጃ ዋስትና የማያስከለክል ቢሆንም (ማለትም ከአስራ አምስት ዓመት ፅኑ እስራት በታች የሚያስቀጣ ቢሆንም፣ ከአስር ዓመት በታች የሚያስቀጣ የሙስና ወንጀል ቢሆንም፣ ከሽብርተኝነት ወንጀል ውጭ ቢሆንም) ፍርድ ቤቱ በሶስት የተለያዩ ምክንያቶች ተከሳሹን ዋስትና ሊከለክለው ይችላል፡፡ ይሄውም፡
  1. መጥፋት (Disappearance)፡ተከሳሹ በዋስትና ቢወጣ ይጠፋል ተብሎ ሲገመት፣
  2. ማጥፋት (Commits another offense)፡ ተከሳሹ በዋስና ቢወጣ ሌላ ወንጀል ይፈፅማል ተብሎ ሲገመትና፣
  3. አሁንም ማጥፋት (Witness Interference)፡ ተከሳሹ በዋስትና ቢወጣ ምስክሮች ላይ ጫና ይፈጥራል፣ ሌሎች ማስረጃዎችንም ያጠፋል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
ፍርድ ቤቱ ምንም እንኳን ተከሳሹ የተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት በመርህ ደረጃ ዋስትና የማያስከለክል (bailable) ቢሆንም ከነዚህ ሶስት ምክንያቶች አንዱ አለ ብሎ ካመነ ተከሳሹን ፍርድ ቤቱ ዋስትና ሊከለክለው ይችላል፡፡  
የበፍቃዱ የዋስትና ጉዳይ
እንግዲህ በመግቢያችን እንዳነሳነው ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ ተከሶበት የነበረው የሽብርተኝት ወንጀልን ለመፈፀም ማቀድ፣ ማነሳሳት፣ መሞከር፣ መዘጋጀትና ማሴር ክስ ውድቅ ተደርጎ በፃፋቸው ፅሁፎች ‹‹[ሕገመንግስቱንና ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል የመናድ ወንጀል]… እንዲፈፀም ለማድረግ … በንግግር፣ በሥዕል ወይም በፅሁፍ አማካይነት በግልፅ የመቀስቀስ ወንጀል›› ፈፅመሃል፣ ክሱንም ተከላከል መባሉን አይተናል፡፡ ታዲያ በፍቃዱ አሁን ተከላከል የተባለበትየወንጀል ክስ በፍቃዱን የዋስትና መብት ያስከለክለዋልን? ከላይ ካነሳናቸው አጠቃላይ የኢትዮጵያ የዋስትና ሕግ መርሆዎች አንፃር እንመልከት፡፡
የቀረበበት ክስ Bailable ነው ወይስ Non-bailable?
Bailable ነው፡፡ ምክንያቱም፡
 አሁን በፍቃዱ ተከላከል የተባለበት የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 257 በአጠቃላይ የሚያስቀጣው ከአንድ ቀን እስከ አስር ዓመት ፅኑ እስራት ሲሆን፤ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ‹‹…ግልፅነትና ተጠያቂነትን ባረጋገጠ መልኩ ውጤታማና ተገማችነት ያለው ቅጣት የሚሰጥበትን ስርዓት…›› ለመመስረት በማሰብ በጥቅምት 2006 ዓ.ም ያወጣው የተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 02/2006 አንቀፅ 9 ላይ በማያሻማ ሁኔታ እንደደነገገው ደግሞ በፍቃዱ ሃይሉ የተከሰሰበት የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 257/ሀ ማለትም አጥፊው ድርጊቱን በንግግር፣ በስዕል፣ ወይም በፅሁፍ አማካኝነት በግልፅ የቀሰቀሰ እንደሆን የእስራት ቅጣቱ ሁለት እርከን ነው ይላል፡፡ ይሄም ማለት በመመሪያውአባሪ አንድ ላይ አንደተገለፀው እርከን ሁለት የሚያስቀጣው ከአስርቀን እስከ ስድስት ወር እስራት ብቻ ነው፡፡ በመሆኑም በፍቃዱ ጥፋተኛ እንኳን ቢባል ሊቀጣ የሚችለው ከፍተኛ ቅጣት የስድስትወራት እስራት ብቻ ነው፡፡ በአጠቃላይ በፍቃዱ የተከሰሰበት ወንጀል ከ15 ዓመት ፅኑ እስራት በላይ የሚለውን የመከልከያ መርህ አያሟላም፡፡
በበፍቃዱ ላይ ተመስርቶ የነበረው ‹የሽብርተኛ ድርጅት በማቋቋም የሽብርተኝነት ወንጀልን ለመፈፀም ማቀድ፣ ማነሳሳት፣ መሞከር፣ መዘጋጀትና ማሴር› ክስን ፍርድ ቤቱ ‹ዞን ዘጠኝ የሽብርተኛ ድርጅት አይደለም የጦማርያን እና የአራማጆች ቡድንእንጂ› በማለት በብይኑ በግልፅ ውድቅ ስላደረገው፤ የፀረ-ሽብርተኝነት ህጉ ከዚህ በኋላ በበፍቃዱ ላይ ተፈፃሚነት የለውም፡፡
 ሶስተኛውና በኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ ዋስትና የሚያስከለክለው የወንጀል አይነት ከአስር ዓመት ፅኑ እስራት በላይ የሚያስቀጣ የሙስና ወንጀል (grand corruption) ሲሆን፤ የበፍቃዱ ክስደግሞ ከሙስና ወንጀል ጋር ፈፅሞ ግንኙነት የሌለው ነው፤
በአጠቃላይ በመርህ ደረጃ በፍቃዱን ዋስትና ሊያስከለክል የሚችል ምንም አይነት የህግ አግባብ የለም፡፡
መርሁ ሲፈቅድ፤ ዳኝነቱ ይከለክለዋልን?
በፍፁም ሊከለክለው አይችልም፡፡ ምክንያቱንም እንመልከት፡፡
በኢትዮጵያ ሕግ ዋስትና በመርህ ደረጃ ተፈቅዶ በዳኞች ስልጣን (discretionary power) ሊከለከል የሚችልባቸውሶስት ምክንያቶች የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ አንቀፅ 67 መደንገጉን ከላይ ተመልክተናል፡፡ የበፍቃዱን ጉዳይም ከዚህ አንፃር ስንመለከት፡
  1. ‹ይጠፋል› ፡ ተከሳሾች ይጠፋሉ ተብለው የሚገመቱት በተከሰሱበት ድርጊት ጥፋተኛ ከተባሉ ውሳኔው የሚያስከትልባቸውን እስር ለማምለጥ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በፍቃዱ የተከሰሰበት የሕግ አንቀፅ (የወንጀል ሕጉ አንቀፅ257/ሀ) ሊያስቀጣ የሚችለው ከአስር ቀናት እስከ ስድስት ወራት እስራት ብቻ ሆኖ እያለ በፍቃዱ ደግሞ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወራት በላይ በእስር ላይ ያለ ነው፡፡ ይሄም መታሰር ከሚገባው ከእጥፍ በላይ ታስሯል ማለት ነው፡፡ ታዲያ ለምን ይጠፋል?
  2. ያጠፋል ፡ ተከሳሹ ቢፈታ ሌላ ጥፋት ያጠፋል ተብሎ ሲገመት ፍርድ ቤቱ ተከሳሹን ዋስትና ሊከለክለው ይችላል፡፡ ይህ ክልከላ በዋናነት ለደጋጋሚ ወንጀለኞች (recidivists) የተደነገገ ነው፡፡ በፍቃዱ እንኳን ደጋጋሚ ወንጀለኛ ሊሆን በሕይወት ዘመኑ አንድም ክስ ተመስርቶበት የማያውቅ መልካም ጠባይ ያለው ሰው ነው፡፡ በመሆኑም ቢፈታ ሌላ ወንጀል ሊፈፅም ይችላል የሚለው መከልከያ በፍፁም እሱ ላይ አይሰራም፡፡
  3. አሁንም ያጠፋል ፡ ሌላው ዋስትና ሊያስከለክል የሚችለው ምክንያት ተከሳሽ ከእስር ቢፈታ እሱ ላይ ሊቀርቡ የሚችሉ ምስክሮችን እና ሌሎች ማስረጃዎችን ያጠፋል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡ በፍቃዱ ላይ ደግሞ ዓቃቤ ህግ አለኝ ያለውን ሁሉ ማስረጃ አሰምቷል/አቅርቧል፡፡ ሊጠፋ የሚችል ምንም ነገር የለምና እሱ ላይ ይሄ ምክንያት እይሰራም፡፡
በአጠቃላይ በፍቃዱ ሃይሉ የተከሰሰበት ወንጀል በመርህም ሆነ በዳኝነት ደረጃ ዋስትና ሊያስከለክል የሚችል አንዳችም ሕጋዊ ምክንያት የለውም፡፡ እንዲያውም የዋስትና መብቱን የሚከለክል አንዳችም ሕጋዊ ምክንያት ካለመኖሩም ሌላ የበለጠ የዋስትና መብቱን መከበር የሚገፋ ምክንያት አለ፤ ይሄውም በኢትዮጵያ ህግ አንድ ሰው ያላግባብ ለታሰረበት የእስር ጊዜ ካሳ የሚያስከፍል ስርዓት በሌለበት እና በፍቃዱ ደግሞ ጥፋተኛ እንኳን ቢባል ሊታሰር ከሚችለው ከአስር ቀናት እስከ ስድስት ወራት እስራት ከእጥፍ በላይ ታስሮ እያለአሁንም ዋስትና በመከልከል ሌላ ተጨማሪ እስር እንዲታሰር ማድረግ እጅጉን ኢፍትሃዊነት ከመሆኑም በላይ የወንጀል ህግ መርሆዎችን በሙሉ የሚገረስስ በመሆኑ ነው፡፡
257 – ያልተዘመረለት ሃሳብን የመግለፅ ነፃነት ጠላት

