በምህራብ ዞን የሚገኙ የእስታፍ ሰራተኞች ወታደራዊ ሚስጥር አባክነዋል በሚል ለ8 ቀናት በስብሰባ ላይ ተጠምደው መሰንበታቸው ታወቀ።በምእራብ እዝ፤ በባህርዳር መኮድ በተባለው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ የስርዓቱ የሰራዊት አባላት ወታደራዊ ምስጢር አባክናችኋል በሚል ሰበብ ለ 8 ቀናት ስብሰባ ላይ መቀመጣቸው የገለጸው መረጃው ነገር ግን በተካሄደው ስብሰባ ምንም አይነት ፍንጭ እንዳልተገኘና አመራሮቹ በራሳቸው ጥርጣሬ ብቻ ለ6 ሰው በቁጥጥር ስር […]

ዳግማዊ አቡነ ጴጥሮስ !እየመጡ ነው ! አቡነ መቃሪዮስ <<ልጆቼን ለማበረታታት ወደ በረሃ እደምወርድ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ::>> ማለታቸውን ሰማን ::እኛም የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ከቅድስተ ማሪያም ቤተክርስቲያን በማስወጣት ለአግአዚ ክፍለጦር ካስረከቡት…ቢዮንሴ ለምትባል እራቁት ዳንሰኛ እና ዘፋኝ ታቦት አስወጥተው እሷንም በቤተ መቅደሱ ውስጥ ካንሸራሸሩት ሀውልት ከቆመላቸው አቡነ ጳውሎስና ለገፍዓን ጥብቅና ይቆሙ ይመስል የሚመለከታቸውን የቁልቢ ገብርኤል ያመት ንግስ ትተው የግብረ […]

ከዳንሻ አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በቅርቡ በሕወሓት ተላላኪዎች እና በወልቃይት ጠገዴ ነዋሪዎች መካከል የተደረገው የሽምግልና ሂደት ተከትሎ አለመስማማቶች እየሰፉ በመምጣታቸው የዳንሻ ነዋሪዎች በከፍተኛ ቁጣ ለተቃውሞ ሰልፍ መዘጋጀታቸው ታውቋል::በወልቃይት ጠገዴ ሰሞኑን የሕዝቡን ቁጣ ማየሉን ተከትሎ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከጎንደር በመነሳት ሁመራ …

የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ቁጣ ተጠናክሮ ቀጥሏል:: Read more »

ነሐሴ 2 እና 3 ቀን 2007 ዓ.ም. ልዩና አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ)፣ አባል ድርጅቶቹ የውህደት ጥያቄን ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በሌሎች ወቅታዊ የፖለቲካና የአወቃቀር አሠራሮች ላይ በመወያየትና በመወሰን ጉባዔውን እንዳጠናቀቀ ታውቋል፡፡ …

የመድረክ ልዩ ጉባዔ አባል ድርጅቶቹ ውህደት ላይ እንዲያተኩሩ ወሰነ Read more »

አርአያ ተስፋማሪያም [ፎቶ: ሰሎሞንና ልመንህ] የዛሬ አመት አንድ አርቲስት እዚህ ዲሲ መጥቶ ሲያወራ « ከሌሊቱ 10 ሰዓት ቀረፃ አብረውኝ ያመሹትን ለማድረስ በሾላ መንገድ እያሽከረከርኩ ስጓዝ አካባቢው ጭር ብሎ ነበር። ሃይለኛ ዝናብ ይጥላል። በርቀት ዶፍ እየወረደበት በእግሩ የሚጓዝ ሰው ተመለከትኩ። ስንቀርብ …

ጐዳና የተገፉ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን Read more »

በከባድ ሙስና የተጠረጠሩ የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣን በቁጥጥር ሥር ዋሉ

በመቶ ሚሊዮን ብሮች ተጠርጥረዋል

በከባድ ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ላለፉት ሁለት ወራት ሲፈለጉ የቆዩት የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቢራቱ፣ ነሐሴ 3 ቀን 2007 ዓ.ም.  በአዳማ ከተማ በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡

አቶ ወንድሙ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በፌዴራልና በኦሮሚያ ክልል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች ጥምረት ነው፡፡ በሁለቱ ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የተዋቀረው ግብረ ኃይል ተጠርጣሪውን ግለሰብ ነሐሴ 4 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ምድብ ችሎት በማቅረብ፣ የ14 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ የ11 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

አቶ ወንድሙ የተጠረጠሩት የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ በነበሩበት ወቅትና ከዚያ በኋላም የኦሮሚያ ክልል ብድርና ቁጠባ ተቋም ምክትል ኃላፊ ሆነው በሠሩባቸው ጊዜያት፣ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር የመንግሥት ገንዘብ በመመዝበር  የሙስና ወንጀል ነው፡፡

የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የሥነ ምግባር፣ ትምህርትና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሰፋ፣ አቶ ወንድሙ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንና በቁጥጥር ሥር ሊወሉ የቻሉት መንግሥት ማግኘት የነበረበትን በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ አሳጥተዋል በሚል ምክንያት መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡

ከክልሉና ከፌዴራል ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው፣ አቶ ወንድሙ ምንጩ ያልታወቀ ከፍተኛ ሀብት፣ ለመንግሥት ገቢ መሆን የነበረበት ግብርና ታክስ፣ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ግዙፍ ኩባንያዎች የሰበሰቡትን ቫት ሆን ብለው ለመንግሥት ገቢ እንዳይሆን በማድረግና ጉቦ በመቀበል ወንጀል ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ሥር የዋሉት፡፡ ግለሰቡ የፌዴራል መንግሥትና የኦሮሚያ ክልል ማግኘት ያለባቸውን ገቢ አሳጥተዋል ተብለው ስለተጠረጠሩ ሁለቱ የፀረ ሙስና ኮሚሽን በትብብር መሥራት መጀመራቸው ታውቋል፡፡ ነገር ግን ተጠርጣሪውን ግለሰብ ለፍርድ ለማቅረብ በሚሞከርበት ወቅት ተጠርጣሪው በመሰወራቸው ከሁለት ወራት ፍለጋ በኋላ በአዳማ ከተማ መያዛቸው ታውቋል፡፡

አቶ ወንድሙ በራሳቸውና በቤተሰባቸው ስም ከፍተኛ ንብረት ማካበታቸው ምርመራ እንዲደረግባቸው መንስዔ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ለሁለቱም የፀረ ሙስና ኮሚሽኖች በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጥቆማዎች ደርሰዋል ተብሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በተለይ በሻሸመኔና በምሥራቅ ሐረርጌ ቦርዶዴ አካባቢ የሚገኙ የጫት ኬላዎች ከግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን መንግሥት ማግኘት ያለበትን ገቢ ለግል ጥቅም ሲያውሉ ቆይተዋል የሚል ጥርጣሬ መኖሩን፣ የፀረ ሙስና ኮሚሽኖቹ መረጃ ያመለክታል፡፡

አቶ ወንድሙ የሥራ ጊዜውን ባጠናቀቀው የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት (ጨፌ) አባል ነበሩ፡፡ ኦሕዴድ አቶ ወንድሙን በ2007 ዓ.ም. ጠቅላላ ምርጫ ዕጩ አድርጎ እንዳላቀረባቸው ታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት አቶ ወንድሙ ያለመከሰስ መብት የሌላቸው በመሆኑ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር እንዳዋሏቸው ተገልጿል፡፡

አቶ ወንድሙ የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ሆነው ለአምስት ዓመታት ሠርተዋል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም ምክትል ኃላፊ ሆነው ሲሠሩ ቆይተው፣ ከ30 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ሕገወጥ ግዥ ተጠርጥረው ከወራት በፊት ከምክትል ኃላፊነታቸው መነሳታቸው ታውቋል፡፡

 

