የፌደራሊዝም ሥርዓት ጉባኤ በኢትዮጵያ

ጉባኤዉ ትናንት የሕንድንና የካናዳን ዛሬ ደግሞ የአዉሮጳ በተለይም የጀርመንና የሲዊዘርላንድን ፌደራላዊ ሥርዓት ቃኝቷል።ዛሬ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት ጅምር ሒደትም ተነስቶ ነበር