ማን ይሆን ብዬ ተደናገጥኩ!! ነገር ግን በእጅ ምልክት ድብቅ እዉልብልቢት የጠራኝን ሰዉ ተከትዬ ወደ መጸዳጃ ቤት ዘለቅኩኝ ሴት መሆኔን የዘነጋዉ መለሰኝ ሰዉዬዉ በቀጥታ ወደ ወንዶች ሽንት ቤት አመራ እኔ ግን ወደዛ መግባት ስለፈራዉ ባለሁበት ቆምኩ ከጥቂት ቆይታ ሰከንዶች በኋላ ተመልሶ ወጣ መካከለኛ ቁመትና ደንዳና ሰዉነት አለዉ ከላይ ጥቁር ጃኬት ደርቦ ጥቁር የጨርቅ ሱሪ ታጥቋል በስሱ […]

በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም አደጋ መድረሱን አረጋግጧል * የሞቱት ቁጥር ከአብራሪው ጋር 4 ናቸው ተብሏል ከሀገረ ጣልያን ተነስተው ለንደን አየር ክልል በሰላም የደረሰው የሸህ ኦሳማ ቢላዲን ቤተሰቦችን የያዘችው የግል ጀት አውሮፕላን ከማረፊያው እንደተቃረበ ባጋጠመው ያልታወቀ አደጋ ተከስክሶ ከተሳፋሪዎች መካከል አራት ያህሉ መሞታቸው የአለም ታዋቂ የመገናኛ ብዙሃን የዜና አውታሮች በመዘገብ ላይ ናቸው ። በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም የሟቾችም […]

‪#‎Ethiopia‬ ‪ የሃገሪቱን ሃብት ለስልጣን ማስረዘሚያ ያዋለው የወያኔው ጉጀሌ አገዛዝ ለደህንነት ቢሮው በስድስት ወር ውስጥ ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ማድረጉ የወስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ፓርላማው ሳይቀፈድ አሊያም ለውይይት ሳይቀርብ በዘፈቀደ በግለሰቦች ትእዛዝ ብቻ ከገንዘብ …

የደህንነት መስሪያ ቤቱን አፈና እና ግድያን ለማጠናከር ሁለተኛ ዙር የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ተደረገ:: Read more »

አንዱ ተጠርጣሪ የፌዴራል የፖሊስ አባል እንደነበር ተጠቁሟል መቀመጫውን ኤርትራ ውስጥ ማድረጉንና ራሱን ‹‹የአርበኞች ግንባር›› በማለት እንደሚጠራ የተገለጸው ድርጅት አባል በመሆን፣ ተልዕኮ በመቀበልና አባላትን በመመልመል ሲሳተፉና ሲንቀሳቀሱ ተገኝተዋል የተባሉ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች፣ በሽብርተኛ ድርጅት ውስጥ መሳተፍ ወንጀል ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ […]

  በርካታ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወያኔ ማጎሪያ ቤቶች እየተጋዙ ነው። የህወሀት ወያኔ መንግስት ከትላንት ምሽት እስከ ዛሬ 25/11/2007 አ.ም ጠዋት ከ4000 ያላነሱ የአዲስ አበባ ወጣቶችን ከየ ክፍለ ከተማው የሚሰጋቸዉን አፍሶ መገናኛ አምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ሰብስቦ በአውቶቢስ ሲያጉዝ አርፍዶዋል።እስከ አሁን ከ35 በላይ አውቶቢስ ሰዎች አጉሮ ወስዱቸዋል።የቀሩት ጥቂት ወጣቶች መኪና እስኪመጣ ተቀምጠዋል።መድረሻቸውን ማረጋገጥ አልቻልኩም፤መረጃዉ […]

ለሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ደም ተለገሰ ‹‹ስርዓቱ ገዳይ ቢሆንም እኛ በደማችን ነፍስ እናድናለን›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ዛሬ ሀምሌ 26/2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ ደጋፊዎችና ሌሎችም …

ደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡ Read more »

ዶ/ር አንበሴ ተፈራ በእስራኤል በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ናቸው::ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶ/ር አንበሴ ተፈራ በእስራኤል የመጀመሪያው ከፍተኛ የዩኒቨርሲቲ መምህርና የፋካልቲ አባል በመሆን በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ ስራ መጀመራቸውን ጂዊሽ ኒውስ ድረገጽ ሰሞኑን ዘገበ፡፡ ዶ/ር አንበሴ በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ የእብራይስጥ ባህል ጥናት …

ዶ/ር አንበሴ ተፈራ ኢትዮጵያዊው በእስራኤል የመጀመሪያው ከፍተኛ የዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኑ Read more »