በፍቃዱ ሃይሉን ዋስትና ሊያስከለክል የሚችል አንዳችም ህጋዊ ምክንያት አለመኖሩን ከላይ ተመልክተናል፡፡ በዚህም መሰረት በፍቃዱ መብቱ ተከብሮለት በቀላል ዋስትና እንደሚወጣ ተስፋ እናደርጋለን፡፡ ነገር ግን ይሄን ፅሁፍ ከመቋጨታችን በፊት አሁን በፍቃዱ ተከላከል ስለተባለበት የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 257 ትንሽ ነገር ብለን እንጨርስ፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉት ስድስት ዓመታት የፀረ-ሽብርተኝነት ሕጉን አዋጅ ቁጥር 652/2001 ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብትን ለመደፍጠጥ እየተጠቀመበት እንደሆነ ከተለያዩ አካላት ትችት እየተሰነዘረበት ይገኛል፡፡ የተለያዩ ጋዜጠኞች እና ፀሃፊዎችም የዚህ አዋጅ ሰለባ መሆናቸው በየቀኑ የምናየው እውነታ ነው፡፡ ነገር ግን ከዚህ አዋጅ ባለፈ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መደበኛውን የወንጀል ሕግ እንደገና ወደመጠቀሙ ያዘነበለ ይመስላል፡፡ ዋነኛው የህግ አንቀፅ ደግሞ የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 257 ነው፡፡
ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሶስት አመት እስራት የተፈረደበት (ጥቅምት 2007)፣ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው ማስተዋል አሳታሚ ድርጅት የአስር ሺህ ብር  የገንዘብ ቅጣት ተቀጥቶ የተዘጋው ፣ ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው የአዲስ ጉዳይ መፅሄት ስራ አስኪያጅ እና ጋዜጠኛ እንዳልካቸው ተስፋዬ ላይ የሶስት ዓመት ከሶስት ወራት እስራት የተፈረደበት (መስከረም 2007)፣ ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው የሎሚ መፅሄት ዋና ስራ አስኪያጅና ጋዜጠኛ ግዛው ታየ ላይ የሶስት ዓመት ከሶስት ወራትእስራት የተፈረደበት (መስከረም 2007)፣ ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው የፋክት መፅሄት ስራ አስኪያጅ ፋጡማ ኑሪያ ላይ የሶስትዓመት ከአስራ አንድ ወራት እስራት የተፈረደባት (መስከረም 2007)፣ ይህ የሕግ አንቀፅ ተጠቅሶ ነው የቀድሞው የዕንቁ መፅሄትዋና አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ላይ ክስ ተመስርቶበት በአሁኑ ወቅት ክሱን እየተከታተል የሚገኘው … አሁን ደግሞ በፍቃዱ ሃይሉ በፃፋቸው ፅሁፎች ምክንያት ይህ የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 257 ተጠቅሶበት ተከላከል ተብሏል፡፡ የበፍቃዱን ከሌሎች ለየትየሚያደርገው በአንቀፁ ቀላል ቅጣት (ከአስር ቀናት እስከ ስድስት ወራት ብቻ) የሚያስከትለው አንቀፅ 257 ንዑስ አንቀፅ ‹ሀ› የተጠቀሰበት መሆኑ ነው፡፡
እንግዲህ ይህ የሕግ አንቀፅ ነው የቅርብ ጊዜ ሃሳብን ከመግለፅ ነፃነት ጋር በተያያዘ እየቀረቡ ላሉ ክሶች ዋነኛ መሰረትእየሆነ ያለው፡፡ በፍቃዱ ሃይሉም የቅርቡ አንቀጽ ሰለባ ነው፡፡
በፍቃዱ ሃይሉ 

• የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ ነው • የወጪ ንግድ ገቢ እና የገቢ ንግድ ክፍተት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል • ለውጭ ገበያ የቀረበው አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች መጠን በእቅዱ ከተያዘው በእጅጉ ያነሰ ነው • ለውጭ …

መንግስት ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን አመነ:: Read more »

ጥንታዊው የኢትዮጵያ ታሪክ ሲነሳ ‹‹የሦስት ሺሕ ዓመት›› የሚለው ጎልቶ ይሰማል፡፡ የሥልጣኔው መንደርደሪያ ከአክሱም ዘመን ሲያልፍም የይሓ እና የደአማት ሥርወ መንግሥትም ይጠቀሳሉ፡ከሦስት ሺሕ ዘመን ጋርም የንግሥተ ሳባና የልጇ ቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ ይነሳል፡፡ በምሥራቅ ትግራይ የቀድሞው ዓጋመ አውራጃ ዋና ከተማ ዓዲግራት በሰሜን …

የኢትዮጵያን ጥንታዊ ታሪክ ከአራት ሺሕ ዓመታት የሚያዘልለው ግኝት – (ሔኖክ ያሬድ ) Read more »

አሜሪካና አውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ የታሰበውን ያህል ገንዘብ አልተዋጣም

መንግሥት ከዳያስፖራው በተለይም አሜሪካና አውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለመሰብሰብ የታሰበውን ያህል የገንዘብ መዋጮ አለማግኘቱን፣ በምክትል ጠቅላይ

ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናንስና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ፡፡ 

ዶ/ር ደብረ ጽዮን ይህን ያስታወቁት፣ ጥቅምት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው ለጋዜጠኞች የግድቡን አጠቃላይ የሥራ ሒደትና ክንዋኔ ለመግለጽ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነው፡፡ 

‹‹አገር ውስጥ ካሉ ሠራተኞችና ዜጎች የተሰበሰበው የገንዘብ መጠን ከበቂ በላይ ነው፡፡ በተለይ በሠራተኛው በኩል የተለየ ቁርጠኛነት አስተውለናል፤›› በማለት አገር ውስጥ ያለው የገንዘብ አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡ ‹‹የውጭ የገንዘብ አስተዋጽኦ የተለያየና ቅልቅል የሚስተዋልበት ነው፡፡ በዋናነት የፍላጎት አይደለም፡፡ ነገር ግን የውጭው የገንዘብ አስተዋጽኦ በአጠቃላይ ጥሩ የሚባል አይደለም፤›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 

ከውጭ የተጠበቀውን ያህል ገንዘብ መሰብሰብ ያልተቻለበት የተለያዩ ምክንያቶች እንዳሉ የገለጹት ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ ‹‹ለምሳሌ አሜሪካ የገጠመን የአሜሪካ መንግሥት ደስተኛ አይደለም፡፡ ምክንያቱም እዚያ አገር ውስጥ የምትከተለው የራሱ ሕግ አለው፡፡ መዋጮ አዋጣ ወይም ቦንድ ግዛ ለማለት የምትከተለው ሕግ አለ፡፡ በቀላሉ የሚሠራ አይደለም፤›› በማለት ባለው የሕግ ክፍተት ምክንያት የታሰበውን ያህል ገንዘብ አለመገኘቱን አብራርተዋል፡፡ 

