የሀገሪቱን ሠላምና ፀጥታ ለማደፍረስና ሕገ-መንግሥታዊዉን ሥርዓት ለማፍረስ አሲረዋል በማለት የዘረኞች ቁንጮ መለስ ዜናዊ አገዛዝ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትንና ጋዜጠኞችን በሽብርተኝነት ስም በማሰር የጀመረዉ ዘመቻ እጅግ እንዳሳሰባቸዉ የጀርመን ፓርላማ አባል ቲሎ ሆፕ ገለፁ። እንደ ፓርላማ አባሉ መግለጫ የአረመኔው መለስ አገዛዝ በመዉሰድ ላይ ያለዉ እርምጃ በወያኔ አገዛዝ ላይ የሰላ ሂስ የሚሰነዝሩ ሃይሎችን ስልታዊ በሆነ መንገድ ለማጥፋት ሊሆን ይችላል […]

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቶ ጫፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያዊያን የመከራ ዘመን ማብቂያው 2004 ዓም ሊሆን እንደሚገባው በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ወጣቶች ገለጹ። ዘጋቢዎቹ ከየስፍራው አሰባስበው የላኩትን ሪፖርት ዋቢ በማድረግ የ ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት እንደዘገበው የኢትዮጵያዊያን መከራ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይወገድ ዘንድ ወጣቶቹ 2004 ታሪክ ሳይሰራበት እንዳያልፍ ከፍተኛ ምኞት እንዳአላቸው ገልጹአል። ኢሳት በዘገባው ላይ እንደገለጸው […]

ሽብርተኝነት የንፁሀንን ሕይወት በጅምላ የሚያጠፋ፣ አካልን የሚያጎድል፣ የሀገርን ሀብት፣ የልማት አውታሮችንና ተቋማትን የሚያወድም ኃላፊነት የጎደለው ተግባር በመሆኑ ፓርቲያችን በማያወላውል ቁርጠኝነት ያወግዘዋል፡፡ ሽብርተኝነት በሚያደርሰው ጉዳት ብቻ ሳይሆን ዓላማውም የራስን ፍላጎት በሌሎች ላይ መጫን በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው የእቢተኞችና የጉልበተኞች ድርጊት በመሆኑ አጥብቀን እንኮንነዋለን፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በሽብርተኝነት ስም ሽብር የሚነዛ አካልን አጥብቀን እናወግዛለን፡፡
የፓርቲያችን አቋምና እምነት ከላይ […]

ከትላንትና ወዲያ «በሽብር ሥራ ተሰማርተሃል» በሚል ወደ ማዕክላዊ የተወሰዱት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት እና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ በባለቤታቸው እና በአባታቸዉ ዛሬ እንደተጎበኙ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል።
የአቶ አንዱዋለም ባለቤት እና የአቶ አንዱዋለም አባት ፣ አቶ አንዱዋለምን ካነጋገሩ በኋላ ፣ አቶ አንዱዋለም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ፣ በመንፈስ ጠንካራ እንደሆኑ ገልጸዋል።
«በአቶ […]

ፓርቲዉ ዛሬ በሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ ለሰላምና ለዲሞክራሲ በሚታገሉ ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለዉ ተግባር እጅግ በጣም አሳፋሪና አሳዛኝ እንደሆነ ጠቅሶ ፣ መሰረት በሌለዉ በሽብር ክስ የታሰሩ ሰላማዊ ዜጎች ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ፣ ዜጎችን የማሰፈራራትና የማወክ ጸረ-ዲሞክራስያዊ ዘመቻ በአስቸኳይ እንዲቆም አሳስቧል።
ጠንካራ ተቃዋሚዎች ላይ ኢፍትሃዊ እርምጃ በመዉሰድ የሚታወቀዉ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ፣ ሰሞኑን በነአንዱዋለም አርጌ ላይ የወሰደዉ እርምጃ፣ […]