ጆሴፍ ፍራንሲስ ከ33 ዓመት ኑሮ በኋላ ኢትዮጵያን በሞት ተለያት አስከሬኑ ከትላንት በስቲያ ወደ አገሩ ተሸኝቷል ላለፉት 33 ዓመታት በኢትዮጵያ የኖረው ሕንዳዊው መምህርና የሕፃናት መጽሐፍት ደራሲ ጆሴፍ ፍራንሲስ፣ ባለፈው ማክሰኞ ማታ መኖሪያ ቤቱ በር ላይ ወድቆ ሕይወቱ አለፈ፡፡ አስከሬኑ ከትላንት በስቲያ …

ጆሴፍ ፍራንሲስ ከ33 ዓመት ኑሮ በኋላ ኢትዮጵያን በሞት ተለያት Read more »

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ሲሆን ተቃዋሚዎች ፕሬዚዳንቱ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብት አያያዝና የዲሞክራሲ ሁኔታ ትኩረት ነፍገውታል ብለዋል፡፡ ኦባማ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት “በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠ ነው” ማለታቸውን ተቃዋሚዎች ተቃውመውታል፡፡ መንግሥት በበኩሉ፤ ፕሬዚዳንት ኦባማ እውነታውን ነው …

ኦባማ በተቃዋሚዎች ክፉኛ ተተቹ የወያኔ መንግሥት ትችቱን አጣጥሎታል Read more »

* በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም አደጋ መድረሱን አረጋግጧል * የሞቱት ቁጥር ከአብራሪው ጋር 4 ናቸው ተብሏል ከሀገረ ጣልያን ተነስተው ለንደን አየር ክልል በሰላም የደረሰው የሸህ ኦሳማ ቢላዲን ቤተሰቦችን የያዘችው የግል ጀት አውሮፕላን ከማረፊያው እንደተቃረበ ባጋጠመው ያልታወቀ አደጋ ተከስክሶ ከተሳፋሪዎች መካከል አራት …

የማለዳ ወግ…የቢላዲን ቤተሰቦች በለንደኑ የአውሮፕላን አደጋ ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

የእስራኤሉ ትድሃር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤት ንብረትና ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ ታገደ

ባለቤቱ የተጠረጠሩበትን ከ143 ሚሊዮን ብር በላይ የወንጀል ክስ ተቃወሙ

በመንገድ ግንባታ የሚታወቀው የእስራኤሉ ትድሃር ኤክስካቬሺን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ ኩባንያ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ ሚስተር ሚናሼ ሌቭ ዮሴፍ ንብረቶችና ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ ታገደ፡፡ 

የኩባንያው ባለቤት ሚስተር ሚናሼ ሌቭ ዮሴፍ በሙስናና በጉቦ ወንጀል ተጠርጥረው፣ ከሐምሌ 9 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በመዋል ሐምሌ 23 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ክስ ተመሥርቶባቸዋል፡፡

ክሱን እየመረመረው የሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀል ችሎት፣ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው ማመልከቻ መሠረት የኩባንያው ባለቤት ንብረት የሆኑና በድርጅቱ ስም ተመዝግበው የሚገኙ 16 የተለያዩ ተሽከርካሪዎች፣ 21 የተለያዩ የግንባታ ማሽነሪዎች፣ ኩባንያው ለሠራው ሥራ የሚከፈል ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ እንዲታገድ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡ 

የኩባንያው ባለቤት ለመንግሥት መክፈል የሚገባቸውን ከ52.7 ሚሊዮን ብር በላይ ላለመክፈል፣ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ሦስት ኦዲተሮች ጋር በመመሳጠርና ለእያንዳንዳቸው 500 ሺሕ ብር በድምሩ 1.5 ሚሊዮን ብር ጉቦ በመስጠት ወንጀል መጠርጠራቸውን የተመሠረተባቸው ክስ ያስረዳል፡፡ ኦዲተሮቹ 46,683,008 ብር ተቀናሽ በማድረግ፣ ሚስተር ዮሴፍ 6,114,770 ብር ብቻ እንዲከፍሉ ማድረጋቸው ታውቆ፣ ክስ ተመሥርቶባቸው በሒደት ላይ መሆኑንም ክሱ ይገልጻል፡፡ 

ትድሃር ኤክስካቬሺን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ በግብር ከፋይነት የሚታወቅ ድርጅት ሆኖ ሳለ፣ ከታኅሳስ 23 ቀን 2002 ዓ.ም. እስከ ታኅሳስ 21 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ካገኘው ገቢ ውስጥ ለመንግሥት መክፈል የሚገባውን ግብር ላለመክፈል ትክክለኛ ገቢውን መደበቁን ክሱ ይጠቁማል፡፡ 

