አ.አ ዩኒቨርሲቲ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስን ዘከረ


  • የመጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስ ፋውንዴሽን›› እንዲቋቋም ተጠይቋል
  •  ዝክሩ ለቤተ ክህነቱ ነቀፌታ(ተግሣጽ) ሆኖታል
  •  መጋቤ ምስጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ በዝክሩ ላይ ስለ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ  አሟሟት የሰጡት እና ቤተ ክህነቱን የተቹበት ቅኔ ታዳሚዎችን አነጋግሯል
  • ዩኒቨርስቲው ዕውቀታቸው ለሀገር እና ለትውልድ የሚተርፉ ሌሎች ሊቃውንትንም አሥሦ የሚዘክርበት ‹‹አጉሊ መነጽር›› እንዲያደርግ ተጠይቋል
(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 16/2010፤ ኅዳር 7/2003 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ መምሪያ ሐላፊ ለነበሩት እና ነሐሴ አንድ ቀን 2002 ዓ.ም መንሥኤው ባልታወቀ ድንገተኛ ዕረፍት ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት ለሊቁ መጋቤ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስ የመታሰቢያ መርሐ ግብር አካሄደ፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)