በሪፈረንደም አልተሰጠንም በሪፈረንደምም አንሰጥም ከአዲስ ተስፋ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
እስክንድር ነጋ ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን
የቢዝነስና የሰው ብልጽግና ሥልጠና ድርጅት ዳይሬክተር
አቶ አደራ አብደላ በቀድሞ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በጉራጌ ዞን ጉብሬ ውስጥ በ1964 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የመጀ
በአሁኑ ጊዜ በኅብረተሰባችን ውስጥ የተለያዩ ስሜቶች አሉ፡፡ ሁሉም የዓባይ ግድብ እውን ሆኖና ተግባር ላይ ውሎ ኃይል ሲያመነጭ ማየት ይፈልጋል፡፡
‹‹ማዕቀቡ የኢትዮጵያ የተናጠል ጉዳይ አይደለም›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ዳግመ…
– የፀረ ሙስናና የፖሊስ ኮሚሽነሮችም ተነስተዋል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስቤ ንሳፄ ጋስ፣ የክልሉ ሥራ አስ
– አምስት የተዘጉ ተቋማት ተማሪዎች ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል- ቦርዱ ዛሬ ተወያይቶ አቋም ይወስዳልየከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል ከፍተኛ ት…
– ገበያ ውስጥ የስኳር እጥረት ተከስቷል- በስኳር ላይ ተጥሎ የቆየው ኤክሳይዝ ታክስ ተነሳስኳር ኮርፖሬሽን ለገበያ ስኳር የሚያቀርብበትን የጨረታ አሠራር በ…
በሚመለከተው አካል ባልፀደቀላቸው የራሳቸው መመርያ የሠራተኛ ድልድል የሚያደርጉ አንዳንድ የመንግሥት ተቋማትን ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡
በኮሎኔል ጋዳፊ ልጅ በሐኒባል ጋዳፊ ሚስት አሰቃቂ በደል የተፈጸመባት ኢትዮጵያዊቷ ሸዋዬ ሞላ ትሪፖሊ ውስጥ ሕክምና እየተከታተለች ነው::
የልኳንዳ ነጋዴዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቄራ አካባቢ በሚገኘው የቁም ከብት ገበያ ውስጥ ያካሂዱ የነበሩትን የከብት ግዥ ትተው፣ በሌሎች የገበያ …
ሉሉ ከበደዘመኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1990 ላይ ነበር። ለደርግ የአስተዳደርና የፖለቲካ ድህነት ምስጋን ይግባውና ሐገራችን ከገንጣይና አስገንጣ
ዘመናዊዉ የአኗኗር ስልት በቴክኒዎሎጂ እየተረዳ ረዥም ጊዜ የሚፈጁ ተግባራትን በአጭር ጊዜና በፍጥነት ማከናወን ማስቻሉ በበጎ ጎን የሚነሳለት ጉዳይ ነዉ።
ከትናንት በስተያ በጀርመኑ የ Mecklenburg-Vorpommern ፌደራዊ ክፍለ ግዛት በተካሄደ ምርጫ ፣ መፍቅሬ ናዚ የሚባለው የጀርመን ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ በጀርመንኛ
ግፋ ቢል አንድ ሺ ናቸው። ቢሆንም ሽብር ለመፍጠር በቂ ብቃት አላቸው።
የመንግሥታት ሚስጥራዊ መረጃዎችን እየጮለገ ለሕዝብ የሚያጋልጠዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ አምደ መረብ ሰሞኑን የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት በድብቅ ያሉና…
የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር ታገደ።
ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን ፅሁፍ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡ – መለካም ንባብ፡፡ ሐሳባችሁን አካፍሉኝ፡፡
የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የተከበራችሁ የአንድነት አባላትና እንግዶች
የነሃሴን ወር አገባደን ወደ ጳጉሜ ወር እየገባን ነው፡፡ ጳጉሜ ከየትኛውም ወር በተለይ ኢትዮጵያዊነት የሚገለፅበት ነው፡፡ በዓለም ብቸኛው 13ኛው ወር መሆኑ ከሌሎች ወራቶች […]
ሸጡት ኧሉ መርከቩን
መደበሩ ሳይቀርበተመን
ሰጡት ኧሉ ኧሰቭን
ምን ብለን እንመልስ
ታሪክ ሲጠይቀን
ኧዛውንቱ ኧልቀው
መልስ የነበራቸው
ኧደራም ያሉን
ያች ባህረነጋሽ
የኢትዮጵያ ዳር ደንበር
በወገን ተንዳ
እንዴት በኧጭር ጌዚ
ሀሰት እውነት መሥሎ
በይፋ ይነገር
ሥሙኝ ልንገራችሁ
እኔስ ተረበሽሁኝ
ኧሮጌ ቀበሮ
