ትግሉ ወደ ሰላማዊ ተግባር ይሸጋገር Ethiopia Zare September 7, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics እስክንድር ነጋ ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን ፅሁፍ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡ መለካም ንባብ፡፡ ሐሳባችሁን አካፍሉኝ፡፡