‹‹ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያንን ስብሰባ ጠርተን አንዱ 400 ዶላር ወይም አንድ ሺሕ ዶላር ይላል፡፡ ነገር ግን ይህ አካሄድ ሕገወጥ ነው በመባላችን አቁመነዋል፤›› ብለዋል፡፡

አሜሪካ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ብዙ ተጠብቆ እንደነበር የገለጹት ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ ‹‹አሁን ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት አጠናክረን ዘንድሮ እንጀምራለን፤›› ብለው፣ የተፈጠረው የሕግ ክፍተት ተሞልቶ በከፍተኛ ሁኔታ ለመንቀሳቀስ ሥራዎች መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል፡፡ በተመሳሳይ ‹‹አውሮፓ ያለው የገንዘብ መዋጮም ደከም ያለ ነው፤›› በማለት አክለው አስረድተዋል፡፡ 

ምንም እንኳን በአሜካሪና በአውሮፓ ለግድቡ የሚደረገው አስተዋጽኦ ከተጠበቀው በታች ቢሆንም፣ በመካከለኛው ምሥራቅ ያሉ ዜጎች በከፍተኛ ሁኔታ ለግድቡ አስተዋጽኦ እንዳበረከቱ ተገልጿል፡፡ 

‹‹መካከለኛው ምሥራቅ ጥሩ ነው የሄደው፡፡ ተሳትፎውም ሆነ መጠኑ ጥሩ ነው፡፡ አገር ውስጥ ካለው በስሜትም የሚለይ አይደለም፡፡ የሕግ ጉዳይም የለም፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡ 

የተጠበቀውን ያህል ገንዘብ ያልተገኘበት ምክንያት በምንም ዓይነት ሁኔታ ከተቃውሞ ጋር እንደማይገናኝ የገለጹት ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ ‹‹ተቃውሞ ይነሳል አዲስ ነገር አይደለም፡፡ እነርሱ ግን ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ አንፃር በጣት የሚቆጠሩ እብዶች ናቸው፡፡ በጣት የሚቆጠሩ እብዶች ደግሞ የትም ቦታ አሉ፡፡ እነርሱን እንደ ዳያስፖራ አንወስዳቸውም የተነጠሉ ናቸው፤›› በማለት የታሰበውን ያህል ገንዘብ መሰብሰብ ያልተቻለው ከተቃውሞ ጋር በተገናኘ እንዳልሆነ አብራርተዋል፡፡ 

የአገር ውስጥ አስተዋጽኦን በተመለከተ፣ ‹‹አሁን ካለበት መጨመር ነው እንጂ መልካም የሚባል ነው፡፡ ነገር ግን ከባለሀብቱ በኩል አንድ ዓይነትና ወጥ የሆነ አስተዋጽኦ አይደለም ያለው፡፡ ደከም ያሉ አሉ፣ ጥሩ የሄዱ አሉ፤›› ብለዋል፡፡

‹‹በድምር ውጤት ስንመለከተው ከውጤት አንፃር ከውጭና ከባለሀብቱ በቂ አላገኘንም ማለት ይቻላል፡፡ ከምንም በላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተው ሠራተኛው ነው፤›› ሲሉ አስታውቀዋል፡፡

የፕሮጀክቱን አፈጻጸም መንግሥት አሳንሶ እያቀረበ ነው የሚለውን አስተያየት በተመለከተ ምን ምላሽ እንዳላቸው ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹የምናሳንስበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ ደብቀው እየሠሩ ነው የሚሉ የተወሰኑ ጽሑፎች ተመልክቻለሁ፡፡ ነገር ግን ያለውን ነው እየገለጽን ያለነው፡፡ እንደዚያ ቢሆንልን እንመኝ ነበር፤›› ሲሉ አስተያየቱ መሠረተ ቢስ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ 

በአሁን ወቅት ከአጠቃላይ የግድቡ ግንባታ 47 በመቶ የተጠናቀቀ መሆኑን፣ ለዚህም እስከ ሐምሌ 2007 ዓ.ም. በተሰበሰበ መረጃ መሠረት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ቃል ከተገባው ገንዘብ ውስጥ በአገር ውስጥ ሰባት ቢሊዮን ብር፣ በውጭ አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ደግሞ 600 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡ ተገልጿል፡፡ 

 

‹‹ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያንን ስብሰባ ጠርተን አንዱ 400 ዶላር ወይም አንድ ሺሕ ዶላር ይላል፡፡ ነገር ግን ይህ አካሄድ ሕገወጥ ነው በመባላችን አቁመነዋል፤›› …………… ‹‹አውሮፓ ያለው የገንዘብ መዋጮም ደከም ያለ ነው፤››  (ዶክተር?)ዸብረጺሆን  መንግሥት ከዳያስፖራው በተለይም አሜሪካና አውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ …

(ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከዲያስፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ::ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል:: Read more »

በቢሾፍቱ ከተማ ከታክስ ጋር በተገናኘ የልኳንዳ ቤቶቻቸው የታሸጉባቸው ከ42 በላይ የሚሆኑ ግለሰቦች፣ ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት አቤቱታ ማቅረባቸው ታወቀ፡፡ 

አዲስ በወጣ የግብር ክፍያ ተመን ወደኋላ ተመልሳችሁ አልከፈላችሁም ተብለው የንግድ ቤቶቻቸው እንደተዘጉባቸው የሚገልጹት ልኳንዳ ቤት ባለቤቶች፣ ላለፉት ሦስት ወራት ያለ ሥራ በመቆየታችን ለኪሳራ ዳርጎናል ሲሉም ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የከተማዋ ልኳንዳ ቤቶች ማኅበር አባል እንደገለጹት፣ ከከተማዋ ገቢዎችና ጉምሩክ ቢሮ ጋር የተፈጠረውን ችግር በመፍታት ችግራቸው እስከ ኢሬቻ በዓል ቀን ድረስ እልባት ሊያገኝ እንደሚችል ቢጠብቁም ያለመፍትሔ መዝለቁን አስረድተዋል፡፡

የውዝግቡን መነሻ ለሪፖርተር ያስረዱት ሌላ አባል ደግሞ፣ ቀደም ባሉ ዓመታት የትርፍ ግብር ይከፍሉ የነበሩት ከእርድ በፊት በበሬ መግዣ ዋጋ ይተመን የነበረ ሲሆን፣ ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ሕግ በመውጣቱ ወደኋላ በመሄድ የ2005 እና የ2006 ዓ.ም. የገቢ ግብር በአዲሱ ሕግ መሠረት ክፈሉ መባላቸውን አስረድተዋል፡፡ የ2005 እና የ2006 ዓ.ም. የገቢ ግብር በነባሩ ሕግ መሠረት የሚፈለግባቸውን ከፍለው የንግድ ፈቃዳቸው ቢታደስም፣ በአዲሱ ሕግ ወደኋላ በመሄድ ክፈሉ መባላቸው አግባብ አለመሆኑን ጨምረው ገልጸዋል፡፡

ነጋዴዎቹ አዲሱ ሕግ ከወጣበት ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ በሕጉ መሠረት ለመክፈል ፈቃደኛ መሆናቸውን፣ ያለፉት ሁለት ዓመታት ተጨማሪ የግብር ጥያቄ ውድቅ ተደርጎላቸው፣ የታሸጉ የልኳንዳ ቤቶቻቸው እንዲከፈቱላቸው የአቤቱታ ደብዳቤ ለክልሉ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ማስገባታቸውን ነው ለሪፖርተር የገለጹት፡፡

ከጥቂት ወራት በፊት በአዲስ አበባም ተመሳሳይ ችግር ተነስቶ የነበረ ቢሆንም፣ ጉዳዩ ወዲያውኑ እልባት ማግኘቱ አይዘነጋም፡፡ ይልቁንም የአዲስ አበባ ልኳንዳ ቤቶች ከደረሰኝ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ጋር ተወዛግበው እንደነበረም ይታወሳል፡፡ 

የቢሾፍቱ ከተማ ገቢዎች ቢሮና የኦሮሚያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሕጉ በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የሚደረግ እስከሆነ ድረስ፣ በክልሉ ውስጥ የተለየ የግብር ቅነሳ እንደማይደረግ በቅርቡ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የቢሾፍቱ ከተማ የልኳንዳ ባለቤቶች ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ያስገቡትን አቤቱታ በተመለከተ ምላሽ እንዲሰጡ ጥረት ቢደረግም፣ በአዳማ ከተማ ስብሰባ ላይ በመሆናቸው ምክንያት ምላሻቸውን ማግኘት አልተቻለም፡፡