በኧሰቭ በር ኧየሁኝ
እንቁላሉን ኧይታ ከወደቩ ላይ
ተቀባይ ሢጠፋ ገንዘቤ ነው ባይ
ጅራቷን ሸጉጣ ኧይኖቿን ኧፍጣ
ብቅ ኧለች ቀቨሮ
በጥርሷ ልትዳኝ
ድንገት ጥል ቢመጣ
ኧሮጌ ቀቨሮ ምነው ረበሸኝ
ግራ እጀ ኧይደለም ወይ
እንቁላሉን ወሥዶ
በክልል ያሰረኝ
ኧረ ጉድ ይገርማል […]
ምናልባት ከጥቂት በስተቀር ኢትዮጵያዊያን አገራቸው በባለቤትነት የምትቆጣጠረው የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ይስማማሉ ማለት እችላለሁ። (ሙሉውን ጽሁፍ…
ሲሳይ አጌና የሰሞኑ የህወሀት ሰዎች አጀንዳ “ማሕበረ ቅዱሳን” ሆኗል፤ ይህ በ1987 በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ያደረጉትንም ያስታውሰናል፤ …
ሰላም ወገኖቼ እንደምን አላችሁ?! ከየአቅታጫው ከአውሮፓ፤ ከአሜሪካን፤ ከአውስትራሊያ፤ ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ አስተያየታችሁን፣ ትችታችሁን፣ …
ሰላም ወገኖቼ እንደምን አላችሁ?! ከየአቅታጫው ከአውሮፓ፤ ከአሜሪካን፤ ከአውስትራሊያ፤ ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ አስተያየታችሁን፣ ትችታችሁን፣ …
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የምሥራቅ አፍሪካን ድርቅና የረሃብ ሁኔታ በቅርብ ይከታተላል፡፡
የአፍሪካ ቀንድን በመታው ድርቅ ዙሪያ በተከታታይ በሚቀርቡት ዘገባዎች ከምንቃኛቸው አካባቢዎች ሪፖርተራችን ሄኖክ ሰማእግዜር ተዘዋውሮ የተመለከታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ የቦረና ወረዳዎች ይገኙባቸዋል፡፡ ደቡብ ኢትዮጵያ ሁለት ዓይነት ገፅታዎች ያሏት መሆኑንና የክረምቱ ዝናብ በወቅቱ በጀመረባቸው ከአዋሣ ከተማ በፊትና አልፎም ስፋት ባላቸው አካባቢዎች አዝመራው ከወትሮው …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዕለቱ ዜና
።«ሊቢያዎች የገንዘብ እጥረት ችግር የለባቸዉም።ይልቅዬ ሊቢያ በቂ የገንዘብ አቅም አላት።እንደሚመስለኝ በጣም ባጣዳፊ የሚያስፈልጋቸዉ ቴክኒካዊ ርዳታ
የዩናይትድ ስቴትስ፤ የእንግሊዝና የጀርመን የስለላ ተቋማት ከሊቢያዉ መሪ ኮሎኔል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋ ምስጢራዊ የመረጃ ልዉዉጦችን ያደርጉ እንደነበ
የዩናይትድ ስቴትሱ የስለላ ድርጅት CIA እና MI-6 በመባል የሚታወቀዉ የብሪታንያዉ የስለላ ድርጅት ከኮነሪል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንደ
– ነዋሪዎች ለአራት ሰዓታት መተላለፊያ መንገድ ዘግተው ነበርከአዲስ አበባ በ160 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በስተደቡብ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኘው የዝዋይ ከተ…
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የነበሩት የቢራ ፋብሪካዎች ለውጭ ኩባንያዎች እየተላለፉ ነው፡፡
– ‹‹የነጋዴዎችን መጉላላት ለመፍታት ሲባል ፈቃድ መስጠት ተቋርጦ ነበር›› የትግራይ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮየመቀሌ ከተማ ነጋዴዎች የንግድ ፈቃድ …
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ባካሄደው ጥናት መሠረት ግብር መክፈል እያለባቸው የማይከፍሉትንና ወደ ታክስ ሥርዓቱ ባልገቡ ‹‹ሕገወጥ›› በሚ
ኢጋድ በሶማሊያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይና በአካባቢው ስለተከሰተው ረሃብ ለመነጋገር የጠራውን ስብሰባ ለማካሄድ በሸራተን አዲስ ሲረባረቡ ከዋሉት ወገኖች…
– አንደኛው አመራር አራት ደረጃ ዝቅ ተደርገው ተመድበዋልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ባስተላለፉትና በጻፉት ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው ተነስተው የነበ
‹‹መንግሥት በሽብርተኝነት ስም ተቃዋሚዎችን እያዳከመ ነው›› መድረክ‹‹ሰዎቹ የታሰሩት በሽብር እንቅስቃሴ ስለተሳተፉ ነው›› መንግሥት