መስከረም 5 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንጋፋዉ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ወ/ሮ ሰርካለም ፋሲል ፣ በባለቤቷ መታሰር ዙርያ በፓልቶክ ከተሰባሰቡ ኢትዮጵያዉያን ጋር፣ አጭር ቃለ ምልልስ አድርጋለች። ወ/ሮ ሰርካለም ዳግመኛ ወደ እሥር ቤት ከተወሰደዉ ባለቤቷ፣ እስክንድር ነጋ ጋር፣ ከስድስት አመታት በፊት ለሃያ ወራት በቃሊቲ እሥር ቤት ታስራ የነበረ ሲሆን፣ አንድና የመጀመሪያ ልጇን ፣ ናፍቆት እስክንድርን የወለደችዉ […]

“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]

“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]

መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ እና አቶ ናትናዔል ብርሃኑን ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች ያስፈልጉኛል» […]

መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ ብርሃኑን እና አቶ ናትናዔል ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች […]

መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም
ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንደዓለም አራጌ በአገዛዙ የዯህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንደዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት ጋር ከቀኑ 8፡30 ገዯማ ጀምሮ አንድነት ፓርቲ አከባቢ በሚገኝ ካፍቴሪያ አከባቢ እሰከ […]

መስክረም 3 2004 ዓ.ም
እውቁ ጋዜጠኛ እስክድንር ነጋ፣ ዜጎችን የማሸበርን ተግባር በተያያዙት የወያኔ ታጥቂዎች፣ መታሰራቸዉን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።
ከጥቂት ሰዓታት በፊት፣ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ አቶ አንዱዋለም አርጌ መታሰራቸዉን መዘገባችን ይታወቃል።
ትግሉ ወደ ሰላማዊ ትግል መሸጋገር እንዳለበት የሚገልጽ ጽሁፍ በቅርቡ ለአንባቢያን ያቀረቡት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ፣ ገዢዉን ፓርቲ በተለያዩ […]

መልካም አዲስ ዓመት/እንቁጣጣሽ!
ከአስቸጋሪ የእስር ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የማከብራትን የዛሬዋን እንቁጣጣሽ ከምወዳችሁ በስዊድን እና አካባቢዋ ከምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ላሳልፍ በመቻሌ ደስታዬ ለከት የለውም።
ስለዚህም በዚህ በደመቀ በዓል ላይ እንግዳ ሆኜ እንድገኝ የጋበዘኝን በስዊድን የኢትዮጵያውያን ማኅበርን እጅግ አድርጌ ላመሰግን እወዳለሁ። ከዚህም በላይ ከእስር ሰንሰለት ወጥቼ የዛሬዋ የነፃነት ቀን የእኔ እንድትሆን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ ከፍተኛ […]

(UDJ) — ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንዱዓለም አራጌ በአገዛዙ የደህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንዱዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት …

አንዱዓለም አራጌና እስክንድር ነጋ ታሰሩ Read more »

በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ይመራ የነበረዉና በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን እያገኝ የመጣዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ሆነዉ ከዚህ በፊት ያገለገሉት እና አሁን ደግሞ በሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊነት የሚሰሩት፣ ወጣት አንዱዋለም አርጌ፣ በገዢዉ ፓርቲ የደህንንት ሰዎች፣ አዲሱ አመት በገና በሁለት ቀናት ዉስጥ፣ ዛሬ፣ ታግተዉ መወሰዳቸዉን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።

አቶ […]

ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ግብዓት የሆኑ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችሉ ፋብሪካዎችን ገንብተዋል፡፡ ያቋቋሟቸው ማምረቻዎች ከአነስተኛ የኮንስትራክሽን ዕቃ

የኢትዮጵያ መንግሥት በ2003 የበጀት ዓመት መባቻ ግድም ይፋ ያደረገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማስፈጸም፣ የአቅም ድጋፍ የሚሰጥ አዲስ ስትራቴጂ…