የወያኔ ብሔራዊ መረጃ የተባለ ጽንፈኛ ቡድን የነጻነት ታጋዮችን ስም በተልያየ መንገድ ለማጥቃት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የሚጠቁሙ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። በተለይም በዉጭዉ አለም ላይ የሚገኙ ስደተኞችን ቀንደኛ ተጠቂ ለማድረግ የተነሳዉ የብሐራዊ መረጃ ቡድን በትናንትናዉ እለት መጋለጡን የዉስጥ ምንጮች ጠቁመዋል። ከዚህ ቀደም ብሎ በደረሰን መረጃ መሰረት ህዝባዊ ወያኔ ሔርነት ትግራይ ብሔራዊ መረጃ ቡድን የነጻነት ታጋዮችን ለማጥቃት ከሚጠቀምባቸዉ መንገዶች […]

የ 11 % ዲጂታል እድገት ውጤቱ ይህ ነው እንዴ? ወይ ልማታዊ መንግስት  ህዝብን ያላሳተፈ እና በጥቂት ራስ ወዳድ አምባገነን እና ዘረኛ የግለሰቦች ቡድን የምትማራ ሃገር እድገቷም ለጥቂቶች ሆዳሞች እንጂ ለመላው ህዝብ አይደለም Nightly News   |  August 12, 2015 Food crisis in Ethiopia Aug. 5: Hunger is once again threatening vast swathes of Africa because of drought […]

ስብሰባው ከአርባ ሰባት ሃገራት የተሰባሰቡ የኦሮሞ የዲያስፖራ አባላትን የአርባ ሰባቱ ሃገሮች ዲፕሎማቶች በተገኙበት ተካሂዷል ። መንግስት የኦሮሞ ዲያስፖራ ሳምንት ብሎ የሰየመውን ሳምንት በማስመልከት: ከመላው አለም ያሰባሰባቸውን የኦሮሚያ ዲያስፖራ አባላት: በሚሊኒየም አዳራሽ ጠቅላይ ሚስትሩ በተገኙበት ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት ካደረገላቸውና : ለሶስት ቀናት ያክል ሃገሪቷን ካስጎበኛቸው በኃላ : በአዳማ ገልማ አባገዳ አዳራሽ በመሰብሰብ : የተለመደ ፕሮፓጋንዳውን […]

አይ ኤስ አይ ኤስ በኢትዮጵያውያን ላይ የፈፀመውን አሰቃቂ ግድያ ለመቃወም መንግስት በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት እነ ማቲያስ መኩሪያ ለነሃሴ 18/2007 ዓ.ም ተቀጠረባቸው፡፡ ፖሊስ በጊዜ ቀጠሮ ወቅት ‹‹የቪዲዮ ማስረጃም አለን›› በማለቱ ተከሳሾቹ ‹‹ቪዲዮው ይቅረብልን፡፡ የቪዲዮ ማስረጃው ለእኛም የመከላከያ ምስክርነት ይጠቅመናል›› ብለው …

አቶ ማሙሸት አማረ ለነሃሴ 20 እነ ማቲያስ መኩሪያ ለነሃሴ 18 ተቀጠረባቸው :: Read more »

ከምርጫው ማግስት ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፖሊስ ተይዘው የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እያንዳንዳቸው 15 ሺህ ብር ዋስ ተጠየቀባቸው፡፡ አመራሮቹ ከተያዙበት ጊዜ ጀምሮ አራት ጊዜ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ፖሊስ በሽብርተኝነት ወንጀል እንደጠረጠራቸው ሲገልጽ ቆይቷል፡፡ ፖሊስ ‹‹ለግንቦት 7 አባላትን እየመለመሉ ይልካሉ፡፡ …

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች በእያንዳንዳቸው የ15 ሺህ ብር ዋስ ተጠየቀባቸው:: Read more »

ከሳምንታት በፊት ልደታ ፍርድ ቤት በአንድ ችሎት በአጋጣሚ ሁለት የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ተከታተልኩ፡፡ ሁለቱም እስረኞች ዝዋይ ሆነው በፕላዝማ ይግባኝ እየጠየቁ ነው፡፡ አንዱ ህፃን ደፍሯል ተብሎ 2 አመት ከምናምን ብቻ ተፈርዶበታል፣ ሌላኛው ደግሞ በህፃን ላይ መድፈር የሚመስል ወንጀል ፈፅመሃል ተብሎ አራት አመት ተፈርዶበታል፡፡ መጀመሪያ ህፃን ደፍረሃል ተብሎ 2 አመት መፈረዱ ገረመኝ፡፡ ህፃን ላይ መድፈር የሚመስል ወንጀል […]

የፖለቲካ አመራሮች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ደብዳቤ አቶ አንዳርጋቸው ለብቻቸው 24 ሰአት የተፈጥሮ ብርሀን በማያገኙበት ሁኔታ እስር ላይ መሆናቸውን እንደጠቀሱ አልጀዚራ በብቸኝነት ማግኘት ችያለሁ ያለውን መረጃ ዋቢ በማድረግ አስነብቧል። ለኢትዮጵያ መንግስት ጥያቄያቸው ያቀረቡት እነዚህ አካላት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የያዙበት ሁኔታ አሳሳቢ እና በሀገሪቱን ከአለም አቀፍ ማህበረሰብ የሚነጥል እንደሆነ ገልጸዋል። በአሜሪካ የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ አባል እና የካሊፎርኒያ […]

ሞኒካ ራየንስ በአሜሪካ የደቡብ ካሮሊና ነዋሪ ስትሆን ባለፈው አርብ አንድ በህግ ጥላ ስር የሚገኝ ወዳጇን ለመጠይቅ ወደ ዩኒየን እስር ቤት መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ ጎራ ትላልች ። የ24 አመቷ ሞኒካ የእግዜአብሔር ቃላት ያለበት ፣ በሃዘን እና በመከራ ወቅት አጽናኝ የሆነው መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ እስረኛው ዘመዷን መጠየቋ የተባረከ ሐሳብ ነበር ። በተጠቀለለ ወረቀት ሽፋን ላይ “መጽሐፍ ቅዱስ […]

ጥቂት ስለ አቶ መለስ…የክፋት ጭንቅላት መስራት ካቆመ 3 አመቱ = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: ‪#‎HappyMelesFreeDay‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Meleszenawi‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎TPLF‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – መለስ ዜናዊ ከጅምሩ በክፋት የሰለጠነ መሆኑ እሙን ነው:;ድርጊቶቹ ሁሉ ይመሰክራሉ::አስተዳደጉ እንኳን ብናየው ከቀሪው ኢትዮጵያዊ ላይ …

ጥቂት ስለ አቶ መለስ…የክፋት ጭንቅላት መስራት ካቆመ 3 አመቱ = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: Read more »

በዘንድሮው ክረምት የተፈጠረው የዝናብ እጥረት አሉታዊ ተፅዕኖዎችን እያሳደረ ነው

ለከብቶች መሞትና ለሰብል ውድመት ምክንያት ሆኗል

-ችግሩ አሳሳቢ በመሆኑ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሟል

በአገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች በዘንድሮው የክረምት ወቅት የተከሰተው የዝናብ እጥረት አሉታዊ ተፅዕኖዎችን እያሳደረ መምጣቱን፣ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ይፋ አደረገ፡፡

ዘግይቶ የመጣው የነሐሴ ዝናብ ሥርጭት መሻሻል እንደሚታይበት ገልጿል፡፡

ችግሩ ስለመከሰቱ ለመንግሥት ካሳወቀ ከሁለት ወራት በኋላ በይፋ በሰጠው መግለጫ የዝናብ እጥረቱ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍሎች መታየቱን ገልጾ፣ ይህም በእርሻ ሥራ አጀማመር፣ የዘር ጊዜን በማስተጓጎልና የሰብል ውኃ ፍላጎትን ባለማሟላትና በመሳሰሉት ተፅዕኖዎቸ እንዲጠናከሩ አድርጓል በማለት አስታውቋል፡፡ 

