ከጋብቻ በፊት ውል (Prenup)
ያለንበት ዘመን ሰው ካላነደደው እሳት የሚሞቅበት፤ ካልማሰበት የውሃ ምንጭ የሚጠጣበት ጊዜ ነው። ልባቸው በፍቅር የተለከፉ ፍቅረኞችም የቅርብና የሩቁን አጣርተው ማየት ስለማይችሉ በልባቸው በተቀጣጠለው የጋራ እሳት የተነሳ ነገርን ሳያመዛዝኑ ተጣምረው ትላንት ያስተቃቀፋቸው የፍቅር እሳት ዛሬ የሚያቃጥላቸው አእላፍ ናቸው። በቅርብ ቀን አንድ …
ያለንበት ዘመን ሰው ካላነደደው እሳት የሚሞቅበት፤ ካልማሰበት የውሃ ምንጭ የሚጠጣበት ጊዜ ነው። ልባቸው በፍቅር የተለከፉ ፍቅረኞችም የቅርብና የሩቁን አጣርተው ማየት ስለማይችሉ በልባቸው በተቀጣጠለው የጋራ እሳት የተነሳ ነገርን ሳያመዛዝኑ ተጣምረው ትላንት ያስተቃቀፋቸው የፍቅር እሳት ዛሬ የሚያቃጥላቸው አእላፍ ናቸው። በቅርብ ቀን አንድ …
ሰሞኑን በአንድ በኩል ረሃብና ችጋር፤ በሌላ በኩል ደግሞ ጥጋብና ድግስ አዲስ አበባን እያናወጧት ነው። የትግራይ ገዥ ጉጅሌ በወረራ በያዛቸው ቦታዎች ሁሉ ድግስ እያዘጋጀ ቢሆንም የአዲስ አበባው ግን ልዩ ነው። የየክልሉ ምስለኔዎችና ከአምስት መቶ በላይ የውጭ አገር እንግዶች ለዚህ ድግስ ተጋብዘዋል። …
የትግራይ ገዢ ጉጅሌ የበላይነትን ማንገስ ከፌደራሊዝም ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም Read more »
የኢትዮጵያ ቴሌኮሚውኒኬሽን ኮርፖሬሽን ሰራተኞች ነን የሚሉ ሰዎች ባለፈው ሳምንት ጽፈው ለፍትህ ጋዜጣ ልከውታል በተባለ ደብዳቤ፣ ለዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የሚገባውን ትችት ሰጥተውታል። “አንድ ጠብታ ፍሬ የማይወጣው ስብሰባ የሚሰበስብና የሚበትን”፣ “የህዝቦችን ጩኸት የሚያይበትና የሚያደምጥበት ግዜና ሞራላዊ ጥንካሬ የሌለው”፤ እና ‘’በሚቆጣጠረው ጦር …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ የሚፈጽመውን አስከፊ ሰቆቃ የሚያጋልጥ ፈር ቀዳጅ ሪፖርት በፖሊስ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በደህንነት አባላት ተጽፎ ይፋ መውጣቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። “ከውርደት ህይወት ሞት ይሻለናል” በሚል ድፍረት በመገፋፋት ሪፖርቱን ማውጣቱን …
በዘረኛው ወያኔ እስር ቤት የሚፈጽመው አስከፊ ሰቆቃ በደህንነት እና በፖሊስ አባላት ተጋለጠ Read more »
መለስ ዜናዊ በቅርቡ በጸደቀው የሃብት ምዝገባ አዋጅ መሰረት ንብረቱን ማስመዝገቡ ህዝብ ለማታለል የተሸረበ ሴራ ብቻ ነው ሲሉ አንድ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ሰራተኛ ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ተናግረዋል። ግለሰቡ እንደሚሉት ከሆነ፥ በኮሚሽኑ ውስጥ የአገዛዙ ሹመኞች የሆኑትን ሰዎች ጨምሮ፥ መለስ ዜናዊ እውነተኛ …
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰራተኞች በወያኔ አገዛዝ ላይ ያላቸውን ቅሬታ እና ተቃውሞ መደበቅ ከሚችሉት በላይ እየሆነባቸው እንደመጣ ሰሞኑን የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ የኦሮሚያ ባለሥልጣኖች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚጠሩት የውስጥ ስብሰባ ለአመታት ታምቆ የቆየው …
የኦሮሚያ መንግስት ሰራተኞች በክልሉ የወያኔ ሎሌዎች ላይ ግልጽ ተቃውሞ እያሳዩ መሆኑ ታወቀ Read more »
የሃይል እጥረት፣ የኑሮ ውድነት፣ የአንዳንድ ምርቶች ከገበያ ላይ መጥፋት፣ የትራንስፖርት ችግር እና የደህንነት ጉዳዮች አዲስ አበባን ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ በሄደ ውጥረት ውስጥ ከተዋታል ስትል የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ለዝግጅት ክፍላችን ባስተላለፈችው ዘገባ ገልጻለች። በከተማይቱ ያለው የኤሌክትሪክ ሃይል እጥረት የከፋ ደረጃ …
እየተባባሰ የመጣው ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአድስ አበባ ከተማ ውስጥ ውጥረትን ፈጥሮአል Read more »
በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት መታሰቢያ በአል መከበሩን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች የግንቦት 7 ድምጽን የዝግጅት ክፍል ጨምሮ ለበርካታ መገናኛ ብዙሃን የላኩት ሪፖርት፤ ቅዳሜ ታህሳስ 3 ቀን በተካሄደው የመታሰቢያ በአል ላይ ምርጫውን ተከትሎ የነበረውን …
በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት ታስበው ዋሉ Read more »
ባለፈው ሐምሌ ወር የግልገል ጊቤ ሁለት ግድብን ጠግኖ ጨርሶ በመስከረም ወር ሃይል ወደ ጅቡቲ ማስተላለፍ እንደሚጀምር ቃል ገብቶ ሳይሳካለት የቀረው የወያኔ አገዛዝ፤ ባለፈው ሳምንት በሰጠው ቃል ደግሞ ጥገናውን በዚህ በታህሳስ ወር ጨርሶ የፈረንጆቹ አመት ሳያልቅ የኤሌክትሪክ ሃይል ወደ ጅቢቱ መላክ …
አምስተኛው አለማቀፍ የፌዴራሊዝም ኮንፈረንስ ባለፈው ማክሰኞና ረቡ ዕ በአዲስ አበባ ውስጥ መካሄዱን አስመልክቶ፤ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያሰፈነው ፌዴራሊዝም ለሌሎች አገራት ምሳሌ እንደሚሆን የአገዛዙ ባለስልጣናት መናገራቸው የገዢው ቡድን ቋሚ ቀጣፊነት አካል ነው ተባለ። ባለፈው ሳምንት በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር …
የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት ፌዴራሊዝምን በተመለከተ ቅጥፈት ተያይዘዋል Read more »
የአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች፥ የወያኔ አገዛዝ በየጊዜው በሚያካሄደው ግዳጆች መሰላቸታቸውን በምሬት ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ገልጸዋል። የወያኔ አገዛዝ ከ97ቱ ምርጫ በኋላ ህዝቡን በተለያየ ግዳጅ ወጥሮ መያዙ እና የደርግ ግዜን ትውስታ ማስነሳቱ ይታወቃል። ሰሞኑን፥ የአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አንድ አባት ስለ ጠጅ፣ «ጠጅ እንዳል ተከበርክ ጥንት በዘመኑ፣ ዛሪ ነገሱብህ ዉስኪ ምናምኑ» ብለዉ ገጠመ አሉ! የቤተ-መንግስት መጠጥ የጨዋ መጠጥ በመባል የሚታወቀዉ ጠጃችን በባለሞያ በአዋቂ ሴት በመጣሉ በየቦታዉ ባለመገኘቱ
ሀምሳኛ ዓመቷን በቅርቡ ያከበረችው የሀዋሳ ከተማ ስሟን ያገኘችበት፤ ለመቆርቆርም ያበቃት አጠገቧ ተንጣሎ የሚገኘው ሀይቅ ነው- የሀዋሳ ሀይቅ።
የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሄር እና መራህያነ መንግስት ዛሬ በብራስልስ የሁለት ቀናት ምክክር ይጀምራሉ።
በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግሥቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።
በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግስቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።
በኩሩና ኮከቡ የኢትዮጵያና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋችና አሰልጣኝ የነበረው መንግሥቱ ወርቁ በ70 ዓመቱ አረፈ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(አዲሱ ተስፋዬ፤ ለደጀ ሰላም)፦ ባለፈው ወራት በቤተ ክርስቲያን ዙርያ መነጋገርያ ሆኖ የሰነበተው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች መንፈሳዊ ጥያቄና የበጋሻው ክስ ጉዳይ መሆኑ ይታወሳል። ነገር ግን ደጀ ሰላምም ላይ ይሁን ሌሎች የቤተ ክርስቲያን ጦማሮች ላይ የጉዳዩን አሳሳቢነት ከመግለጥ ውጭ የችግሮቹን …
In the Name of the Father, the Son and the Holy Sprit, one GOD Amen! http://www.atlantaabo.org/ Dear Dejeselamawians, I have seen your recent post regarding the blog sites by Kesis Yared and Kesis Dejene and comments posted to it. I …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
“የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም ቋንቋን ወይንም ብሄር ብሄረሰብን መሰረት አድርጎ በመከፋፈል አይሳካም” ልደቱ አያሌው ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን፤ በተለይ በመንግስቱ ቁጥጥር ስር የሚገኙት የቴሌቪዥንና የሬድዮ ጣቢያዎች “ብሄር ብሄረሰቦች…” የሚሉ ሙዚቃዎች ያሰማሉ፣ ቃለ-መጠይቅ ይደረጋል፣ በዋና ከተማዋ የሙዚቃና የባህል ስነስርዓቶች ይሰናዳሉ። በየዓመቱ ከሚከበረው የብሄር …
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የፌዴራሊዝም ጉባኤ ሲተነተን Read more »
ኢትዮጵያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ወላጆቻቸውን ያጡ ሕፃናት ማሣደጊያዎችን ለመዝጋት እያቀደች መሆኑ ተነግሯል፡፡ ሃሣቡ ተቺዎቹ የሕፃናት ንግድ በሚሉትና እየተስፋፋ በመጣው በውጭ የጉዲፈቻ ተግባር ላይ ለተሠማሩ ወኪሎች ፍቃድ ማደስ ማቆምንም እንደሚያካትት ታውቋል፡፡ “ድኃይቱ ሃገር በበረከተ የውጭ ወረት እየነቀዘ ባለው ማኅበራዊ መዋቅር ላይ ዐይኗን …
በየጊዜው፣ ከዓመት -ዓመት፣ በሳይንስ የሚደረገው ምርምር ፣ በሥነ ቴክኒክ ረገድ የሚቀርበው የፈጠራ ውጤት ፣ የሰውን ልጆች አኗኗር ለማቅለል፣ ለወቅታዊ ችግሮች መላ ለመሻት መሆኑ ቢታሰብም፣ ከቅንጦት ጋር የተያያዘም እንደሚገኝበት የሚያጠራጥር አይደለም።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ስድስት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ኢዴኃኅ … ሐ) ምሥረታ፦ የጉባዔው ተሳታፊዎች የአገሪቱን አጠቃላይ ሁኔታ እና ለለውጥ የቆሙ ህዝባዊ (ዴሞክራት) ኃይሎች ቀደም ሲል ትግላቸውን ለማስተባበር መሥርተዋቸው የነበሩ የጋራ መድረኮችን …
የኬንያ የትምሕርት ሚንስትር፥ የኢንዲትሪ ሚንስትር፥ የራዲዮ ጣቢያ ሐላፊ፥ የካቢኔ ጉዳይ ሚንስትር እና የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነር ከአንድ ሺሕ ሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕወት ለጠፋበት ወንጀልና መዘዙ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች ናቸዉ።
ጉባኤዉ ትናንት የሕንድንና የካናዳን ዛሬ ደግሞ የአዉሮጳ በተለይም የጀርመንና የሲዊዘርላንድን ፌደራላዊ ሥርዓት ቃኝቷል።ዛሬ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት ጅምር ሒደትም ተነስቶ ነበር
የተባበሩት መንግሥታትን የሚሌኒየም የልማት ግቦች ዕውን ለማድረግ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ሊያበቃ በትክክል በቅርቡ ከምንይዘው አዲስ ዘመን በኋላ አምሥት ዓመታት ብቻ ይቀሩታል።
በኃይሌ ሙሉ ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው አምስተኛው የፌዴራሊዝም ጉባዔ ላይ ይገኛሉ ተብለው ይጠበቁ የነበሩት ካናዳን ጨምሮ የስዊዘርላንድ፣ የጀርመን፣ የህንድና የሩሲያ መሪዎች አልተገኙም፡፡
በታምሩ ጽጌ ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ በኦሮሚያ ክልል ከአዳማ ከተማ በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኘው የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ለሦስት ቀናት ያደረጉት የሥራ ማቆም አድማ በትናንትናው ዕለት እልባት አግኝቶ ወደ ሥራቸው ተመለሱ፡፡
– አቶ ሽፈራው ጃርሶ የስኳር ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆኑ በውድነህ ዘነበ መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በሦስት ክልሎች ውስጥ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት ካቀደው ዕቅድ በተጨማሪ፣ በትግራይ ክልል አዲስ የስኳር ፋብሪካ የመገንባት ዕቅድ ነደፈ፡፡