ድርጅቱ በሦስት ተከታታይ የግብር ዓመታት መክፈል የነበረበት በድምሩ 61,444,033 ብር እንደነበር ክሱ ይገልጻል፡፡ ግብሩን ባለመክፈሉ 13,947,207 ብር ወለድ፣ ግብር አሳንሶ በማሳወቁ የሚጣል መቀጮ 30,722,016 ብር፣ ግብር በማዘግየት መቀጮ 18,318,422 ብር፣ ለባለቤቱ የተከፈለ ክፍያ ግብር፣ ወለድና ቅጣትን ጨምሮ 5,887,185 ብር በድምሩ 130,318,864 ብር አሳውቆ መክፈል ሲገባው፣ ባለመክፈሉና ሕግን በመጣስ ግብርን ባለመክፈል ወንጀል መከሰሱን የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ ድርጅቱ ሕግን ጥሶ ግብርን ባለመክፈሉ ወካዩ ባለቤቱ ሚስተር ዮሴፍ በመሆናቸው እሳቸውም ሕግን በመጣስ ግብርን ባለመክፈል ወንጀል ተከሰዋል፡፡ 

ድርጅቱና ባለቤቱ ግብር አሳውቀው መክፈል ሲገባቸው፣ እንዳይከፍሉ የሚያደርግ አሳሳች መረጃ (መግለጫ) በመስጠታቸው በፈጸሙት የሐሰት መረጃ ማቅረብ ወንጀል ተከሰዋል፡፡

ድርጅቱ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ካደረጋቸው የንግድ እንቅስቃሴዎች ከሰበሰበው ገቢ ላይ፣ ለመንግሥት አሳውቆ መክፈል የነበረበትን የተጨማሪ እሴት ታክስ ፍሬ ግብር 2,132,817 ብር አለመክፈሉን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ፍሬ ግብር ወለድ 4,141,387 ብር፣ መቀጫ 7,497,249 ብር በድምሩ 13,771,455 ብር ለመንግሥት አሳውቆ ባለመክፈሉና ባለቤቱም የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ በመሆናቸው፣ በፈጸሙት ሕግን በመጣስ ታክስ ያለመክፈል ወንጀል መከሰሳቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ በአጠቃላይ የተከሰሱበት ከ143 ሚሊዮን ብር በላይ ነው፡፡  

ሚስተር ዮሴፍ የትድሃር ሥራ አስኪያጅ ሆነው ሲሠሩ ከ2002 ዓ.ም. እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ በትድሃር አማካይነት ካገኙት ገቢ ለመንግሥት መክፈል የሚገባቸውን ሳይከፍሉ፣ ከፍተኛ ገንዘብ ደብቀው ማስቀረታቸውን ክሱ ጠቁሟል፡፡ 

ተከሳሹ የከፍተኛ ገንዘብ ሕገወጥ አመጣጥን ለመሰወርና ሕጋዊ አስመስሎ ለማቅረብ በማሰብ፣ ከሰኔ 10 ቀን 2004 ዓ.ም. እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2006 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ 17 ቼኮች በድምሩ 8,681,500 ብር በለጠ ደጀኔ በተባለ ግለሰብና የድርጅቱ ሠራተኛ ባልሆነ ሰው አማካይነት፣ በውጭ ምንዛሪ በጥቁር ገበያ ተቀይሮ እንዲቀርብላቸው በማድረግ መጠቀማቸውን ክሱ ያስረዳል፡፡ በመሆኑም በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ መጠቀም ወንጀል መከሰሳቸውም በክሱ ተገልጿል፡፡ 

ፍርድ ቤቱ ክሱን ካነበበላቸው በኋላ ተጠርጣሪ ተከሳሾቹ የክስ መቃሚያ አቅርበዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የክስ መቃወሚያውን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለጥቅምት 25 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡     

 

ከየካቲት 12 ቀን 2001 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ኅዳር 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ለአምስት ዓመታት በሥራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 622/2001ን የተካው አዋጅ ቁጥር 859/2006 የተሻሻለው፣ አዋጅ ቁጥር 622/2001 ላይ የተቀመጡ ጉዳዮችን በትኩረት ለማየት እንጂ፣ ተከሳሾችን ወይም የተቀጡ …

የገቢዎችና ጉምሩክ አዋጅ የተሻሻለው የተከሰሱና የተቀጡ ሰዎችን ለመጥቀም ታስቦ አለመሆኑ ተገለጸ Read more »

መቀመጫውን ኤርትራ ውስጥ ማድረጉንና ራሱን ‹‹የአርበኞች ግንባር›› በማለት እንደሚጠራ የተገለጸው ድርጅት አባል በመሆን፣ ተልዕኮ በመቀበልና አባላትን በመመልመል ሲሳተፉና ሲንቀሳቀሱ ተገኝተዋል የተባሉ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች፣ በሽብርተኛ ድርጅት ውስጥ መሳተፍ ወንጀል ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡    የፌዴራል ዓቃቤ …