ነሐሴ 5 ቀን 2007 ዓ.ም. በኤጀንሲው የሥራ ኃላፊዎች በተሰጠው በዚሁ መግለጫ የዝናብ እጥረቱ ተፅዕኖ በሰብል ልማት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ በክረምት ወቅት በአገሪቱ ግድቦች መግባት የነበረበት ውኃ እንዲቀንስ ምክንያት መሆኑን አስታውቋል፡፡ የዝናብ እጥረት በየወንዞቹ የሚፈሰው ውኃ ዝቅ እንዲል፣ እንዲሁም በሜዳማና በረግረጋማ መሬት ላይ መተኛት የነበረበት የውኃ መጠን መቀነስ ጎልተው ከታዩ ክስተቶች ውስጥ እንደሚካተቱ ተጠቅሷል፡፡ 

የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ እንደገለጹት፣ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል የታየው የዝናብ እጥረት በተለይ በሐምሌ ወር ጎልቶ ታይቷል፡፡ በሰኔ ወር የነበረው የዝናብ አጀማመር የተሻለ መጠንና ሥርጭት ቢኖረውም፣ በሐምሌ ግን የተዳከመ ገጽታ ስለነበረው በበርካታ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ ዝናብ እጥረት መከሰቱን፣ ይህም አሉታዊ ተፅዕኖዎች እንዳሳደረ ገልጸዋል፡፡

የዝናብ እጥረቱ ስላሳደረው ተፅዕኖ የኤጀንሲው ኃላፊዎች ዝርዝር ማብራሪያ ባይሰጡም፣ የዝናብ እጥረቱና የታየው ድርቅ ለሰብል መጥፋትና ለእንስሳት ሞት ምክንያት መሆኑን ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በ31 ወረዳዎች ላይ ድርቅ ተከስቷል፡፡

በአንዳንድ ወረዳዎች እስከ 240 የሚደርሱ ፍየሎችና ግመሎች መሞታቸውን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሰም የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ባለሙያ አቶ ኡስማን ኢድሪስ ሙሳ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም አደጋውን ለመከላከል የክልሉ መንግሥት፣ በፌዴራል መንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በጥምረት የፈጠሩት ኮሚቴ እየተንቀሳቀስ ነው ተብሏል፡፡ የተወሰኑ አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸውን የተሻለ አየር ንብረት ወዳለበት አካባቢዎች እየወሰዱ ነው፡፡ 

የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በአፋር አካባቢ ስለተከሰተው ችግር ሲያብራሩ፣ ‹‹በአፋር ክልል ዝናብ ማግኘት በነበረበት ወቅት አላገኘም፡፡ ይህ ትክክል ነው፤›› ብለዋል፡፡

‹‹አሁን ግን በሥርጭትም በሽፋንም የተሻለ ዝናብ በመኖሩ እዚያ አካባቢ ባሉ ግድቦች ውኃ ለመያዝ ያስችላል፡፡ ይህም ከዚህ በኋላ ሊመጣ የሚችለውን ተፅዕኖ መቀነስ የሚያስችል ነው፤›› ሲሉም አክለዋል፡፡ 

በሌላ በኩል ከዝናብ እጥረት ጋር ተያይዞ በተፈጠረው ችግር ተጎጂ ከሆኑ አካባቢዎች መካከል የአርሲ ዞን ዶዶታ ወረዳ አንዱ መሆኑን የሪፖርተር የመስክ ቅኝት አመላክቷል፡፡ ከሌላው ጊዜ በተለየ የተፈጠረው የዝናብ እጥረት በወረዳው ውስጥ ያሉትን ቀበሌዎች በሙሉ ያዳረሰ መሆኑን የወረዳው ግብርና ቢሮ ገልጿል፡፡ የዝናብ እጥረቱ በግንቦት ወር ከ2,370 ሔክታር በላይ በቆሎ የተዘራበት ማሳ እንዲጠፋ ምክንያት እስከመሆን መድረሱንም፣ የወረዳው የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጀማል ኑራ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

በዝናብ እጥረቱ ምክንያት ለከብቶች መኖ እጥረት በመፈጠሩ አብዛኛዎቹ አርሶ አደሮች ለመጠባበቂያ ያስቀመጡትን መኖ እንዲጠቀሙ አስገድዷቸዋል፡፡ አንዳንዶችም በዚህ ወቅት ለከብቶቻቸው ይሆን የነበረው ሣርና የበቆሎ አገዳ በዝናብ እጥረቱ ምክንያት ባለማግኘታቸው፣ መኖ ወደ መግዛት እንዳስገባቸው ሪፖርተር ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች ገልጸዋል፡፡

የዘንድሮው የክረምት ወቅት ዓለም አቀፍ ክስተት የሆነው የኤልኒኖ ተፅዕኖ ሥር በመውደቁ የተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የዝናብ እጥረት ማጋጠሙን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ እጥረቱም በቦታ በጊዜና በመጠን የተለያየ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ አሁን ግን የተስተካከለ ዝናብ እየተገኘ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

ተመሳሳይና አንድ ዓይነት እጥረት እንዳላጋጠመ፣ በአንፃራዊነት የተሻለ ዝናብ ያገኙ አካባቢዎች እንዳሉ ሁሉ በዚያው ልክ እጥረት ያጋጠማቸው እንዳሉ ለመገንዘብ እንደተቻለ ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ የኤጀንሲው የሚቲዎሮሎጂና የቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ድሪባ ቆርቻ፣ በዚህ ወቅት የተፈጠረው ችግር ከኤሊኒኖ ጋር የተያያዘ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ በቀጣዮቹ ሁለት ወራት የተሻለ ዝናብ ቢጠበቅም በአሁኑ ጊዜ እየተጠናከረ ከመጣው የኤልኒኖ ክስተት ጋር ተያይዞ በቀሪዎቹ ነሐሴና መስከረም በመደበኛ ሁኔታ የሚኖረው የዝናብ መጠንና ሥርጭት የተዛባና ያልተስተካከለ እንደሚሆንም፣ ኤጀንሲው ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡ 

የዝናብ እጥረቱ ተከስቶባቸዋል ብለው በምሳሌት ከጠቀሷቸው አካባቢዎች መካከል በትግራይ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በአፋር፣ በሱማሌ አንዳንድ ቦታዎች እጥረቱ በቀጥታ ከኤልኒኖ ጋር በተያያዘ የተፈጠረው ችግር እንደሆነም ታውቋል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ ተመሳሳይ የአየር ንብረት ያላቸውና በምድር ወገብ አካባቢ ባሉ አገሮችም የታየ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ 

 በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍሎች የተከሰተውን የዝናብ እጥረትና ሥጋት የታወቀው ቀደም ብሎ ቢሆንም፣ መረጃው ዘግይቶ መነገሩ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ በተለይ ብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አሁን የሰጠው መረጃ የዘገየ ነው የሚል ጥያቄ አስነስቶበታል፡፡ የኤጀንሲው ኃላፊዎች ግን መረጃው ዘግይቷል የሚለውን ትችት አልተቀበሉትም፡፡ ኤጀንሲው የክረምቱን ወቅት የተመለከተ ዝርዝር መረጃውን በግንቦት ወር መስጠቱን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ከመረጃው በኋላም ላለፉት ሁለት ወራት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ሲሠሩ መቆየታቸውን አስረድተዋል፡፡ 

ምክትል ዳይሬክተሩ አቶ ዱላ ሻንቆ ኤጀንሲው እያንዳንዱን መረጃ በተለያዩ መንገዶች ሲያቀርብ ስለነበር መረጃውን ለመስጠት መዘግየት ታይቷል የሚለውን ሐሳብ ሳይቀበሉት ቀርተዋል፡፡ ችግሩ መኖሩን በግንቦት ወር ማስታወቃቸውንና የየዕለቱን የአየር ፀባይ መረጃ በመመዝገብና በቀጣይ ሊኖር የሚችለውን ሁሉ በማጠናቀር፣ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ጀምሮ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት በሙሉ ማሠራጨቱንም ገልጸዋል፡፡

