ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ወደ አሜሪካ ሄዱ


ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል
(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 13/2010፤ ኀዳር 4/2003 ዓ.ም)በጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሆነው የተመደቡት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ዛሬ ኅዳር 4/ 2003 .ም በዲሲና አካባቢው አቆጣጠር ከጠዋቱ 3 ሰዓት (9:00 AM) ዋሽንግተን ዲሲ  መግባታቸው ታወቀ:: ዳላስ ለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የደብረ ምረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ እና ጥቂት ምእመናን በቦታው በመገኘት አቀባበል ተደርጎላቸዋል:: የብፁዕነታቸው ወደ ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት መሄድ ሀገረ ስብከቱ እውቅና ይኑረው አይኑረው ለጊዜው ባይታወቅም፤ በአቀባበል ሥነ ርዓ ላይ ግን የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ አብሃም አልነበሩም::

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)