ከሳምንታት በፊት ልደታ ፍርድ ቤት በአንድ ችሎት በአጋጣሚ ሁለት የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ተከታተልኩ፡፡ ሁለቱም እስረኞች ዝዋይ ሆነው በፕላዝማ ይግባኝ እየጠየቁ ነው፡፡ አንዱ ህፃን ደፍሯል ተብሎ 2 አመት ከምናምን ብቻ ተፈርዶበታል፣ ሌላኛው ደግሞ በህፃን ላይ መድፈር የሚመስል ወንጀል ፈፅመሃል ተብሎ አራት …

አስገድዶ መድፈር ፖሊሲያቸውም ጭምር ነው! Getachew Shiferaw Read more »

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !??  በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ  — ወላድ ይፍረደን!! — ይህች እህል እና ውሃ ያልለየች የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ መኖሪያዋ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ ነው ። በአንድ የቀን ጎዶሎ ወላጆቹዋ …

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !?? በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ Read more »