በዚሁ በመረጃ መሠረት ያለውን ሥጋት እንዴት ለመፍታት እንደሚቻልና መንግሥት ዝግጅት እያደረገ መቆየቱን፣ በብሔራዊ ደረጃ የአደጋ መከላከል ኮሚቴም መቋቋሙ ተገልጿል፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራው ይህ ብሔራዊ የአደጋ መከላከል ኮሚቴ ውስጥ በዋናነት የተካተቱትም ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ፣ ግብርና ሚኒስቴር፣ የአደጋ መከላከል ዝግጁነትና የምግብ ዋስትና ቢሮ፣ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ናቸው፡፡ ይህ ኮሚቴ ሰፊ ርቀት መጓዙን አቶ ፈጠነ ገልጸው፣ ‹‹ጉዳዩ በደንብ ታስቦበት እየተሠራበት ነው፤›› ብለዋል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ከችግሩ አሳሳቢነት አንፃር ኤጀንሲው በየክልሉ ያሉት የቅርንጫፍ የሥራ ኃላፊዎቹ ከየክልሉ ፕሬዚዳንቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት መረጃ እንዲሰጡ ጭምር እየተደረገ ነው ተብሏል፡፡ በይፋ ጋዜጣዊ መግለጫ አልተሰጠበትም እንጂ ሊኖር የሚችለውን ችግር በቅድሚያ በማሳወቅ በጋራ እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሊከሰት ይችላል ተብሎ ከተተነበየው መረጃ አንፃር መንግሥት ሰፊ ዝግጅት እንዲያደርግ ኤጀንሲው መምከሩን፣ የግብርና ዘርፎች በየደረጃው በመዋቅራቸው መሠረት አርሶ አደሮች ዘንድ እንዲደርሱም ከፍተኛ ጥረት መደረጉን ገልጸዋል፡፡ 

የኤጀንሲው ዋና ተግባር ትንበያና የምክር አገልግሎት መስጠት መሆኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ቅድመ ማስጠንቀቂያዎችን ጉዳዩ የሚመለከታቸው የውሳኔ ሰጪ አካላት እንዲጠቀሙበት እያደረገ ነው ብለዋል፡፡

አሁን የታየው የአየር ለውጥ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ ቀላል ያለመሆኑን ለመግለጽ፣ ‹‹ተፅዕኖው በአንድ አርብቶ አደርና በአርሶ አደር ላይ የሚገለጽ ሳይሆን በጤና ረገድም የራሱ የሆነ ተፅዕኖ ያሳድራል፤›› ብለዋል፡፡ 

የሚታየው ሙቀት እየተጠናከረ በሚሄድበት ጊዜ በአየር ለውጡ ምክንያት የሚወለዱ በሽታዎችን ጭምር የሚያስፋፋ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ፣ ከጤና ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ኤጀንሲው እየሠራ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡ 

የዝናብ እጥረቱም ሆነ የአየር ለውጡ ሌሎች ተፅዕኖዎችን ሊያሳድሩ እንደሚችሉ የኤጀንሲው ኃላፊዎች አስረድተዋል፡፡ የአየር መዛባቱ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከባድና ቅፅበታዊ ዝናብ፣ ጎርፍና የወንዞች ሙላትን አስከትሏል ተብሏል፡፡ 

በቀጣይ ወራትም ተመሳሳይ ችግር ሊኖር የሚችልበት ዕድል አንደሚኖር ያመለከቱት ዶ/ር ድሪባ፣ በአንዳንድ አካባቢዎች በአጭር ቅጽበት ከ50 እስከ 80 ሚሊ ሊትር ዝናብ መመዝገቡን አስታውሰዋል፡፡ በቀጣዮቹ ሁለት ወራት በተለይ በነሐሴ ወር የተሻለ ዝናብ ሊኖር ይችላል የሚል ግምት ያላቸው ዶ/ር ድሪባ፣ በበጋ በአንድ በኩል ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ተፅዕኖ እንደሚኖረው፣ በሌላ በኩል ግን ዝናቡ አዎንታዊ ገጽታ እንደሚኖረውም ያስረዳሉ፡፡ አሁን በተተነበየው መረጃ መሠረት በመጪው በጋ ዝናቡ የሚኖረው ደግሞ የጎርፍና የወንዞች ሙላትን ሊያስከትል እንደሚችልም ተገልጿል፡፡ 

ከኤልኒኖ ወይም ከሌሎች ክስተቶች ጋር ተያይዞ በአገሪቱ ሊከሰቱ የሚችሉትን ከመደበኛ ወጣ ያሉ የአየር ሁኔታና ፀባይ፣ ክስተቶችንና ተፅዕኖዎችን የዕለት ተዕለት ክትትል በማድረግ መረጃዎችን ለተጠቃሚዎች እንደሚሰጥም ኤጀንሲው አስታውቅል፡፡ አሁን ያለው ችግር ተፅዕኖ ያለው መሆኑ ባይካድም፣ ሰሞኑን የታየው ዝናብ ፍራቻ ያሳደረውን ድርቅ እንዲቀንስ ያደርጋል የሚል ተስፋ እንዳለ ኃላፊዎቹ ጠቁመዋል፡፡ 

ሰሞኑን የታየው ዝናብ ተስፋ ሰጪ ቢሆንም አሁንም እስከታች ድረስ ሊከናወኑ ይገባቸዋል የተባሉ ጥንቃቄዎችም ተጠቁመዋል፡፡ በተለይ የሚገኘውን ውኃ በተቻለ መጠን መያዝ አስፈላጊ ነው ተብሏል፡፡ ኤጀንሲው ሊፈጠር የሚችለውን ሥጋት ሲገልጽ፣ አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ሰብሎቻቸውና እንስሳቶቻቸው እንዳይወድሙና እንዳይሞቱ ለምን አልተደረገም ለሚለው ጥያቄ፣ በኤጀንሲው ኃላፊዎች ምላሽ ሳይሰጥበት ታልፏል፡፡ 

 

ሰባት ደላሎች በቁጥጥር ሥር ሲውሉ በአንዱ ላይ ክስ ተመሠረተ

ወደ ተለያዩ ዓረብ አገሮች የሚሄዱ ኢትዮጵያውያንን ሞት፣ አካል መጉደልና እንግልትን እየደረሰባቸው በመሆኑ መንግሥት እንዳይሄዱ ዕግድ የጣለ ቢሆንም፣ በተለይ ቀደም ብሎ ስደት በማይታወቅባቸው ገጠራማ አካባቢዎች ቁጥራቸው

ከፍተኛ የሆኑ ወጣቶች በሕገወጥ መንገድ እየተሰደዱ መሆኑን፣ መንግሥት ሐምሌ 4 ቀን 2007 ዓ.ም. አስታወቀ፡፡

ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከላካይ ብሔራዊ ምክር ቤት የ2007 ዓ.ም. ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ ባደረገው ግምገማ፣ በፌዴሬሽን ምክር ቤት ተሰብስበው ለነበሩ ባለድርሻ አካላት እንደተገለጸው፣ ሕገወጦችን መከላከል የሚያስችል እስከ ሞት ድረስ ቅጣት የሚጥል ሕግ ከማውጣት ባለፈ፣ ለማስፈጸም ተግቶ የሚሠራ አካል ባለመኖሩ ችግሩን ማቆም እንዳልተቻለ ተገልጿል፡፡

በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ጥሩ ሥራ የተሠራና የተሻለ ውጤትም የታየበት መሆኑን የገለጹት የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኰንን፣ የሕገወጥ ደላሎች አሠራር በየጊዜው ስለሚቀያየር የዜጐች ጉዳት እየጨመረ መምጣቱንና የተደረገውም ጥረት አርኪ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡

በዜጐች ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳትና አደጋ የሚመጥን እንቅስቃሴ አለመደረጉን የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ የሚያሳየው የሕገወጥ ደላሎቹ መተላለፊያ የሆኑት ክልሎች፣ መንግሥትና ኅብረተሰቡ ባለመግባባታቸው ነው ብለዋል፡፡ በአገራቸው ሠርተው መለወጥ የሚችሉ በርካታ ዜጐች ለከፋ ጉዳት እየተዳረጉ መሆናቸውንም አክለዋል፡፡ በዜጐች ላይ እየደረሰ ያለው ጉዳት የአገርን ገጽታ ጭምር የሚያበላሽ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ 