 

ዛምቢያ  ዛሬ እሁድ በብሄራዊ ደረጃ ጾምና ጸሎት የሚከናወንበት ዕለት እንዲሆን አውጃለች፡፡የዛምቢያ ፕሬዘዳንት ለኢኮኖሚ ቀውስ ‹‹ጾምና ጸሎት››አዘዋል ቡና ቤቶች ይዘጋሉ የአገሪቱ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ያወጣላቸው ጨዋታዎች ከወዲሁ መሰረዛቸው ለየክለቦቹ ተነግሯል፡፡ዛምቢያ የገንዘብ አቀሟ በመውረዱና ኢኮኖሚዋ በመቃወሱ የአምላክ ጣልቃ ገብነት ያስፈልገኛል ብላለች፡፡ ፕሬዘዳንት …

ዛምቢያ በብሄራዊ ደረጃ ለኢኮኖሚ ቀውስ ጾምና ጸሎት የሚከናወንበት ዕለት እንዲሆን አውጃለች፡፡ Read more »

– የወያኔ አፋኝና ገዳይ የደህነነት አባላት ወደፍቼ ተጓዙ – ለ531 ቀናት በግፍ የታስሩት ጋዜጠኞችና ጦማርያን ከአንዱ በስተቀር ከእስር ተፈቱ – በጥቅምት ወር መገባደጃ ላይ የወያኔ የግብጽ እና የሱዳን ስብሰባ ይደረጋል – ኦህዴድ ስልጠና ይውሰድ ተባለ – በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የፈነዱ …

የወያኔ አፋኝና ገዳይ የደህነነት አባላት ወደፍቼ ተጓዙ:: – – ኦህዴድ ስልጠና ይውሰድ ተባለ :: ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ Read more »

በዛሬው ዕለት የልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ፩ኛ ተከሳሽ ሶልያና ሽመልስ ፪ተኛ ተከሳሽ በፍቃዱ ሃይሉ ፫ተኛ ተከሳሽ ናትናኤል ፈለቀ ፭ተኛ ተከሳሽ አጥናፍ ብርሃኔ እና ፯ተኛ ተከሳሽ አቤል ዋበላ ተጠርጥረው ከነበረበት የሽብርተኝነትና የኅብረተሰቡን ደህንነት አደጋ ላይ የመጣል ክስ ነጻ መውጣታቸውን በበጎ መልኩ የምንቀበለው ቢሆንም 
  1. ፪ተኛ ተከሳሽ በፍቃዱ ሃይሉ በሃይል ተገዶ ማዕከላዊ ምርመራ ውስጥ በማሰቃየት ስር የሰጠው ቃል ተቆጥሮ አመጽን በማነሳሳት ወንጀል በወንጀለኛ መቅጫ ህግ አንቀጽ 257 መሰረት አንዲከላከል መባሉን አጥብቀን እንቃወማለን ፡፡ 
  2. ሃሳባቸውን በነጻነት በመግለጻቸው ከአንድ አመት ከአምስት ወር በላይ በእስር የቆዬት የዞን9 ጦማርያን የመፈቻ ወረቀት ከችሎቱ መጠናቀቅ በኋላ በአስቸኳይ በፍርድ ቤቱ አማካኝነት ተጽፎ ለማረሚያ ቤቱ ተወካይ ቢሰጥም ማረሚያ ቤቱ እስከ አርብ የስራ ሰዓት መጠናቀቂያ ድረስ መፈቻው አልደረሰኝም በሚል ሰበብ ሶስቱን ጦማርያን በእስር ማቆየቱን አስጊ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ 

ይህ ተግባር ከዚህ በፊት እንደታየው ሁሉ አቃቤ ህግ ለይግባኝ ጊዜ አንዲገዛ ከማረሚያ ቤቱ የሚደረግለት የጓሮ ትብብር አንዳይሆን እጅግ ከፍተኛ ስጋት አለን፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የተለመደው የፍርድ ቤቶችን ስልጣን ዝቅ አድጎ የማየት እና የማረሚያ ቤቶች የእጅ አዙር ፍርድ ሰጪነት ማሳያም ነው ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በፊት አንደታየው በአደባባይ በሕግ አግባብ የተሰጠን ነጻነት በጓሮ ከሕግ ውጪ ሊነጠቅ የሚችልበት ከፍተኛ ስጋት አሁንም የዞን9 ጦማርያን ፊት ተጋርጧል ፡፡
539 ቀናት ያለአግባብ እስር መቆየታችን ሳያንስ በራሱ መቆም የማይችል እና ምንም ማስረጃ ያልቀረበበትን ክስ አቃቤ ሕግ በጓሮ ከማረሚያ ቤት ጋር በመመሳጠር የመንፈግ ሌላ ተጨማሪ ግፍ አንዳይሰራብን አጥብቀን እንጠይቃለን ፡፡

ስለሚያገባን አንጦምራን!
ዞን9

ወያኔ ሃሳባቸውን በነጻነት ስለገለጹ ብቻ ወደ ወሕኒ የወረወራቸው የዞን ዘጠኝ አባላት ከጅምሩ ነጻ ቢሆንም ነጻ ለቀናል በማለት የተደረገበትን ጫና መቋቋም ስላቃተው ለቀቃቸው እንጂ ፍትህ በወያኔ ኮሮጆ ውስጥ አለች ብሎ መጠበቅ የዋህነት ነው::የተፈቱትን እንኳን ወደ ሰፊው እስር ቤት ተቀላቀላችሁ እያልን ለነጻነት …

ከነጻነት ትግሉ ጎን በማጎሪያ ካምፕ የታሰሩ የሕሊና እና የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ትግሉ ይቀጥላል:: Read more »

ዶ/ር ፍቅሩ ማሩና ሌሎችም ከሙስና ጋር በተያያዙ ክሦች እሥር ቤት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ጉዳይ ለፊታችን ማክሰኞ፤ ጥቅምት 9/2008 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡ ጠበቆቻቸው ደንበኛቸው የተከሰሱበት መዝገብ አብረዋቸው ከተከሰሱት ሰዎች ጉዳይ ጋር የሚገናኝ ባለመሆኑ ተነጥሎ እንዲወጣና እንዲታይ እየጠየቁ ነው፡፡

የአምባሳደር ዘውዴ ረታ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የእውቁ ጋዜጠኛ፣ ዲፕሎማት፣ የታሪክ ተመራማሪና ደራሲ የአምባሳደር ዘውዴ ረታ ሥርዓተ ቀብር ጥቅምት 5 ቀን 2008 ዓ.ም. በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡

ለሥራ ጉዳይ በሄዱበት ለንደን ከተማ ድንገት በመታመማቸው በለንደን ቅድስት ማርያም ሆስፒታል ከፍተኛ የሕክምና ክትትል ሲደረግላቸው የነበሩት አምባሳደር ዘውዴ፣ በ80 ዓመታቸው ያረፉት መስከረም 26 ቀን 2008 ዓ.ም. ነበር፡፡

በሥርዓተ ቀብራቸው ላይ በታሪክ ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ የቀረበው ዜና ሕይወታቸው እንደሚያመለክተው፣ አምባሳደር ዘውዴ ጥልቅ በሆነ ጥናትና ምርምር ላይ ተመሥርተው በተጠናከሩ መረጃዎች የተደገፉ፣ ‹‹የኤርትራ ጉዳይ እ.ኤ.አ ከ1941 እስከ 1963››፣ ‹‹ተፈሪ መኰንን ረጅሙ የሥልጣን ጉዞ››፣ ‹‹የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት አንደኛ መጽሐፍ ከ1923 እስከ 1948 ዓ.ም›› በሚሉ ርዕሶች ሦስት ታላላቅ የታሪክ መጻሕፍትን በተባ ብዕራቸው፣ ውበትና ለዛ በማይለየው የቋንቋ ችሎታቸው በማሰናዳት፣ ለአገርና ለወገን እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ሥራዎችን አበርክተው አልፈዋል፡፡

በ18 ዓመታቸው በዚያን ጊዜ የጋዜጣና ማስታወቂያ መሥሪያ ቤት እየተባለ ይጠራ በነበረው የመንግሥት ተቋም በ1945 ዓ.ም. በጋዜጠኝነት ሲሠሩ፣ በኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና አቅራቢነት ለሦስት ዓመታት ያህል አገልግለዋል፡፡

 በ1952 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሕዝብ የአገር ፍቅር ማኅበር ሥር ይዘጋጁ የነበሩት የኢትዮጵያ ድምፅና መነን መጽሔት ዝግጅት ዋና ዲሬክተር በመሆን እስከ 1954 ዓ.ም. ድረስ አገልገለዋል፡፡ ከዋና ዲሬክተርነት ኃላፊነታቸው በተደራቢ የእነዚሁ ሚዲያዎች የአማርኛ ቋንቋ አዘጋጅ ሆነው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡

ቀድሞ አዣንስ ተብሎ የሚታወቀው የኢትዮጵያ ወሬ ምንጭ ዋና ዲሬክተር፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የፓን አፍሪካን ኒውስ ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት፣ የማስታወቂያ ረዳት ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትርም ነበሩ፡፡ በኢጣሊያና በቱኒዝያ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር በመሆን ለአገራቸውና ለመንግሥታቸው በቅንነት በብቃትና በትጋት እስከ 1967 ዓ.ም. ድረስ ከፍተኛ አገልግሎት አበርክተዋል፡፡ በዘመነ ደርግ የስደት ዘመናቸውም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ በዓለም አቀፍ የእርሻ ልማት ፈንድ (The International Fund for Agricultural Development) የፕሮቶኮልና የመንግሥታት ግንኙነት ኃላፊ ሆነው ለአሥራ ሦስት ዓመታት ሠርተዋል፡፡ 

የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ቀድሞ ደጃዝማች ገብረ ማርያም በኋላ ደግሞ ሊሴ ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት የተከታተሉት አምባሳደር ዘውዴ፣ ከ1948 ዓ.ም. እስከ 1952 ዓ.ም. ባሉት ዓመታት ፈረንሣይ አገር ፓሪስ ከተማ በሚገኘው “ECOLE SUPERIEURE DE JOURNALISM DE PARIS” በተሰኘው ታዋቂ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የጋዜጠኝነት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡

አምባሳደር ዘውዴ ረታ ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ ባደረባቸው የደራሲነት ፍላጐት እኔና ክፋቴ፣ የገዛ ሥራዬ፣ ፍቅር ክፉ ችግርና እንግዳሰው የቡልጋው በሚሉ ርዕሶች አራት ቴአትሮችን ራሳቸው ጽፈውና አዘጋጅተው ለሕዝብ ዕይታ አብቅተዋል፡፡ 

በፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ አነጋገር፣ ‹‹ዘውዴ ረታ ስኬት በተሞላበት የሕይወት ዘመኑ ጋዜጠኛ፣ ዲፕሎማት፣ የታሪክ ጸሐፊ ሆኖ ሁሉንም ኃላፊነቱን በምልዓት የተወጣ ኢትዮጵያዊ ነበር፡፡ ሦስቱ ክህሎቶቹ ተወራራሾችም ነበሩ፡፡ በቅርቡ በከፍተኛ ደረጃ ለዓለም ዕይታ በበቃባቸው የታሪክ ሥራዎቹ የምናየውም ይህንኑ ነው፡፡ የጋዜጠኛውን ወዝ፣ የዲፕሎማትን ሥልት፣ የታሪክ ጸሐፊን ጥንቃቄ፡፡ ስለሆነም ነው ብዙውን ጊዜ በጎሪጥ የሚተያዩትን ጋዜጠኝነትንና የታሪክ ጸሐፊነትን ማጣጣም የቻለ ደራሲ ለመሆን የበቃው፤›› የሚል ምስክርነት በፕሮፌሰሩ የተሰጣቸው፡፡

በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከሃያ ሁለት ዓመት በላይ ላበረከቱት ውጤታማ ተግባር ከንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የምኒልክ የመኰንን ደረጃና የኢትዮጵያ የክብር ኮከብ አዛዥ መኰንን ኒሻን ተሸልመዋል፡፡ ከሃያ አምስት የተለያዩ የአፍሪካ፣ የአውሮፓና የእስያ አገሮች ኒሻኖች ተበርክተውላቸዋል፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህም በባሕር ማዶና በአገር ውስጥም ልዩ ልዩ ሽልማቶችንም ተቀዳጅተዋል፡፡ 

የንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ ማስታወሻ ያዥ (ልዩ ጸሐፊ)፣ እንዲሁም በተከታታይ የጦር ሚኒስትሮች የነበሩት የራስ ሙሉጌታ ይገዙና የራስ ብሩ ወልደ ገብርኤል ዋና ጸሐፊ ከነበሩት፣ ከአባታቸው ከቀኛዝማች ረታ ወልደ አረጋይና ከእናታቸው ከእማሆይ አፀደ ረድኤቱ ነሐሴ 7 ቀን 1927 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ የተወለዱት አምባሳደር ዘውዴ፣ እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ካልተለዩዋቸው ከወ/ሮ ገሊላ ተፈራ ጋር መስከረም 21 ቀን 1959 ዓ.ም. በሕግ ተጋብተው የሁለት ሴቶችና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበሩ፡፡ 

አንድ ሺሕ ያህል ሰዎች በተገኙበት የአምባሳደር ዘውዴ ረታ ሥርዓተ ቀብር ላይ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፣ ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡

 

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ከቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ከወዳጅ ቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Freezone9bloggers‬ ‪#‎Photos‬ ‪#‎Happiness‬ #MinilikSalsawi የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ፣ ጦማሪ አቤል ዋበላ ፣ ጦማሪ አጥናፍ ብርሃኔ እና ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ ከቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ከወዳጅ ቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል።

የቤተ ክርስቲያን ተረካቢ የሰንበት ት/ቤቶች ወጣቶች÷ በአህጉረ ስብከትና በሀገር አቀፍ ደረጃ የአንድነት መድረክ በመፍጠር፣ በፀረ ፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ ኑፋቄና በፀረ ሙስና ንቅናቄ፣ ለዕቅበተ እምነትና ለመልካም አስተዳደር መስፈን በየአጥቢያቸው ተጋድሏቸውን በአቀጣጠሉበት በአሁኑ ወቅት፤ ራሱን ከአማሳኞችና ከአፅራረ ቤተ ክርስቲያን ምንደኞች ጎራ በገሃድ አሰልፎ በሥልጣን ለመሰንበትና ምዝበራውን ለማጧጧፍ ለሚወራጨው የየማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የሀገረ ስብከት አስተዳደር፣ ወጣቶቹን በማሳደድና በመበተን እኩይ …

በጎጃም በርካታ ሰዎች እንዲረሸኑና በጅምላ እንዲቀበሩ አድርገዋል ተብሏል

በደርግ የአገዛዝ ዘመን ዜጎችን በመግደል፣ በማሰርና በማሰቃየት ተከስሰው ሞት የተፈረደባቸው አንድ ስማቸው ያልተገለጸ የቀድሞ የደርግ ባለስልጣን፤ በሆላንዷ ከተማ አምስቴልቪን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኤንኤል ታይምስ የተባለው የአገሪቱ ድረገጽ ትናንት ዘገበ፡፡
በሆላንድ የሚገኘው የአለማቀፍ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን አቃቤ ህግ፣ ግለሰቡ እ.ኤ.አ በ1978 ባስተላለፉት ትዕዛዝ፣ በጎጃም አካባቢ ታስረው የነበሩ በርካታ ሰዎች ተረሽነው አስከሬናቸው በጅምላ መቃብር እንዲቀበር ተደርጓል ማለታቸውን ዘገባው ገልጧል፡፡ተጠርጣሪው ከሁለት ሳምንታት በፊት በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደዋሉ የጠቆመው ዘገባው፣ አምስቴልቪን ከተማ ውስጥ በሚገኘው የግለሰቡ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ማስረጃዎች የተገኙ ሲሆን በሄግ የሚገኘው ፍርድ ቤትም ከትናንት በስቲያ በዋለው ችሎት፣ ግለሰቡ ለ90 ቀናት በእስር ላይ እንዲቆዩ ወስኖባቸዋል ብሏል፡፡የሆላንድ ፖሊስ ግለሰቡ የተጠረጠሩባቸውን የወንጀል ድርጊቶች ስለመፈጸማቸው ምርመራ ማድረግ መጀመሩን ዘገባው ገልጾ፣ ፖሊስም የምስክሮችን ቃል መቀበሉንና ተጠርጣሪው ድርጊቶቹን ስለመፈጸማቸው ምስክርነታቸውን ከሰጡ ግለሰቦች አብዛኞቹ በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን  እንደሆኑ አስታውቋል፡፡ምስክሮቹ በሰጡት ቃል ግለሰቡ በጎጃም አካባቢ የደርግ ባለስልጣን ሆነው ባገለገሉባቸው አመታት የተጠቀሱትን የወንጀል ድርጊቶች ስለመፈጸማቸው ተናግረዋል ያለው ዘገባው፣ የሆላንድ የወንጀል ምርመራ ባለስልጣናትም ግለሰቡን ለሞት ቅጣት ያበቃቸውን የወንጀል ክስ የተወሰነ መረጃ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት መረከቡን ገልጧል፡፡የአለማቀፍ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን፣ በደርግ የአገዛዝ ዘመን በደብረ ማርቆስና በመተከል እስር ቤቶች ውስጥ የግድያና የስቃይ ድርጊቶችን በፈጸሙ ግለሰቦች ላይ ትኩረት በማድረግ ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ ዘገባው አስታውቋል፡፡
61 አመታቸው እንደሆነ የተነገረላቸው እኒሁ ባለስልጣን፤ ከጥቂት አመታት ወዲህ ነዋሪነታቸውን በሆላንድ እንዳደረጉና የአገሪቱ ዜግነት እንደተሰጣቸው ያስታወሰው ዘገባው፣ ግለሰቡ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በሌሉበት የእድሜ ልክ እስራትና የሞት ቅጣቶች እንደተጣሉባቸውም ገልጧል፡፡

“ያልተዘመረለት ትልቅ ሰው ነው” (የዌ. ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት)

    የቀድሞ የኢህአፓ ብርቱ ታጋይ እንደነበር የሚገርለት አንጋፋው ደራሲ አስማማው ኃይሉ (አያ ሻረው)፤ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ባለፈው ረቡዕ በስደት በኖረባት አሜሪካ ህይወቱ አለፈ፡፡ አስማማው፤ “ከጎንደር ደንቢያ እስከ ዋሽንግተን” (ክፍል አንድና ሁለት) በተሰኙ ልብወለድ መፃህፍቱ በይበልጥ የሚታወቅ ሲሆን አምስተኛ የሥነ ፅሁፍ ሥራውን በቅርቡ ለአሳታሚዎች እንደሰጠ ለማወቅ ተችሏል፡፡
በአሲምባ በረሃ ለአራት አመታት በትግል የቆየ ሲሆን፤ በ1975 ዓ.ም የኢህአፓ ሰራዊት ሲበተን በስደት ወደ ሱዳን ሄዶ ጥቂት ዓመታት ከቆየ በኋላ ወደ አሜሪካ አቅንቷል፡፡ ለረዥም ዓመታት በአሜሪካ በስደት የኖረው ደራሲው፤ በተለይ ከሶስትና አራት አመታት ወዲህ “ከጎንደር ደንቢያ እስከ ዋሽንግተን፤ ክፍል አንድና ሁለት”፣ “ኢ.ህአሰ፣ አሰብ ክፍል አንድና ሁለት” የተሰኙ አራት መፃህፍትን ለንባብ ያበቃ ሲሆን “አያ ሻረው” የተሰኘ የግጥም ሲዲ ማሳተሙንም የቅርብ ወዳጁ ደራሲና ሀያሲ አለማየሁ ገላጋይ ለአዲስ አድማስ ተናግሯል፡፡ አስማማው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ አምስተኛ መፅሃፉን የረዥም ልብ ወለድ ሥራ ለአሳታሚዎች ከሰጠ በኋላ ልቡን ታሞ ቦሌ አካባቢ በሚገኘው አዲስ የልብ ህክምና ማዕከል ገብቶ እንደነበር ያስታወሰው አለማየሁ፤ ወደ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ግን በጥሩ ሁኔታ ላይ መሆኑን ደውሎ እንደነገረው ይገልፃል፡፡
ሌላው የአስማማው የቅርብ ወዳጅ በኢትዮጵያ የዌስተርን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አቶ አቤይቱ መላኩ ስለሁኔታው ሲያስረዱ፤ አስማማው ቀደም ሲል የካንሰር ህመም አጋጥሞት በህክምና መዳኑን ጠቁመው፣ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅት በሳንባ ህመም መያዙንና ቦሌ በሚገኘው አዲስ የልብ ህመም ህክምና ማዕከል አስገብተው እንዳሳከሙት፣ ከህመሙም ድኖ ወደ አሜሪካ መመለሱን ገልፀዋል፡፡ አሜሪካ ከሄደ በኋላ እንደተሻለው ገልፆልኝ ነበር የሚሉት አቶ አቤይቱ፤ ሆኖም እንደገና ታሞ ኮሎምቦስ ኦሃዩ በሚገኝ ሆስፒታል ገብቶ መታከሙን ተናግረዋል፡፡ ከዚያም ፊላደልፊያ ሄዶ እዚያም መታመሙንና ሳንባው ውሃ ቋጥሮ ለህልፈት መዳረጉን አቶ አቤይቱ ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ ቀብሩ የትና እንዴት ይከናወን በሚለው ጉዳይ ላይ ከዘመድ ወዳጆቹ ጋር እየመከሩ መሆኑንም አክለው ገልፀዋል፡፡ “አስማማው ያልተዘመረለት ትልቅ ሰው ነው” ያሉት አቶ አቤይቱ፤ “የእሱ ስራና ታሪክ በአግባቡ ሊዘከር ይገባል” ብለዋል፡፡
ሌላው የቅርብ ወዳጁ፤ ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ በበኩሉ፤ “አስማማው ብዙ ፅሁፍና ታሪክ ማምረት በጀመረበት ወቅት መሞቱ ያስቆጫል” ሲል በሀዘን ተሞልቶ ተናግሯል፡፡

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ) በፋይናስ ባዶነት የሚሰቃየው ወያኔ የሚሰበከው እድገት ለፕሮፓጋንዳዊ የሚዲያ ፍጆታ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል::ከዲያፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ያሉት (ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::በፕሮፓጋንዳ ብቻ …

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ከባህር ዳር አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የነዳጅ ተሽከርካሪ ቦቴ በእሳት ጋየ::#Ethiopia ከባህርዳር መስመር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረው የነዳጅ ተሽከርካሪ ሽግሩ ባልታወቀ ሁኔታ ደብረ ሊባኖስ አካባቢ ከማለዳው አንድ ሰአት አከባቢ ጀምሮ በእሳት የጋየ ሲሆን እሳቱን እስከሚጠፋ እስከ ጠዋቱ ሶስት ሰአት …

ከባህር ዳር አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የነዳጅ ተሽከርካሪ ቦቴ በእሳት ጋየ:: Read more »

 Elias Gebru Godana – ዛሬ የዞን 9 አራት ልጆች (ናቲ፣ አቤል፣ አጥናፍና ሶሊያና) ከክሳቸው ነጻ መባላቸውን አውቀናል፡፡ በፍቄም ተከላከል ተብሏል፡፡ ቀድሞም ነጻ የነበሩት አዳጊ ልጆች፣ ዛሬ ነጻ መባላቸው ደስ ይላል፤ በፖለቲካ ውሳኔ ያለአግባብ ከዓመት በላይ መታሰራቸው እጅግ ቢያሳዝንም! በፍቄም የጊዜ …

የንጹሃን ዜጎች መታሰር የሀገር መታሰር ነው፤ ዜጎችም ያለሀጥያታቸው መታሰራቸው ሲቆም፣ ሀገር ትፈታለች! Read more »

ባለፉት ሁለትና ሶስት ሳምንታት የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ስለ ምርመራ ጋዜጠኝነት ሲያወራ የሰማሁ ይመስለኛል። ስለ ልማታዊ ጋዜጠኝነትማ ጆሮዋችን ሞልቶ እስኪያፈስ ነግሮናል። ለመሆኑ እነዚህ ሁለት ጋዜጠኝነቶች ምንድናቸው? እኛ ሀገር ስለ ምርመራ ጋዜጠኝነት ማውራት በራሱ የሚቻል አይደለም። የምርመራ ጋዜጠኝነት እንደ ቃሉ ምርምር ነው። ጋዜጠኛው …

