ለፌዴራሊዝም ጉባዔ ያደጉ አገሮች መሪዎች አልተገኙም

በኃይሌ ሙሉ

ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው አምስተኛው የፌዴራሊዝም ጉባዔ ላይ ይገኛሉ ተብለው ይጠበቁ የነበሩት ካናዳን ጨምሮ የስዊዘርላንድ፣ የጀርመን፣ የህንድና የሩሲያ መሪዎች አልተገኙም፡፡