በሚኪያስ ሰብስቤ ለአንድ ሲኒ ቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ደረሰኝ ሳይቆረጥ ግብይት ፈጽሟል በሚል ባለፈው ሳምንት የጥፋተኝት ውሳኔ የተላለፈበት ቶሞካ ቡና ላኪ፣ አምስት ሺሕ ብር እንዲቀጣ ሲል የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ ወሰነ፡፡
– ባንኮች ሁለት ቢሊዮን ብር ይጠበቅባቸዋል በውድነህ ዘነበ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ከአዲስ አበባ ከተማ በስተቀር በሁሉም ክልሎች የሚገኙ ቀበሌዎችን በመንገድ ለማገናኘት የተነደፈውን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስፈልገው ገንዘብ በክልሎች እንደሚሸፈን ተገለጸ፡፡
በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የለገሀር አካባቢ ፖሊስና ዓቃቤ ሕግ በጋራ በመሆን የሸራተን አዲስ ሆቴል ኃላፊዎችንና የሠራተኞች ተወካዮችን ለማደራደር ለትናንትና ከጧቱ 4 ሰዓት በፖሊስ ጣቢያው ጽሕፈት ቤት ቀጠሮ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ የሆቴሉ ኃላፊዎች እንደማይደራደሩ በጠበቃቸው በኩል በመግለጻቸው …
ለሠዓሊ ገ/ክርስቶስ ደሥታ ማስታዎሻ:: Read the Amharic poem here
አንዷለም አራጌ በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል። ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል …
በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …
ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ስር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …
ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ስር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …
ከዳንኤል ክብረት አንድ ዕብድ አራት ኪሎ ላይ ጆሊ ባር ፊት ለፊት ቆሞ «ወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በስድስት ይከፈላል፣ በስድስት ይከፈላል» እያለ ቡትቶውን እየጎተተ ይጮኻል፡፡ አጠገቡ የነበሩ ጋዜጣ ሻጮች «ዝም በል፣ ዕብድ፣ ተነሣብህ ደግሞ፤ማን ይከፍለዋል ደግሞ፤ መዓት አውሪ» አሉና ሊያባርሩት እጃቸውን ወነጨፉ፡፡ …
የዓለም የሙቀት መጠን መጨመሩም ሆነ የአየር ንብረት ለዉጥ በየስፍራዉ በሚያስከትለዉ መዘዝ ገሃድ የሆነ ክስተት መሆኑ ሁሉንም ያግባባል።
የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ ዛሬ አመራራቸው አሜኔታ የሚጣልበት ስለመሆን አለመሆኑ በህግ መምሪያው ምክር ቤት፤የተደረገውን የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርዓት በድል ተወጡ።
የዩኤስ አሜሪካ ልዩ የአፍጋኒስታን እና የፓኪስታን ልዑክ ሪቻርድ ሆልብሩክ ትናንት ማታ አረፉ።
5ኛው ዓለም አቀፍ የፌደራሊዝም ጉባዔ ትናንት ፣ አዲስ አበባ ውስጥ፣ ታደሰ እንግዳው እንደዘገበልን፣ በእሥራ-ምዕቱ(ሚሊኔየም) አዳራሽ በተከናወነ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ተጀምሯል።
The state-run sole national television broadcaster, Ethiopian Television (ETV), will launch an additional channel exclusively dedicated to sports and entertainment within a month. ETV revealed this plan to owners of advertisement companies in a stakeholders meeting held in Addis on …
ETV to Launch Entertainment and Sports-only Channel Read more »
በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …