የኢትዮጽያ የወራት ስያሜና ፍችዉ

እህልን በጥቅምት ልጅን በጡት፣ በጥቅምት አንድ አጥንት ሳንላችሁ፣ ዛሪ ህዳር ሁለት አልን! ጥቅምትን ካነሳን ዘንዳ፣ ማር እና እህል በጥቅምት ይቆጠባል ይባላል!