በቱሪስት ቪዛ እየተሰደዱ ያሉት ዜጐች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱንና ዕግድ በተጣለባቸው ኳታርና የመን ሕጋዊ ሽፋን እየተሰጣቸው ለከፋ አደጋ እየተጋለጡ የሚገኙ ዜጐች ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የገለጹት ደግሞ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሰለሞን ተስፋዬ ናቸው፡፡ ሕገወጥ ደላሎችን ወደ ሕግ ለማቅረብ የተቀናጀ አሠራር የሚያስፈልግ ቢሆንም፣ እስካሁን ክልሎችም ሊተገብሩት ባለመቻላቸው አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ጠቁመዋል፡፡

አቶ ደመቀ ሕገወጥ ደላሎች ባለሁለት ፎቅ ሕንፃ በመገንባት ሀብታቸውን ሲያፈሩ፣ በሕገወጥ ደላሎችና የጉዞ መስመር የሄዱ ወጣቶች ግን የአውሬ ሰለባ እየሆኑ እንደሆነ ጠቁመው፣ ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ተባብሮ ሊታገል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ መንግሥት በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ የሳዑዲ ዓረቢያ ዜጐች ግድያ፣ አካል ማጉደልና ከፍተኛ እንግልት ካደረሱ በኋላ በሕጋዊ መንገድ ፈቃድ አውጥተው የውጭ አገር ሥራና አሠሪን የሚያገናኙ ኤጀንሲዎች ሥራቸውን እንዲያቆሙ በመደረጉ፣ በከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡

መንግሥት በአጭር ጊዜ አሠራሩን አስተካክሎ ኤጀንሲዎቹ ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ የገለጸ ቢሆንም፣ የቤት ኪራይና የሠራተኛ ደመወዝ እየከፈሉ ከነገ ዛሬ ሥራ እንደሚጀምሩ የሚጠባበቁ ቢሆንም፣ መንግሥት ስለነሱ ምንም ሳይባልና የስብሰባው አካልም ሳያደርጋቸው መቅረቱ እንዳሳዘነው የኤጀንሲዎች ማኅበር ገልጿል፡፡ ብሔራዊ ምክር ቤቱ እንዳረጋገጠው፣ በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ዜጐች እየተሰደዱ መሆኑን የሚናገሩት ኤጀንሲዎቹ፣ ሕንፃ መገንባት ብቻ ሳይሆን ሌሎች ከፍተኛ ሀብቶችን ሕገወጥ ደላሎች እያከማቹ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

በሌላ በኩል በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ሥራ በመሰማራት የተጠረጠሩ ሰባት ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ከዓለም አቀፍ የፖሊስ ድርጅት (ኢንተርፖል) ጋር በመተባበር ባደረገው ክትትል ኬንያ፣ ታንዛኒያና ሱዳን ውስጥ የነበሩት እነዚህን ሕገወጥ ደላሎች ወደ ኢትዮጵያ እንዳስመጣ ተገልጿል፡፡ በሌሎች አገሮች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሕገወጥ ደላሎች አገር ውስጥ ካሉ ደላሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር፣ በሕገወጥ መንገድ በርካታ ዜጐችን ወደ ተለያዩ አገሮች ይልኩ እንደነበር የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ የሕገወጥ ሰዎች ዝውውር ወንጀል ምርመራ ዲቪዚዮን ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ወንድሙ ጨማ ተናግረዋል፡፡

በቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ ነዋሪ መሆኑ የተገለጸው አቶ መሐመድ ሐሰን የተባለ ተጠርጣሪ ደላላ ደግሞ፣ ሰባት ወጣቶችን በሱዳንና በሊቢያ አድርጐ ወደ አውሮፓ እንደሚልካቸው በማነጋገር፣ ከጅግጅጋ ወደ አዲስ አበባ አምጥቷቸው አዲስ አበባ ላይ በቁጥጥር ሥር ውሎ ክስ ተመሥርቶበታል፡፡ ግለሰቡ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ስምንት ክሶች የተመሠረተበት ሲሆን፣ የዋስትና መብቱን ተነፍጐ በማረሚያ ቤት እንዲቆይ ተደርጓል፡፡ 

ግለሰቡ ሐረር ከተማ ውስጥ ከሚገኙ ግብረ አበሮቹ ጋር በመቀናጀት፣ ሰባቱን ወጣቶች ከጅግጅጋ ወደ አዲስ አበባ አስመጥቶ ካዛንችስ አካባቢ በአንድ ሆቴል ውስጥ አልጋ ከያዘላቸው በኋላ፣ ማንም ቢጠይቃቸው ኢትዮጵያዊ እንዳልሆኑ እንዲናገሩ በማስጠንቀቅና ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ከታወቀ ለስደት የመጡ መሆናቸው እንደሚታወቅና ሊታሰሩ እንደሚችሉ በመንገር፣ መታወቂያቸውን መፀዳጃ ቤት ውስጥ እንዲከቱ ማድረጉን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ 

ዓቃቤ ሕግ ስምንት ክሶችን የመሠረተበት አቶ መሐመድ፣ ወጣቶቹን ለመምከርና ለማስጠንቀቅ ያደረገው ሙከራ ብዙም ቀናት ሳይጠቀምበት በቁጥጥር ሥር መዋሉን ክሱ ይገልጻል፡፡ በሱዳንና ሊቢያ አድርገው ጣሊያን እንደሚገቡ የተነገራቸው ወጣቶቹ፣ ለጉዞው የሚጠበቅባቸውን ክፍያ ሊቢያ ሲደርሱ ለቤተሰቦቻቸው በመደወል፣ እንዲልኩላቸው እንደሚያደርጉ ተስማምተው እንደነበር ክሱ ይገልጻል፡፡ ተከሳሹ ድርጊቱን እንዳልፈጸመ የገለጸ ቢሆንም፣ ዓቃቤ ሕግ አራት ምስክሮችን አሰምቶ ፍርድ ቤቱ እንዲከላከል ብይን በመስጠት፣ ለጥቅምት 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጥሮታል፡፡      

 

ከሳምንታት በፊት ልደታ ፍርድ ቤት በአንድ ችሎት በአጋጣሚ ሁለት የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ተከታተልኩ፡፡ ሁለቱም እስረኞች ዝዋይ ሆነው በፕላዝማ ይግባኝ እየጠየቁ ነው፡፡ አንዱ ህፃን ደፍሯል ተብሎ 2 አመት ከምናምን ብቻ ተፈርዶበታል፣ ሌላኛው ደግሞ በህፃን ላይ መድፈር የሚመስል ወንጀል ፈፅመሃል ተብሎ አራት …

አስገድዶ መድፈር ፖሊሲያቸውም ጭምር ነው! Getachew Shiferaw Read more »

Minilik Salsawi – በአፋር ክልል እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልል የደረሰው ድርቅ ተስፋፍቶ የቀጠለ ሲሆን እነዚሕ በምስሉ የምትመለከቷቸው በሚሌ ወረዳ በድርቅ ምክንያት አንስሳቶቻቸዉ አልቀው የሚሌ ወረዳ ጤና ፅ/ቤት እና የወረዳዉ አደጋ መከላከል የወያኔ ጁንታ አገዛዝን ትእዛዝ ሳይጠብቅ ከየጫካዉ የሠበሰባቸዉ በረሀብ የተጎዱ …

በሚሌ ወረዳ በድርቅ ምክንያት በረሀብ የተጎዱ ወገኖቻችን በስቃይ ላይ ይገኛሉ:: Read more »

ስብሰባው ከአርባ ሰባት ሃገራት የተሰባሰቡ የኦሮሞ የዲያስፖራ አባላትን የአርባ ሰባቱ ሃገሮች ዲፕሎማቶች በተገኙበት ተካሂዷል ። መንግስት የኦሮሞ ዲያስፖራ ሳምንት ብሎ የሰየመውን ሳምንት በማስመልከት: ከመላው አለም ያሰባሰባቸውን የኦሮሚያ ዲያስፖራ አባላት: በሚሊኒየም አዳራሽ ጠቅላይ ሚስትሩ በተገኙበት ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት ካደረገላቸውና : …