በአርበኞች ግንባር አባልነት የተጠረጠሩ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች በአሸባሪነት ተከሰሱ Read more »

የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ ከትላንት ምሽት ጀምሮ እስከ ዛሬ ሃምሌ 25/2007 አ.ም ጠዋት ከአምስት ሺህ ያላነሱ የአዲስ አበባ ወጣቶችን ከየክፍለ ከተማው የሚሰጋቸዉን አፍሶ መገናኛ አምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ሰብስቦ በአውቶቢስ ሲያጉዝ አርፍዶዋል።እስከ አሁን ከ35 በላይ አውቶቢስ ሰዎች አጉሮ ወስዱቸዋል።የቀሩት ጥቂት …

ታፍሰው በየእስር ቤቱ የነበሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወያኔ ማጎሪያ ቤቶች እየተጋዙ ነው።(Photos) Read more »

በአቶ ማሙሸት አማረ ካቢኔ የመኢአድ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ በቤተሰብና በጠበቃው እንዳይጠየቅ መደረጉን ቤተሰቦቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጹ፡፡ አቶ አብርሃም ጌጡ ሰኔ 12/2007 ዓ.ም ቤቱ በፖሊስ ተከቦ ከታሰረ በኋላ 5ኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ ጉዳዩን በልደታ ፍርድ ቤት ሲከታተል …

የመኢአድ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ በቤተሰብና በጠበቃ እንዳይጠየቅ ተከለከለ Read more »

ከብአዴን ቁልፍ ባለስልጣናት የተገኘው ጥብቅ መረጃ ላይ እንደተብራራው አቶ በረከት መጽሀፉን እንዲያዘጋጁ ከተወሰነ በሁዋላ ከመንግስት መደበኛ ስራም ሆነ ከመድረክ ለረጅም ወራት ጠፍተዋል:: መጽሀፉ በጥንቃቄ እንዲዘጋጅ ከፍተኛ ሃላፊነት የተሰጣቸው አቶ በረከት ከደህንነት መስሪያ ቤቱ ጋር በመሆን መረጃዎችን ሲሰበስቡ ከርመዋል:: የአቶ አንዳርጋቸውን …

በአንዳርጋቸው ጽጌ ስም ሊወጣ የታቀደውን መጽሀፍ ያዘጋጁት አቶ በረከት ስምዖን መሆናቸው ታውቋል:: Read more »

ምንሊክ ሳልሳዊ :- ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ በተለያዩ የሃገሪት ክፍሎች የተነሱበትን ሕዝባዊ አመጾች ለመቆጣጠር ካለመቻሉም በላይ በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ያለው እምነት የተሟጠጠ በመሆኑ በሰራዊቱ ውስጥ ያለው አለመተማመን በስፋት በመንገሱ እንዲሁም በተጨማሪ የተሰናበቱ የኢሕዴን ታጋዮች በውስጣቸው ያመቁትን ብሶት እና ቂም ይዘው …

ሕወሓት ለቀድሞ የኢሕዴን ታጋዮች የድረሱልኝ ጥሪ ማድረጉን ቀጥሏል:: Read more »

ሀላፊነት ከሚሰማው ዜጋ በውስጥ መልክት የተላከ ኡኡታ! “ዘንድሮ በኢትዮዽያ ያለው ርሀብናድርቅ ከ1977ቱ አይተናነስም ሲሉ ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል መረጃ እየወጣ ነው።ሆኖም ለተጎጂወች እርዳታ ካለማቀፉ ማህበረሰብ እንዳይደርስ ወያኔ ባንድ ለናቱ ሚድያው የሚነዛው የውሸት የባለሁለት አሀዝ ዕድገት ፕሮፐጋንዳን የሚያጋልጥና የሀገር ገጽታ ግንባታን ያበላሻል በሚል መረጃው አይደለም ቀይ መስቀልና መሰል ዓለማቀፍ ድርጅቶች የኢትዮዽያ ህዝብ እንዳይሰማው አፍኖታል እባካችሁን ህዝብ በርሀብ […]

በአንድ ወር ውስጥ ብቻ ከአየር ሀይል ከ40 በላይ ሰራተኞችና ባለሙያዎች በስልጣን ላይ ያለውን የወያኔ አገዛዝ በመክዳት ወደተለያዩ ቦታዎች መጥፋታቸው ታወቀ:: የአየር ሀይል የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ከደብረዘይት ጠቅላይ መምሪያና ከተለያዩ የአየር ሀይል ምድቦች የጠፉት ባለሙያዎች 14 ቴክኒሺያኖችን የሚጨምር ሲሆን አብራሪዎችም እንደሚገኙበት ታውቋል:: ለአንድ ወር በስራ ገበታቸው ያልተገኙትን እነዚህን ሰራተኞችና ባለሙያዎች ለመያዝ የህወሀት መከላከያ ሚኒስቴር አሰሳ እያደረገ […]

  የመለስ ዜናዊ የቅርብ ሰው የሆነ እና ከአዜብ መስፍን ጋር በአየር ባየር ንግድ እጅና ጓንት ሆኖ ይሰራ የነበረው ሀጎስ ወ/ገሪማ የተባለው የናጠጠ ቱጃር ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ተገድሏል፡፡ ሀጎስ ወ/ገሪማ የህወሓት ታጋይ የነበረ ህወሓት በዘመኑ ከፈጠራቸው የናጠጡ ቱጃሮች መካከል አንዱና ዋነኛው ሲሆን ሀምሌ 13 207 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡45 ላይ አ.አ ኮድ 2 ሰሌዳ ቁጥር 03220 የሆነች […]

በትግራይ ክልል ትናንት አውቶቡስ ተገልብጦ የ21 ሰዎች ህይወት አለፏል። አደጋው የደረሰው ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ 63 መንገደኞች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥሩ 51672 ኢትዮጵያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ነጋሽ በተባለ ቀበሌ አቅጣጫ ስቶ 300 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል በመግባቱ ነው። በአደጋው 39 ሰዎች በከባድ የቆሰሉ ሲሆን፥ ሶስት ሰዎች ብቻ ናቸው ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው። በአደጋው […]

በሁለት ክሶች ዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበታል

በወሰን ግጭት ምክንያት የሦስት ሕፃናት ወላጆችን በ20 እና በ11 ጥይቶች ደብድቦ መግደሉ በሰዎችና በሰነድ ማስረጃዎች የተረጋገጠበት የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ፍርደኛ፣ ከማረሚያ ቤት በማምለጡ ተቋርጦ የነበረው ክስ እንዲቀጥል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡

ፍርደኛው የመከላከያ ሠራዊት አባል እንደነበር የተገለፀው መቶ አለቃ ጌትዬ አለሜ ከማረሚያ ቤት ያመለጠው ሁለት ጊዜ ነው፡፡ መጀመሪያ ያመለጠው የሦስት ሕፃናት ወላጆች የሆኑትን አቶ ዳንኤል ነጋሽና ወ/ሮ ምስለ ማሞን በጥይት ደብድቦ ከገደላቸው ከሁለት ወራት የማረሚያ ቤት ቆይታ በኋላ ነበር፡፡ ፍርደኛው የካቲት 24 ቀን 2006 ዓ.ም. በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 ልዩ ቦታው መካኒሳ ጉልት ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ፣ ሁለቱንም የሕፃናቱን ወላጆች በድንበር ግጭት ምክንያት መግደሉን መዘገባችን ይታወሳል፡፡

በግለሰቡ የግድያ ድርጊት ምክንያት የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሦስት ክሶችን መሥርቶበታል፡፡ አቶ ዳንኤል ነጋሽን በ20 ጥይቶች ደብድቦ በመግደል፣ ወ/ሮ ምስለ ማሞን በ11 ጥይት ደብድቦ በመግደልና ሕገወጥ የጦር መሣሪያ (አንድ ተሽከርካሪ ኮልት ሽጉጥ፣ የተፈታታ ማካሮቭ ሽጉጥ፣ የጦር ሜዳ መነጽር፣ 46 ጥይቶችና ባዶ የክላሽ ካርታዎች) ይዞ መገኘት ወንጀሎች ክሶች ተመሥርተውበታል፡፡ 

ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አሰምቶ ፍርደኛው ድርጊቱን መፈጸሙን በማረጋገጡ በከባድ የሰው መግደል ወንጀል (ሁለቱን ግለሰቦች) በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ፍርድ ሰጥቶ ነበር፡፡ ፍርደኛው በድጋሚ በማምለጡ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘቱ የተመሠረተበት ክስ ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም፣ የተገኘ መሆኑን ጠቅሶ ዓቃቤ ሕግ ክሱ እንዲንቀሳቀስለት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በማመልከቱ፣ ክሱ እንዲቀጥል ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡ ለሐምሌ 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮም  ሰጥቷል፡፡

 

በከድር መሃመድ የክስ መዝገብ የተከሰሱት ወጣት ወንድሞቻችን እና አንድ እህታችን፣ የቢላል ራዲዩ ጋዜጤኞች ካሊድ ሙሃመድና ዳርሶማ ሶሪን እንዲሁም በሐሰት አልመሰክርም በማለቱ ብቻ በእስር ላይ የሚገኘው ወንድም ሙጂብ አሚኖን ጨምሮ በአጠቃላይ 20 የሚሆኑ ሙስሊሞች ከ 5 ወር በፊት በደህንነት ኃይሎች ታፍነው በቅርቡ ከማዕከላዊ ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መዘዋወራቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው ። እነዚህ ሙስሊሞች በቀጠሯቸው መሰረት […]