የምርመራ ጋዜጠኝነት እና ልማታዊ ጋዜጠኝነት እንዲሁም እኛ! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

በስልጤ በኒቃብ ላይ የተከፈተው ዘመቻ ወደ መኖሪያ ቤት ተላልፎ በምሽት ኒቃባችሁን አውልቁ በሚል ዛቻና ማስፈራሪያ እስር እየፈተጸመ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለቢቢኤን ገለጹ ”ኒቃባችሁን ካላወላቃችሁ ገበያ መሄድ ሃኪም ቤትም መታከም አትችሉም” የአካባቢውን ነዋሪዎች በማነጋገር ሁሉም መስማት ያለበት ዘገባ አዘጋጅተናል http://goo.gl/NONnCC በኮሚቴዎቻችን ላይ …

የሀሰት ምስክሮችን ከደህንነት ጋር በመሆን ሲመለምሉ የነበሩ የመንግስታዊ መጅሊሶች ምንነትና ማንነት ሲጋለጥ Read more »

ሚስቴና መንግስቴ —————- አንቺንስ አፍቅሬሽ… ጭንቅላቴን ፈተሽ የምትገጣጥሚ፣ ቀልቤን የምትገፊ፣ ቀኔን የምትቀሚ፣ ሕይወት ምትቀምሚ፤ የሳቄ የበላይ፣ የእንባዬ ጠባቂ ድብርቴን አፍላቂ፣ ደስታዬን አርቃቂ፤ በወደድኩሽ ቅጽበት፥ ‘ልሁን’ ባልኩኝ ባልሽ፣ ‘ሁኚ’ ባልኩሽ ሚስቴ አካሌ፣ ሕይወቴ፤ …ብትሆኚ ድክመቴ፤ ሲሻሽ በቁራጭ ቃል፥ ከሰማይ ከፍ አርገሽ …

ሚስቴና መንግስቴ – /ዮሐንስ ሞላ/ Read more »

ዳግማዊት ማ.ሌ.ሊ.ት Amdom Gebreslas **************** በኣሁኑ ወቅት በሃገራችን ኣጋጥሞ ያለው ኣሰቃቂ ድርቅ 8.2 ሚልዮን ህዝብ እጆቹ ለተመፅዋችነት እንዲ ዘረጋ፣ ፈጣን ምላሽ ካላገኘም ለታላቅ እልቂት ሊዳረግ እንደሚችል ግልፅ ሆነዋል። ይህ ኣስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልገው የህዝብ ቁጥር በሳምንታት ውስጥ በከፍተኛ ፍጥነት ሽቅብ እየጨመረ …

ዳግማዊት ማ.ሌ.ሊ.ት – በሃገራችን ኣጋጥሞ ያለው ኣሰቃቂ ድርቅ ፈጣን ምላሽ ካላገኘም ለታላቅ እልቂት ሊዳረግ እንደሚችል ግልፅ ሆነዋል። Read more »

ብዙ ጊዜ በብዙኃን መገናኛዎች ሳዳምጥና ስመለከት አንድ እጅግ የሚገርመኝን ነገር በተደጋጋሚ አዳምጣለሁ እመለከታለሁ፡፡ ነገሩ ምን መሰላቹህ፡- በስደትም በሥራም በተለያየ ምክንያት ከሀገር ወጥተው በባዕድ ሀገራት የሚኖሩ ወገኖቻችን በተለይም ፕሮቴስታንቶች (ተቃዋሚዎች) እንዲያ በምቾት በድሎት የሚኖሩበትን ሀገር “እግዚአብሔር አብዝቶ የባረከው ሀገር!” በማለት በተደጋጋሚ ይገልጻሉ፡፡ የእኛ ሀገር ደግሞ ሕዝብ በረሀብ በችግር በስቃይ የሚኖርበት ሀገር ስለሆነች እግዚአብሔር የረገማት የጠላት ሀገር […]

The post የተባረኩ ሀገራት ወይስ የተረገሙ? የተባረኩ ሕዝቦች ወይስ የተረገሙ? appeared first on ሳተናው .

ጥቅምት ፭ (አምት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን ጨምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከአናሎግ ወደ ዲጂታል ለሚደረግ የቴክኖሎጂ ሽግግር ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ቢደረግም አልተሳካም። ፕሮጀክቱ በ2001 ዓም ተጀምሮ በ3 አመታት ውስጥ መጠናቀቅ ነበረበት። ከብሮድካስት ባለስልጣን የወጣ መረጃ እንደሚጠቁመው ስራው ሊሳካ ያልቻለው በሙስናና በብልሹ አሰራር ምክንያት ነው። ሀገር አቀፍ የሬዲዮና የቴሌቭዥን የማስፋፊያ …

ጥቅምት ፭ (አምት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአገሪቱ የሚታየው የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እጥረት ካለፉት ስድስት ወራት ወዲህ ለታየው አጠቃላይ የዋጋ ንረት መባባስ አንድ ምክንያት መሆኑን ከንግድ ሚኒስቴር የተገኘ አንድ የጥናት ሰነድ ጠቆመ፡፡ በምግብ ነክ ምርቶች ላይ ማለትም በምግብ ዘይት፣ ዱቄት፣ ፓስታና ሞኮረኒ፣ በዳቦ ምርቶች ላይ የተሰማሩ አነስተኛና መካከለኛ አንዱስትሪዎች በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት ከማማረት አቅማቸው …

ጥቅምት ፭ (አምት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አንደኛ ተከሳሽ ሶሊያና ሽመልስ በሌለችበት፣ሶስተኛ ተከሳሽ ናትናኤል ፈለቀ ፣ አምስተኛ ተከሳሽ አጥናፍ ብርሃኔ፣ስድስተኛ ተከሳሽ አቤል ዋበላ፣ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነጻ የተሰናበቱ ሲሆን፣ ሁለተኛ ተከሳሽ በፍቃዱ ኃይሉ ከሽብር ክስ ነፃ የተባለ ቢሆንም ማአከላዊ ምርመራ በኃይል እና በማሰቃየት የሰጠው ቃል ላይ አመፅ እንዳነሳሳ አምኗል በሚል በወንጀል ህጉ 257 መሰረት እንዲከላከል …

ጥቅምት ፭ (አምት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ማንነታቸው ያልተገለጸው የ61 አመቱ ኢትዮጵያዊ አምሰተልፊን በምትባል ከተማ ውስጥ የተያዙ ሲሆን፣ ግለሰቡን ወደ ኢትዮጵያ ይመለሱ ወይም አይመለሱ የሚልውን ውሳኔ ለመስጠት ፍርድ ቤቱ የ90 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል። ግለሰቡ በደብረማርቆስና መተከል አውራጃዎች በርካታ ሰዎችን መግደላቸውንና ማሰራቸውን በውጭ አገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መረጃ መሰብሰቡን ፖሊስ አስታውቋል። በግለሰቡ ላይ ቀድም ብሎ …

ጥቅምት ፭ (አምት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ጋዜጠኛ፣ዲፕሎማትና የታሪክ ተመራማሪ የነበሩት የቀድሞ አምባሳደር ዘውዴ ረታ ባለፈው ሳምንት እንግሊዝ ለንደን ውስጥ መንገድ ላይ በመውደቃቸው ባጋጠማቸው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል። አምባሳደር ዘውዴ በአዲስ አበባ ከተማ ነሐሴ 7ቀን 1927 ዓ.ም በወቅቱ ሥጋ ቤት ሠፈር ተብሎ በሚጠራውና በአሁኑ ወቅት ኦርማ ጋራዥ በሚባለው አካባቢ የተወለዱ ሲሆን የሦስት ልጆች …

ኢሳት ዜና (ጥቅምት 5፡ 2008) የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድቤት በሽብርተኛ ወንጀል ክስ፣ የክስ ሂደታቸው በመታየት ላይ የነበሩ አራት ጦማሪያን ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነጻ እንዲሰናበቱ ዛሬ አርብ ወሰነ። በጦማሪያኑ ላይ የመጀመሪያ ዙር ውሳኔውን ይሰጣል ተብሎ የተጠበቀው ፍርድ ቤቱ በጦማሪያኑ ክሳቸውን መከላከል ሳያስፈልጋቸው በአንድ አመት በላይ የቆየው የእስር ጊዜያቸው አብቅቶ በነጻ እንዲሰናበቱ ትዕዛዝ መስጠቱ ታውቋል። ይሁንና …