በአዳማ ገልማ አባገዳ አዳራሽ የዲያስፖራ አባላት ባለስልጣናትን በጥያቄ አጨናነቁ ። Read more »

ኢሳት ዜና :-በትግራይ እና በአማራ ክልል ገዢዎች መካከል ያለው አለመግባባት በተለያዩ አጋጣሚዎች ከፍ ዝቅ ሲል ቆይቶ ፣ ሰሞኑን ኢህአዴግ በአካሄደው ግምገማ ላይ እንደገና አገርሽቶበታል። የትግራይ ክልል ገዢ አቶ አባይ ወልዱ የተወሰኑ የህወሃት ደጋፊዎችን በመያዝ በሁለቱ ክልሎች መካከል ስላለው አወዛጋቢ መሬት ፣ ከአማራ ክልል ገዢ ጋር በድንበር አካበባ ያደረጉት ውይይት፣ በዘለፋና በጸብ ከተቋጨ ከወራት በሁዋላ፣ በሰሞኑ […]

የወያኔ መንግስት ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከፍተኛ ስጋት ላይ መዉደቁን እናዳሳወቀ ከዉስጥ የወጣ መረጃ አመለከተ። በተለይም በትግራይ እና በሱዳን በኩል እየተጠናከረ የመጣዉ የአርበኞች ግንቦት 7 እና የኦነግ ጥንካሬ በተለይም ዉስጥ ለዉስጥ የሚደረጉ ሽምቅ ዉጊያዎች እየተበራከቱና የትጥቅ ትግሉን የመረጡ እነዚህ ሐይሎች በአጭር …

የወያኔ መንግስት ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከፍተኛ ስጋት ላይ መዉደቁን እናዳሳወቀ ከዉስጥ የወጣ መረጃ አመለከተ Read more »

-በኣራት ቀና ዝግጅቱ ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ሰዎች መሬት ይሰጣችዋል -የኮንዶሚንየም ቤት እና ሌሎችንም ጥቅሞች ታገኛላችሁ የሚል ፕሮፓጋንዳ በመንግስት ካድሬዎች በስፋት እየተካሄደ ነው ይህን ልፈፋ የሰሙ ታዛቢዎች ቤት ያጡ በየጎዳናውና በችግር የሚኖሩ ብዙ ዜጎች እያሉ ስብሰባዬን ኣጫፈራችሁ ተብሎ ይህ ነገር በመባሉ ስር፡ኣቱ ሆዳሞች በጥቅም ከመሰብሰብ በቀር እየሞተ እንዳለ እና ኣላማ እንደሌለው ሲናገሩ ተደምጠዋል ይህ የዲያስፖራ ቀን […]

የምዕራብ ጎጃም የብአዴን አመራርና አባላት ከሀምሌ 29 እስከ ነሀሴ 1 2007 ዓ.ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ነው መከፋፈሉ ሊከስት የቻለው፡፡ የምዕራብ ጎጃም የብአዴን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ሀብታሙ፣ የዞኑ ምክትል ከንቲባ አስፋው ገበየሁና የወረዳው የብአዴን ድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አላምር ተሻለ የተባሉ የህወሓት አገልጋይ የመሩት በዱላ ቀረሽ ስድድብ፣ እርስበርስ መወነጃጀልና የተደበቀ ገመናን በመነስነስ ታጅቦ ለሦስት ቀናት የዘለቀው ስብሰባ […]

በትግራይ እና በአማራ ክልል ገዢዎች መካከል ያለው አለመግባባት በተለያዩ አጋጣሚዎች ከፍ ዝቅ ሲል ቆይቶ ፣ ሰሞኑን ኢህአዴግ በአካሄደው ግምገማ ላይ እንደገና አገርሽቶበታል። የትግራይ ክልል ገዢ አቶ አባይ ወልዱ የተወሰኑ የህወሃት ደጋፊዎችን በመያዝ በሁለቱ ክልሎች መካከል ስላለው አወዛጋቢ መሬት ፣ ከአማራ ክልል ገዢ ጋር በድንበር አካበባ ያደረጉት ውይይት፣ በዘለፋና በጸብ ከተቋጨ ከወራት በሁዋላ፣ በሰሞኑ የኢህአዴግ ጉባኤ […]

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አልጀዚራ ያወጣው ዘገባ እንደሚያመለክተው የአውሮፓ ሕብረት አሜሪካ እና እንግሊዝ ለወያኔው ጁንታ መንግስት በአሜሪካ የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ አባል እና የካሊፎርኒያ የሪፕብሊካን ምክር ቤት አባል በሆኑት ዳና ሮህራባቸር ስም የተፈረመ ደብዳቤ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ 24 ሰአት በጨለማ ክፍል …

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ 24 ሰአት ብርሃን እንዳያገኙ ተደርገዋል:: Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)  – በደቡብ ሱዳን የካቢኔ ሚኒስቴር በማርቲን ኢሊያ ሎሙሮ የሚመሩት እና የጁባ መንግስት አጋር ፓርቲዎችን ያቀፈው ቡድን አባላት ከአዲስ አበባ የተባረሩ መሆኑ ታውቋል::ራዲኦ ታማዙ በዛሬው እለት በድህረገጹ እንዳሰፈረው የካቢኔ ሚኒስትሩ ከሚመሩት ቡድን ጋር የተባለሩበት ምክንያቱ የደቡብ ሱዳን …

በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ለድርድር አዲስ አበባ የሄዱት የጁባ መንግስት የካቢኔ ሚኒስቴር ከነልኡካቸው ተባረሩ::‪ Read more »

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ላንድሮቨር ማዞሪያ፣ መሳይ ካባ በተባለ ቦታ ነው ወጣቶቹ ህይወታቸው አልፎ የተገኙት ተብሏል፡፡ በአካባቢው ለመንገድ ስራ ድንጋይ ለማውጣት የተቆፈረ ከ7 እስከ 9 ሜትር ርዝመት ያለው ጥልቅት መለስተኛ ሐይቅ ፈጥሯል፡፡ ሁለቱ 20 አንዱ ደግሞ 25 አመታቸው ነው የተባሉ 3 ወጣቶች የገቡበት ምክንያት ባይታወቅም የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር […]

===Thousands of people in need of emergency food assistance is rising === Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በሃገራችን በአማራ ክልል በወሎ እንዲሁም በሐረር አከባቢ እና የአፋር አከባቢዎች ካለፉት ሁለት ወራት ጀምሮ የደረሰውን የተፈጥሮ መዛባት/የዝናብ እጥረት የፈጠረውን ድርቅ በተመለከተ በማህበራዊ ድህረገጾች እና …

ለወገን እንደ (መንግስት?) ቀድሞ መድረስ ሲገባ ዜጎችንና ችግሮችን መካድ ሕሊናዊ ድክመትን ያሳያል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ነጻነትን ለአለም ጥቁር ህዝብ እዳላጎናፀፍን ዛሬ በባንዳ ልጅ ነጻነታችን ተገፎ ሀገራችን ተዋርዳ ዜግነታችን ተንቆ ሀይማኖታችን ተደፍሮ ፍትህ ጠፍቶ ህዝባችን እኩልነትን አጥቶ ስቃይ በዝቶ እሰራት ግርፋቱ ከፍቶ ርሃብ ጥማቱ… ተባብሶ የሰውልጅ መብት ተጥሶ መቶ/100/በማይሞሉ የባዳ ልጅ መሰቃየቱ ይብቃ !! ተነስ አባቶቻችን ጣሊያንን ከሃገር ሲአስወጡ ሲደመስሱ ዘመናዊ መሳሪያ ተጠቅመው አልነበረም ስለዘህ አሁን ሁሉ ተዘጋጅቶል ተነስ ታጠቅ እስከመቸ […]

