ኢትዮጵያንና ስካንዲኒቪያን አገሮችን የሚያገናኝ የንግድ ማዕከል ሊገነባ ነው

– ግንባታው በሁለት ዓመታት ይጠናቀቃል

(በታምሩ ጽጌ)

በኢትዮጵያ የንግዱን ማኅበረሰብና የስካንዲኒቪያን አገሮች (ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ፊንላንድና ኖርዌይ) ባለሀብቶችን ለማገናኘት የሚያስችል ዘመናዊ የንግድ ማዕከል ሊገነባ መሆኑ ታወቀ፡፡