የቀድም የአንድነት ለዲምክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት አባል የነበረው የወረዳ 28 አባል የአዲሰ አበባ ምክርቤት አባልና የየካ ክፍለከተማ አሰተባባሪ ኮሚቴ አበል የነበረው አቶ መኮንንት ብርሃኑ ታሰረ። ባለፈው ሰኞ ከጠዋቱ በ4:00 ሰአት የመኖሪያ ቤቱ የጦር መሳሪያ በታጠቁ ሰዋች ተከቦ ቤቱ ከተበረበረ በሆላ እሱን በቁጥጥር ስር አውለው ወደአልታወቀ ቦታ እንደወሰዱት ከታወቀ ግዜ ጀምሮ ያለበትን ቦታ ለማወቅ ትልቅ ጥረት […]

በደርግ ዘመን በቀይ ሽብር ወቅት የከፍተኛ አንድ ሊቀመንበር የነበሩት አቶ እርገጤ መድበው፣ በ‹‹ኢሕአፓ እና ስፖርት›› መጽሐፍ ደራሲ አቶ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ላይ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ መሠረቱ፡፡ ከሳሽ አቶ እርገጤ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ችሎት በመሠረቱት ክስ ተከሳሽ የመጽሐፉ …

የቀድሞ ከፍተኛ አንድ ሊቀመንበር በ‹‹ኢሕአፓ እና ስፖርት›› መጽሐፍ ደራሲ ላይ ክስ መሠረቱ Read more »

ሳሚ ቺቺሮቮ ከ አልጄሪያ ነኝ የሚለው ይህ ግለሰብ የኢትዮቴሌኮም ዋና ድረገፅ ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር የድርጅቱን መልዕክት በራሱ መቀየሩን ድሬቲዩብ ከድረገፅ ተመልክቷል. ኢትዮቴሌኮም በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ የለም, በደንበኞች ላይ ሊያደርስ የሚችለው ጉዳት ወይም እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማወቅ አልተቻለም. ኢትዮቴሌኮም በአፋጣኝ ድረገፁን በቁጥጥር ውስጥ አድርጎ የደረሰውን ጉዳት ሊያሳውቅ ይገባል. ይህ ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ኢትዮ […]

በኢትዮጵያ የሚገኘው የፍትህ ስርዓት ራሱን እንደ ካሮት ቁልቁል ማሳደግ ከጀመረ ዘመናት ተቆጥረዋል በተለይ ከቅርብ አመታት ወዲህ የፍትህ ስርዓቱ ዋነኛ መገለጫ በሆኑ ፍርድ ቤቶች ዳኞች ውሳኔ የሚሰጡባቸው ጉዳዩች << ፍትህ >> መሳቂያ መሳለቂያ መሆኗን በገሃድ እያሳዩን ይገኛሉ በእነ ኤልያስ ክፍሌ የክስ መዝገብ ስሟ ሰፍሮ በ 2004 በቁጥጥር ስር የዋለችው ወይዘሮ ሂሩት ክፍሌ የፍትህ ስርዓቱ ወደለየለት ውርደት […]

በቅርቡ ክሳቸው ተቋርጦ በነጻ የተሰናበቱት ጋዜጠኞች ወደ ቀድሞ ሞያቸው ለመመለስ ፍራቻ አድሮባቸው እንደሚገኝ ገለጡ። ከአንድ አመት በላይ ከስድስት ጦማሪያን ጋር በሽብርተኛ ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው የነበሩት ጋዜጠኛ ዘላለም ክብረት እና ጋዜጠኛ ኤዶም ካሳዬ ወደ ጋዜጠኝነት ላመመለስ ፍራቻ አድሮባቸው እንደሚገኝ ከCBS ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ መልልስ ገልጸዋል። ይሁንና የእስር ጊዜዋን አጠናቅቃ በቅርቡ የተፈታችው ጋዜጠኛ ሙያዋን እንደምትቀጥልና […]

ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የህወሃት/ኢህአዴግ ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፡ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው …

በረከት ስምኦን በህይወት መኖራቸውን ሳውዲ አረቢያ የተኙበት ሆስፒታል ሊያረጋግጥ አልቻለም – ጎልጉል Read more »

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ባደረጉበት በዚህ ሳምንት፣ በአገራቸው አንድ ፍርድ ቤት ኢትዮጵያን ባልተፈቀደ ስለላ የሚወነጅል ክስ መቅረቡ ተሰማ፡፡ በትውልድ ኢትዮጵያዊ በዜግነት አሜሪካዊ የሆነ ኪዳኔ በተባለ በሜሪላንድ የሚኖር ግለሰብ ላይ የስካይፒና የኢንተርኔት የስልክ ልውውጦችን በመጥለፍ፣ እንዲሁም ቤተሰቦቹ በኢንተርኔት …

የአሜሪካ ዜግነት ባለው ግለሰብ ላይ ያልተፈቀደ ስለላ በማድረግ ወያኔ ቀረበበት Read more »

በኢትዮጵያ እስር ቤት የሚገኙት የግንቦት ሰባት ዋና ጸሐፊ አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ በተሻለ ሁኔታ መያዛቸዉን የአገሪቱ ዉጭ ግዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገለጹ። ሚኒስትሩ ትላንት ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዩ የአማርኛዉ ቋንቋ ስርጭት ስለ ፕሬዚደንት ኦባማ ኢትዮጵያ ጉብኚት በሰጡት ቃለ ምልልስ ስለ አቶ …

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አዲስ መጽሃፍ እንደጻፉና የልማት ቦታዎችን እንደሚጎበኙ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ተናገሩ – (VOA – ሐምሌ 29, 2015) Read more »

በማለዳ ከእንቅልፌ በመንቃት ጉዞዬን ልደታ ወደሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት አደረኩ፡፡ ጉዞዬን ወደ የልደታው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያደረኩት ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ በዛሬው ዕለት ‹‹በእነሶልያና ሽመልስ›› የክስ መዝገብ ስር ለሚገኙትና ከእስር ያልተለቀቁት ጦማሪያን አጥናፍ ብርሃኔ፣ በፍቃዱ ሀይሉና ናትናኤል ፈለቀ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ለመስጠት መዝገቡን ለሐምሌ 22 ቀን 2007 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቶበት ስለነበረ ነው፡፡ […]

ዜና መድረክ – – ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አማሪካ ፕረዘዳነት ባራክ ሁሴን ኦባማ ይህንን ማሳሰቢያ ለአፍሪካ መሪዎች የሰጡት ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2007 ዓ ም …

ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ Read more »

Minilik Salsawi ከጻፋቸው ጽሁፎች ውጪ አንድም ምስክርም ሆነ ማስረጃ ያልቀረበባቸው ሳይፈቱ በወያኔ እስር ቤት የሚገኙት (አቤል:ናትናኤል :አጥናፍ እና በፍቃዱ )የዞን 9 ጦማሪያን «በጽሑፍ ምክንያት የታሰረ የለም» ብለው በሚናገሩት የአገዛዙ ፍርድ ቤት ዛሬ ረፋድ ላይ ቀርበው ነበር፡፡ባለፈው ለብይን ተቀጥሮ ሆኖም የኦዲዮ …

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የፍርድ ቤት ውሎ …33ኛው የካንጋሮ ችሎት ቀጠሮ Read more »

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ከትላንት በስቲያ ከኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ ጉባኤ ለጋዜጠኛ ጥያቄ በሰጡት መልስ የዚያችን አገር መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ እንደተመረጠ አድርጎ መግለጻቸዉ ከብዙ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶች ትችት አስከትሏል። Freedom House  የተባለዉ መሰረቱ እዚህ United States  የሆነዉ ድርጅት ኢትዮጵያ ተገቢ ያልሆነ ሙገሳ ከUnited States  ተትሮአታል ሲል መግለጫ […]

የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ድርጊቱ የተፈጸመው ንብረትነቱ የቱርክ የሆነና በጥጥ ማምረት ስራ ላይ የተሰማራውን የቶረን የእርሻ ኩባንያ ገንዘብ ጭኖ በመጓዝ ላይ ባለ መኪና ላይ ነው። የኩባንያው ሃላፊዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአሜሪካ ዶላርና ብር ይዘው በ7 የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት ታጅበው ወደ ወንዶ ጎጊ ወረዳ በሚጓዝበት ወቅት፣ አንደኛው ወታደር ለመጸዳዳት በሚል መንገድ ላይ ከወረደ በሁዋላ፣ ጥይቱን አቀባብሎ […]

በረከት በህይወት የሉም ! በጅዳ የሚገኘው« ብግሻን» ሆስፒታል የምርመራ ውጤት። ኢትዮጵያ ሃገሬ ጅዳ በዋዲ ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የመንግስት ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደ ሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፤ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው […]

ኦባማ በአፍሪካ ኅብረት ያደረገው ንግግር ብዙ ጥያቄዎችን መልሷል፤ የኦባማ ጉብኝት ያስከተለው ጫጫታ ሁሉ መልስ አገኘ፤ የሰው ልጆች በመሀከላቸው ምንም ዓይነት የአድልዎ ልዩነት ሳይደረግባቸው በሰውነታቸው ብቻ በተፈጥሮ ያገኙትን ክብራቸውንና መገሣቸውን አስከብረው መኖር እንዳለባቸው በአጽንኦት ተናገረ፤ ዛሬ የአሜሪካኑ ፕሬዚደንት ያደረገው ንግግር ከፕሬዚደንትና …