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲዊ አንድነት መድረክ — ልዩና አስቸኳይ ጉባዔ የአቋም መግለጫ —- እኛ የዚህ ልዩና አስቸኳይ ጉባዔ ተሳታፊዎች በመድረኩ ሊቀመንበር የቀረበውን ሁሉን ዳሳሽ ሪፖርት በስፋትና በጥልቀት ተወያይተንበት የሀገራችንን የ2007 ዓ.ም ምርጫ በልዩ ሁኔታ ተመልክነዋል፡፡ በሪፖርቱ ውስጥ የተጠቀሱት ጉዳዮች የመድረኩን ጠንካራና …

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲዊ አንድነት መድረክ ልዩና አስቸኳይ ጉባዔ የአቋም መግለጫ Read more »

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ እንደዘገበው አርበኞች ግንቦት 7 ጦርነት በከፈተባቸውና አሁንም እየተፋለመባቸው በሚገኙ አካባቢወች የሚኖሩ ደሀ ገበሬዎች ለንብረታቸው መጠበቂያ ጥረው ግረው ጥሪታቸውን በማሟጠጥ በገንዘባቸው ገዝተው በፈቃድ የታጠቁት የጦር መሳሪያ በህወሓት አገዛዝ እየተወሰደባቸው ይገኛል፡፡ ሰሞኑን በታች አርማጭሆ የተጀመረው ትጥቅ የማስፈታት የህወሓት መሰሪይ ተግባር ላይ አርማጭሆንም ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በአጠቃላይ በአርማጭሆ እና በወልቃት ምድር ሰፍሮ የሚገኘው ህወሓት […]

ዜና መድረክ – የኢትዮትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የ2007 ሀገር አቀፍ ምርጫ ሂደትና ያስከተላቸውን ሁኔታዎች የገመገመና የግንባሩንና የአባል ድርጅቶቹ የወደፊት ድርጅታዊ እንቅስቃሴ የትኩረት አቅጣጫ ላይ መመሪያ የሰጠ ልዩና አስቸኳይ ጉባኤ ነሐሴ 2 እና 3 አካሄደ፡፡ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው የግንባሩ …

መድረክ የወደፊት ድርጅታዊ እንቅስቃሴ የትኩረት አቅጣጫ ላይ መመሪያ የሰጠ ልዩና አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ፡፡ Read more »

አርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ እንደዘገበው የባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 11 አባይ ማዶ ወጣቶች አንድ አካባቢ ላይ ተሰባስበው በመጫወት ላይ እያሉ ፖሊሶች ድንገት መጥተው “ለምን አንድ ላይ ተሰብስባችሁ ቆማችሁ?” በማለት አምባጓሮ በመፍጠራቸው ነበር ግጭቱ የተነሳው፡፡ ፖሊሶቹ ወጣቶችን ከቆሙበት በኃይል አባረው ወደየቤታቸው ለማስገባት ሲሞክሩ ወጣቶቹ በፖሊስ ላይ የአጸፋ እርምጃ በመውሰዳቸው አንድ ፖሊስ ለከፋ ጉዳት እንደተዳረገ ታውቋል፡፡ የህወሓት […]

ፍኖተ ዲሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (ኢሕአፓ) የነሐሴ 03 ቀን 2007 ፍካሬ ዜና – በአንዋር መስኪድ አዲስ አበባ ለጸሎት የመጡ ሙስሊሞች ተዋከቡ ተደበደቡ:: – አርብቶ አደሮች የሚሸጡት የቁም ከብት በደረሰኝ ይሁን ተባለ:: – የአባይን ግድብ በተመልከተ ጥናት ለማስጀመር ቢፈለገም በወያኔ እና …

ፍኖተ ዲሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ (ኢሕአፓ) የነሐሴ 03 ቀን 2007 ፍካሬ ዜና Read more »

#Ethiopia የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ ትኩስ እና ለየት ያሉ የሳምንቱ ዜና ዳሰሳዎች አዳዲስ ዘገባዎች የአፋር ክልል ድርቅ .. የወያኔ የደህንነት ሽኩቻ ..በሃሰት ክስ የተፈረደባቸው የሙስሊም ኮሚቴዎች የመከላከያ ሰራዊቱ አለመተማመን..የመሳሰሉ ዜናዎች እና ዘገባዎች ተዳሰዋል::እንዲሁም ስለተደፈረችው የአራት አመት ልጅ እና አራት ወር ስለተፈረደበት …

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ ትኩስ እና አዳዲስ ዘገባዎች ዳሰሳዎች Read more »

#Ethiopia ጥብቅ መረጃ :  በወያኔ ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገር የሄዱ ስደተኞች ለስለላ መመልመላቸውን ተናገሩ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) የወያኔ ጁንታ የገባበትን አጣብቂኝ በደህንነት ሃይሎች አፈና እና ስለላ ለማስወገድ ጥረት ቢያደርግም እንደማይሳካለት ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገሮች ወጪያቸው ተሸፍኖ የሄዱ እና ለስለላ ስራ የተመለመሉ ስደተኞች ጠቁመዋል::ከዚህ …

በወያኔ ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገር የሄዱ ስደተኞች ለስለላ መመልመላቸውን ተናገሩ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው ድንገተኛ ተቃውሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ:: የጋሞ ጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሽመልስ ይባላሉ፡ የጎፋ ብሔር ተወላጅ ናቸው፡፡ ሰሞኑን የሆነ መጽሀፍ ሲታተም ድጋፍ ያደርጋሉ(ለጊዜው የመጽሀፉን ርዕስ አልያዝኩትም) እናም መጽሀፉ የጋሞ ብሔርን ይነቅፋል፡፡ እናም ይህንን መጽሀፍ የዞኑ …

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው 2ኛ ድንገተኛ ተቃውሞ የጎፋና የጋሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ:: Read more »

አገሬ ስንት እዳ አለብሽ!?… ያገለገልኳት አገሬና ህዝቤ የሰጡኝ ምላሽ ይህ ከሆነ …ከነፈር እንዲመጥልኝ… አልሻም.. ሬሳዬ ይቃጠል»= ” ጋሽ ተስፋዬ ለማ።” አንጋፋና እውቅ የኪነጥበብ ሰው ነው። “ኦርኬስትራ ኢትዮጵያ”ን ያቋቋመና የመጀመሪያውን የኪነትና ትያትር ቡድን አሜሪካ ይዞ የሄደ፣ “ህዝብ ለህዝብ” ታሪካዊ ስራ ያዘጋጀና …

አገሬ ስንት እዳ አለብሽ!?… ያገለገልኳት አገሬና ህዝቤ የሰጡኝ ምላሽ ይህ ከሆነ …ከነፈር እንዲመጥልኝ… አልሻም.. ሬሳዬ ይቃጠል» Read more »

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !??  በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ  — ወላድ ይፍረደን!! — ይህች እህል እና ውሃ ያልለየች የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ መኖሪያዋ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ ነው ። በአንድ የቀን ጎዶሎ ወላጆቹዋ …

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !?? በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ Read more »

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራቱን ሰፋፊ መሬቶችና የገቢ ማስገኛ ተቋማት እየመዘበሩ ራሳቸውን ያበለጸጉ የአስተዳደር ሓላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ መመሪያ ሰጡ፡፡ የአስተዳደር ሓላፊዎቹ የአድባራቱን ሰፋፊ መሬቶችና የንግድ ተቋማት ያለጨረታ ከገበያ ዋጋ በታች ከ15 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ …

‹‹በመዝባሪ ላይ አልደራደርም፤ እስከ መጨረሻው ከፊት ለፊት ነኝ›› ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ሲሉ በቁርጠኝነት ተናግረዋል፡፡ Read more »

ከ3 ዓመታት በፊት የአውሊያ ኢስላማዊ ት/ቤት ተማሪዎች “መንግስት በሙስሊሙ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን ያቁም፣ ገለልተኛ መጅሊስ ይቋቋም፣ የአህበሽ አስተምህሮ በግድ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ አይጫን” በሚል ካነሷቸው ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ፣ የወያኔው ጁንታ 31 ግለሰቦችን በአሸባሪነት ጠርጥሮ የወያኔው ፍ/ቤት ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን 13 …

