በኃይሌ ገብረሥላሴ ጡረታ መውጣት አስተያየቶች እየጎረፉ ነው

Haile Gebrselassie of Ethiopia crossed the finish line at the Berlin Marathon on Sunday Sep. 28, 2008, setting a new world record.

የኒው ዮርኩን ማራቶን አትሌት ገብሬ ገብረማሪያም አሸነፈ

Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. November 8, 2010)፦ አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ትላንትና በተካሄደው የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ላይ በተሰማው ሕመም ምክንያት አቋርጦ ከወጣ በኋላ በሰጠው መግለጫ ራሱን ከአትሌቲክስ ጎራ ጡረታ እንደሚያወጣ ይፋ አደረገ። በአስደንጋጩ የአትሌት ኃይሌ ውሳኔ የተለያዩ አስተያየቶች እየጎረፉ መሆኑን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጹ