ጋዳፊ ላይ መጨከን ያቃተው የአፍሪካ ኅብረት
ኢጋድ በሶማሊያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይና በአካባቢው ስለተከሰተው ረሃብ ለመነጋገር የጠራውን ስብሰባ ለማካሄድ በሸራተን አዲስ ሲረባረቡ ከዋሉት ወገኖች መካከል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰዎች በብዛት ነበሩበት፡፡
ኢጋድ በሶማሊያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይና በአካባቢው ስለተከሰተው ረሃብ ለመነጋገር የጠራውን ስብሰባ ለማካሄድ በሸራተን አዲስ ሲረባረቡ ከዋሉት ወገኖች መካከል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰዎች በብዛት ነበሩበት፡፡