በፈጠራ ክሶች እና በሃሰት ማስረጃ የተፈረደባቸው “የሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት ይግባኝ ሊጠይቁ ነው Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 16 እና 17 የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባኤ አዲስ መራር ይመረጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ የሚደረገው በየ3 ዓመቱ መሆኑን የጠቀሱት የፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ኢብራሂም፤ ጉባኤው በሐምሌ መካሄድ የነበረበት …

ሠማያዊ ፓርቲ ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው:: አዲስ አመራር እንደሚመረጥ ይጠበቃል Read more »

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ በሃሰት ተወንጅለው የ 7 አመት እስራት የተበየነባቸው ኡስታዝ ባህሩ ኡመር፣ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ እና ወንድም ሙራድ ሽኩር ወደ ዝዋይ እስር ቤት ዛሬ ተዋት መወሰዳቸውን  አስታውቀዋል፡፡ ከ 7 አመት በላይ የተፈረደባቸውን ኮሚቴዎቻችንን እና ወንድሞቻችንን ከቂሊንጦ  እስር ቤት ወደ …

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ የ 7 አመት እስራት ተበይኖባቸው በቃሊቲ ቀርተው የነበሩት 3ቱ ወደ ዝዋይ ተወሰዱ Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 16 እና 17 የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባኤ አዲስ መራር ይመረጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት ጠቅላላ… ጉባኤ የሚደረገው በየ3 ዓመቱ መሆኑን የጠቀሱት የፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ኢብራሂም፤ ጉባኤው በሐምሌ መካሄድ የነበረበት ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች ምክር ቤቱ ለ3 ወር የማራዘም ስልጣኑን ተጠቅሞ እስከ ነሐሴ ማራዘሙን ገልፀዋል፡፡ በጉባኤው […]

በኦርቶዶክሳዊ ክርስትናቸው ለሚደርስባቸው በደል መፍትሔ በመሻት የድረሱልን ጥሪ ያሰሙት በምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የስልጤ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባ እና ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ አባላት ፣ የሐሰት ወሬዎችን በማሰራጨት ሕዝብን አሸብራችኋል፤ በወረዳው የአስተዳደር አካላት ላይ ጥርጣሬን በማስፋፋት እና የሕዝብን አስተሳሰብ በማወክ በሕዝብ ዘንድ ጥላቻን አነሣስታችኋዋል በሚል እስከ ዘጠኝ ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው፡፡ በደቡብ […]

አርበኞች ግንቦት 7፣ ትህዴንና ለሎችም ሐይሎች ጥምር ሐይላቸዉን እየፈተሹ ይገኛሉ። የህብረት ሐይሉ በተሰባጠረ መልኩ ያሰማሯቸዉ ጦሮች የወያኔን አሉ የሚባሉ የቃኘዉ ቀጠናዎች ጉዳት እያደረሱባቸዉ ነዉ። የወያኔ ማማዎችና የወታደራዊ ቴሌስኮፕ እንዲሁም ሬዲዮ ምድብ ጣቢያዎች በአርበኖቹ እየተደበደቡ ነዉ። መላ ቅዱሱ የጠፋዉ ወያኔ እነዚህ ጥቃቶች ከፍተኛ ወታደራዊ ወረራ የመፍጠር ምንጮች ናቸዉ እያሉ ነዉ በተለያዩ አቅጣጫዎች ጦሩን እያሰማራ የሚገኘዉ ወያኔ […]

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ፍርድ ቤት ያልቀረቡበትን ምክንያት የማረሚያ ቤት ኃላፊ ቀርበው እንዲያስረዱ ታዘዘ

በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው እነ ዘመነ ካሴ በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሯቸውና ለሦስት ጊዜያት የተጠሩት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም.ባለመቅረባቸው የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኃላፊ ያልቀረቡበትን ምክንያት ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲያስረዱና ምስክሩንም እንዲያቀርቡ ሌላ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡

 

በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ዓቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተባቸውን የእነ ዘመነ ካሴን ክስ እየመረመረ የሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ ለሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም. አቶ አንዳርጋቸውን መቅረብ አለመቅረባቸውን በችሎት ሲያረጋግጥ ግለሰቡ አልቀረቡም፡፡ ለምን እንዳልቀረቡ የማረሚያ ቤት ተወካይ ቀርቦ እንዲያስረዳ ፍርድ ቤቱ ቢጠይቅም ማንም ምላሽ ሊሰጠው አልቻለም፡፡ 

ፍርድ ቤቱ ሌላ ትዕዛዝ ሊሰጥ ሲል ከተከሳሾቹ አንዱ ተነስተው ማረሚያ ቤቱ የተለያዩ ምክንያቶች እየሰጠ መሆኑን ገልጸው፣ አቶ አንዳርጋቸውን የያዛቸው የፀረ ሽብር የጋራ ግብረ ኃይሉ በመሆኑ ማረሚያ ቤቱ የማያቀርብ ከሆነ ለእሱ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ 

ተከሳሹ በመቀጠልም፣ ‹‹ተከሳሹ ፍርደኛ ነው፡፡ ፍርደኛ ደግሞ የሚኖረው ማረሚያ ቤት ነው፡፡ ለምን ማረሚያ ቤቱ እንዲያቀርብ ጥብቅ ትዕዛዝ አይሰጠውም?›› በማለት ጠይቀዋል፡፡ ከታሰሩ ሦስት ዓመታት እንደሞላቸው በመግለጽ ቤተሰቦቻቸው ‹‹የአሸባሪ ቤተሰብ›› እየተባሉ የሚያከራያቸው በማጣታቸው፣ በየቦታው ተበትነው እየተሰቃዩ መሆኑን በመናገር ፍርድ ቤቱ አቶ አንዳርጋቸው በአጭር ቀጠሮ ቀርበው እንዲመሰክሩላቸው ጠይቀዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ብዛት ያላቸው ምስክሮችን እንደሚሰማና በአጭር ቀናት ማቅረብ እንደማይችል ገልጾ፣ ለጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመኪና ሆነው አገሪቱ በልማት እያደረገች ያለውን ግስጋሴ እየጎበኙ መሆኑን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በቅርቡ መናገራቸውን የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ መዘገቡ ይታወሳል፡፡

 

አዳዲስ ምድብ የደህንነት አባላት ለጠላቶቻችን መረጃ እየሸጡ ነው ሲሉ አንድ የደህንነት ሹም ወንጅለዋል:: Minilik Salsawi የሕወሓት ሆድ አደር ሹመኞች በውሳኔ ሰጭነት ጉዳዮች ላይ አንሳተፍም ሲሉ አጉረመረሙ:: – በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የተከሰተውን አለመተማመን ለመቆጣጠር በድጋሚ እንቅስቃሴ ተጀመረ:: በደህንነት ቢሮ ውስጥ በተደረገ …

አዳዲስ ምድብ የደህንነት አባላት ለጠላቶቻችን መረጃ እየሸጡ ነው ሲሉ አንድ የደህንነት ሹም ወንጅለዋል:: Read more »

ወደድንም ጠላንም በሀገራችን ሴክስ ቱሪዝም እንደ ሰደድ እሳት እየተስፋፋ ነው፡፡ በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገራችን የከልል ከተሞች ይህንን ግልጋሎት ልክ እንደምግብና መጠጥ ወደ ሜኗቸው አካተው ለደምበኞቻቸው የሚያቀርቡ ሆቴሎች በርካቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ እዚሁ መቐለ ውስጥ እንኳን በዚህ ስራ የተሰማሩ አራት ሆቴሎች እንዳሉ ተሰምቷል፡፡ አዲስ አበባ፣ አዋሳ፣ አዳማ ደግሞ ሁኔታው ከዚህም የባሰ ነው፡፡ እነዚህ ሆቴሎች የበርካታ ሴት […]