ዞን ዘጠኝ በመባል በሚታወቁት አራት የድረገጽ ጸሐፍት እና አንድ ጋዜጠኛ ላይ በሽብርተኝነት የቀረበባቸዉን ክስ ፍርድ ቤት ዛሬ ዉድቅ አደረገ። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ላይ የቀረበዉ ማስረጃ ሁሉ ደካማ መሆኑን ማመልከቱን የፈረንሳይ የዜና ወኪል ከአዲስ አበባ ዘግቧል።

የፍትሕና ልዕልና ጋዜጦች፣ እንዲሁም የፋክትና የአዲስ ታይምስ መፅሔቶች ባለቤትና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ከታሠረ ፤ ጥቅምት 3 ቀን 2008 ዓ.ም አንድ ዓመቱን ደፍኗል፡፡ የተመስገን ጤና አሳሳቢ መሆኑን ቤተሰቡቹ ገልጸዋል፡፡ ማረሚያ ቤቱ ግን ተመስገን ሕክምና እያገኘ መሆኑን ጤናማም እንደሆነ ይናገራል፡፡

ዛሬ ጥቅምት 5 2007 በዋለው ችሎት አንድ አመት ከ5 ወር እስር ቤት የቆዪት አራት የዞን9 ጦማርያን ላይ ውሳኔ አስተላልፏል።
በውሳኔው መሰረት አንደኛ ተከሳሽ ሶልያና ሽመልስ መከላከል ሳያስፈልጋት ከክሱ ነፃ
ሶስተኛ ተከሳሽ ናትናኤል ፈለቀ መከላከል ሳያስፈልገው ከክሱ ነፃ
አምስተኛ ተከሳሽ አጥናፍ ብርሃኔ መከላከል ሳያስፈልገው ከክሱ ነፃ
ስድስተኛ ተከሳሽ አቤል ዋበላ መከላከል ሳያስፈልገው ከክስ ነፃ የተባሉ ሲሆን
ሁለተኛ ተከሳሽ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ ከሽብር ክስ ነፃ የተባለ ሲሆን መአከላዊ ምርመራ በሃይል እና በማሰቃየት የሰጠው ቃል ላይ አመፅ እንዳነሳሳ አምኗል በሚል በወንጀል ህጉ 257 መሰረት እንዲከላከል ግን ዋስትና መጠየቅ እንደሚችል ተገልፇል።
የጦማርያኑ ጠበቃ በፍቃዱ ይግባይ እንዲሰጠው የጠየቁ ሲሆን አቃቤ ህግ ተቃውሞ አሰምቶ ይግባኙ ላይ ለጥቅምት 10 ለማየት ቀጠሮ ሰጥቷል።
ባለፉት 1 አመት ከ5 ወራት በማንኛውም በቻላችሁት አቅም ሁሉ ከጎናችን ለቆማችሁ ከፍተኛ ምስጋና እያቀረብን በፍቃዱ ይፈታ የሚለው ጥያቄያችን እንደሚቀጥል ለማሳወቅ እንወዳለን።
የዞን 9 ጦማርያን ከማረሚያ ቤት ሲወጡም የምናሳውቅ ይሆናል።
‪#‎FreeBefekadu‬ ‪#‎Ethiopia‬
እልፍ ምስጋና ለዞን9 ነዋርያንና ወዳጆች
ስለሚያገባን እንጦምራለን!
ዞን9

#Ethiopia #Freezone9bloggers እውነት አሸነፈች:: ለሁላችንም እንኳን ደስ አለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ሰላሳ ስምንተኛው የካንጋሮ ፍርድ ቤት የ539 ቀናት የብይን ድራማ :: ከተለያዩ አለማቀፍ ሚድያዎች የመጡ ጋዜጠኞች ዲፕሎማቶች የጦማርያኑ ቤተሰቦች እና ወዳጆች እንዲሁም አገር ወዳ ወገን ወዳድ የሆኑ በርካታ ኢትዮጵያውያን የዞን …

ለ539 ቀናት የተንገላቱት የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የቀረበባቸው ክስ ምንም ደጋፊ ማስረጃ ስላሌለው ነጻ ወጥተዋል:: Read more »

እኔ እንዳዳመጥኩት Ené endadametkutጌቱ ኃይሉ

መቼም ሰው ይናገራል። እኔ ደግሞ ጆሮ ፈጥሮብኛልና እሰማለሁ። የምሰማውና የማዳምጠው ግን ይለያያል።

ባለፈው ሰሞን ቁጥር 00 ሰውዬ ሲናገሩ ሰማሁ፣ “የዛሬ አሥር ዓመት ከ80 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ሥራ እናስይዛለን” ብለው ሲናገሩ ሰማሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ነፃነት ዘለቀ

Former TPDM fighters. የቀድሞ ዴምሕት አባላት

እንደምን ሰነበታችሁ። እንኳን ለአዲሱ ዓመት የ2008 ዓ.ም. ሁለተኛ ወር “ለጥቅምት አንድ አጥንት” በሠላም አደረሳቹ። ጥቅምት ብርዳምና ንፋሳም ነው። ዘንድሮም እንደዛው ነው። የአዲስ አበባ የሰሞኑ ብርድ ሚስት ያሳቅፋል። ግን ስንገናኝ ሠላምታ የማንለዋወጠው ለምንድነው? ብዙ መጣጥጥፍ ጸሐፊዎች ይህን ወግ ልማድ ረስተው በቀጥታ ሊያስተላልፉት ወደሚፈልገጉት ቁም ነገር ይገባሉ – ያበሳጩኛል። “እንዴት ሰነበታችሁ” ማለት ማንን ገደለ?

ሙሉውን አስነብበኝ …

እኔ እንዳዳመጥኩት Ené endadametkutጌቱ ኃይሉ

መቼም ሰው ይናገራል። እኔ ደግሞ ጆሮ ፈጥሮብኛልና እሰማለሁ። የምሰማውና የማዳምጠው ግን ይለያያል።

ባለፈው ሰሞን ቁጥር 00 ሰውዬ ሲናገሩ ሰማሁ፣ “የዛሬ አሥር ዓመት ከ80 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ሥራ እናስይዛለን” ብለው ሲናገሩ ሰማሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Minilik Salsawi – የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ወፍጮ የሆነው ራዲዮ ፋና የአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 1 ነጥብ 24 ትሪሊየን ብር ደረሰ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ 691 የአሜሪካ ዶላር መድረሱን እየደሰኮረ ይገኛል::እኛ እስከምናውቀው ድረስ 1.24 ትሪሊዮን ብር የአገሪት አጠቃላይ ምርት ሳይሆን በአገሪቱ …

የሃሰት ፕሮፓጋንዳ – የቁጥር ቁልል – መሬት ላይ ያለው እውነት – ራዲዮ ፋና (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ኢሳት ዜና (ጥቅምት 4 ፣ 2008) በኢትዮጵያ በተለያዩ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች ላይ የሚፈጽመው በደል ከአቅም በላይ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ፌደሬሽን ገለጠ። በኢትዮጵያዊያን ሊሰሩ የሚችሉ ቀላል ስራዎች በውጪ አገር ዜጎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ያስታወቀው ፌደሬሽኑ 20 የሚሆኑ የቻይና ኩባንያዎች ሰራተኞቻቸው በማህበር እንዳይደራጁ ተጽዕኖ አሳድረው እንደሚገኙ አመልክቷል። በተለይ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ተሰማርተው …

ጥቅምት ፬ (አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ካለፈው አመት ጀምሮ እንደ አዲስ በተጀመረው የሰራዊት ምልመላ የተፈለገውን የሰራዊት ቁጥር ማግኘት የተቸገረው መንግስት፣ ሰሞኑን ደግሞ በአንዳንድ ክልሎች የመከላከያ ሰራዊት አባላት በመኪና ላይ ሆነው ወጣቱ ለውትድርና እንደሚዘገብ በመቀስቀስ ላይ ናቸው። ከዚህ ቀደም ለእያንዳንዱ ቀበሌና ወረዳ የተሰጠው ኮታ ሊሟላ ባለመቻሉ፣ መንግስት በስራ ስልጠና ስም ወጣቶችን በመቀስቀስ ያለፍላጎታቸው እንዲዘምቱ …