– ራስ ሆቴልን ለመግዛት ሐያት ሼር ካምፓኒ 124.4 ብር አቀረበተቀማጭነቱ ለንደን የሆነው ግዙፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ፣ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በኢትዮ
መንግሥት የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለመቅጨት የጭካኔ ዕርምጃ መውሰድ በቀጠለባት በሶሪያ የተፋጠነ የመንግሥት ለውጥ ይደረግ ዘንድ ፈረንሣይ ጥሪ አደረገች።
ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡ ጦር ሜዳው ሕሊና፣ ጦረኞቹ አማኞች እና ኢ-አማኒዎች ናቸው፡፡ በኔ ጦማር ኢ-አማኒዎች ምክንያተኞች እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ለዚህ
ትዮጵያና ናይጀርያ ለሊብያ አማጽያን እውቅና ሰጡ
የዓለም ዜናዎች
ሰሞኑን በይልማ በቀለ በእንግሊዝኛ ተጽፎ ከድረ ገፆች ያነበብኩት መጣጥፍ በጣም ነው የሳበኝ፡፡ ግሩም ቅንብር ነው፡፡ መልእክቱ በአፄ መለስ ዜናዊ የሚመራው የወያኔ ዘረኛ መንግሥትና በባሽር አላሳድ ፈላጭ ቆራጭ ይዞታ ሥር የሚገኘው የሶሪያው ባዝ ፓርቲ የመመሳሰላቸው ያንንም ተከትሎ በብዙኃን ዜጎች ከቃላት የመግለጽ አቅም በላይ የሆነ ግፍና በደል የማድረሳቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ በቀጥታ ወዳማርኛ […]
የሰደድ እሳትም ሆነ የውቅያኖስ ማዕበል በቀላሉ አይነሳም፤ ከተነሳ ደግሞ በቀላሉ አይቆምም። ህዝብ ተባብሮ በተነሳ ጊዜም ደን ውስጥ እንደተነሳ ሰደድ እሳት ወይም እንደ ውቅያኖስ ማዕበል ነው፤ ከባድ ጉልበትና ኃይል አለው። በመንገዱ ላይ ያሉትን ሁሉ አቃጥሎም ሆነ ደረማምሶ ማለፍ ይችላል። ዛሬ ሊቢያ ውስጥ እየሆነ ያለውም ይህንን የሰደድ እሳት ወይም የውቅያኖስ ማዕበል የመሰለን ህዝባዊ ንቅናቄ ነው። ኮሎኔል ጋዳፊ […]
የአሜሪካ ውጪጉዳይ ሚንስቴር በተለያዩ አገሮች ከሚሠሩ ዲፕሎማቶቹ ያሰባሰባቸውን ምስጥራዊ ሪፖርቶች ለህዝብ እይታ በማቅረብ ላይ የሚገኘው ዊኪሊክስ በመባል የሚታወቀው የመረጃ ድረገጽ፤ ባለፈው ሳምንት ሃሙስ እንደፈረንጆች አቆጣጠር ኦገስት 25 ያሰራጨው መረጃ ፤ ወያኔ ተቃዋሚዎቹን ለማስፈራራት ህግ አድርጎ ያወጣው “የጸረሽብርተኛነት” አዋጅ በፓርላማ ተብዬው የወያኔ ሸንጎ ከመጽደቁ በፊት አዲስ አበባ ለሚገኘው የአሜርካ ኤምባሲ ቀርቦ መግለጫ እንደነበር አመለከተ። ዊኪ ሊኪስ […]
ህዝብን በማፈንና በጠመንጃ ሃይል በማስፈራራት እየገዛሁ እኖራለሁ በሚል ከንቱ ቅዠት የተዋጠው ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በንጹሃን ዜጎች ላይ የጀመረውን እስራትና አፈና በተጠናከረ መልኩ በመቀጠል ሰሞኑን ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላትን ማሰሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በዘረኛው አገዛዝ የታሰሩት ሁለቱ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አካላት አንደኛው የኦሮሞ ፌደራላዊ […]
ለሚፈልገው አላማ መሳካት አንድ ወቅት ስልጣን ላይ ያስቀመጣቸውን ሆድ አደሮች እንደሸንኮራ አገዳ መጥጦ በመጣል የሚታወቀው የዘረኛ አገዛዝ ፤ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አፈ ጉባዔ ሆኖ በመሥራት ላይ የሚገኘውን ሀብታሙ ኢካ ፈለቀ፣ በሙስና ወንጀል ወደ እስር ቤት ማስገባቱን ሪፖርተር በመባል የሚታወቀውና ለአገዛዙ ቅርበት ያለው ጋዜጣ ዘገበ፡፡ እንደ ሪፖርተር ዘገባ ሀብታሙ ኢካ በቁጥጥር ሥር የዋለው፤ የክልሉ […]
በምህጻረ ቃሉ አይ ኤም ኤፍ በመባል የሚታወቀው የአለም የገንዘብ ተቋም የወያኔው ዘረኛ አገዛዝ ፖሊሲ የፈጠረው የዋጋ ግሽበት ከቁጥጥሩ ውጭ እየሆነ በመምጣቱ ኢትዮጵያን ያልታደለች ሃገር ሲል የገለጸ ሲሆን፣ በሃገሪቱ ሁኔታዎች ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሱ መምጣታቸውን ባወጣው ሪፖርት ላይ ገልጹአል። ለወያኔ ቅርበት እንዳልዉ የሚታወቅለት የሪፖርተር ጋዜጣ በ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ የዓለም ባንክ የዉስጥ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ እ.ኤ.አ ከኅዳር […]