ኦባማ የአፍሪካን ገዢዎች እያዋዛ ደቆሳቸው! ፕ/ሮ መስፍን ወልደ ማርያም Read more »

በደቡብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የሚገኙ የቴፒ ወጣቶች በህወሓት አገዛዝ የሚደርስባቸው በደል አንገሽግሿቸው ራሳቸውን አደራጅተው በአገዛዙ ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ በርካታ ወራት ተቆጥረዋል። እነዚህ ወጣቶች ግንቦት 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአካባቢያቸው የሚገኝን አንድ የፓሊስ ጣቢያ ወረው እስረኞችን ማስፈታታቸው በመላው ኢትዮጵያ እንዲታወቁ ምክንያት ሆኗል፤ የአገዛዙ ሚዲያም ድርጊቱ መፈፀሙ በተዘዋዋሪም ቢሆን አምኗል። ለፍትህ፣ ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲ፣ ለእኩልነት እና ለአገር […]

ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ 63 መንገደኞች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥሩ 51672 ኢትዮጵያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ነጋሽ በተባለ ቀበሌ አቅጣጫ ስቶ 300 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል በመግባቱ መሆኑን በክልሉ የትራፊክ ደህንነትና ቁጥጥር የግንዛቤ ማሳደጊያ አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር አበበ ሙላው ገልጸዋል። በአደጋው 15 መንገደኞች ወዲያው ስድስቱ ደግሞ ወደ ህክምና በመሄድ ላይ እያሉ ህይወታቸው ማለፉን […]

ኦባማ “ዴሞክራሲ ማለት ፎርማል ምርጫ ማለት ብቻ አይደለም” ሲል አዳራሹ በአንድ እግሩ ቆመ ጭብጨባው ቀለጠ ፉጨቱ አስተጋባ ሁሉም በዚህች ሰበብ ምርጫ እያጭበረበሩ እዴሜ ያራዝሙ ስለነበር እውቅና ያገኙ መሰላቸው። የኦባማ ንግግር ግን ባላሰቡት መንገድ ነበር የቀጠለው። “ጋዜጠኞች ስራቸውን በመስራታቸው የሚታሰሩ ከሆነ፣ …

የኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ልዩ ሆኖ ቀረበ። Read more »

ዊክሊክስ ባወጣው መረጃ ላይ የኢትዮያና የኬንያ ገዢዎች ሶማሊያን ለአራት ቦታ በመክፈል ለመቀራመት በሚስጥር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስነብቧል። ሶማሊያ ለም እና በማዕድን የበለጸገ ምድር ባለቤት በመሆንዋ የብዙ ሀገራትን ፍላጎትን ትስባለች።ዊክሊክስ ጅቡቲ ከሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤንባሲ መረጃውን እንዳገኘው ገልጿል።በአሁኑ ወቅት ብዙ አገራት በሶማሊያ ውስጥ ይገኛሉ፤የተወሰኑት በግፊት እንዲወጡ ተደርገዋል ብሎአል። ሶማሊያ ለአራት ክልል ትከፈላለች ሁለቱን ኢትዮጵያ ስትወስድ ቀሪውን […]

Barak Obama of The White House says no to US ground forces to combat Shabaab: “We don’t send our marines in to do the fighting. The Ethiopians are tough fighters.”በሶማሊያ ምድር በአልሸባብ ለተገደሉ ለተማረኩ ወታደሮች ቤተሰቦች እንኳን ካሳ ሊከፈል የጡረታ …

በደሃው ወታደር ደም የአሜሪካ ጥቅም የወያኔ ስልጣን ሊጠበቅ ነው ? እስከ መቼ ? Read more »

በህብረት ለመብታችን በሁለት እግራችን በትክክል ስንቆም ማንም ከስራችን አይጠፋም!!! እንደ ወያኔ አይነት መንግስት አለም ላይ ቢዞር ሃይማኖተኞችን፡ጋዜጠኞችን፡ተቃዋሚዎችን፡እንዲሁም ማንኛውም የነሱን አመለካከት የማይደግፉ ዜጎችን አሸባሪ ብሎ ካለጥፋታቸው የወነጀለ አንድም መንግስት የለም። 100% አሸናፊ አምባገነኖቹ ምኞታቸው የገዛ የሃገራቸውን ነጻነት ናፋቂ ዜጋ አለም አቀፍ አሸባሪ ማሰኘት ነበር። እነሱ ይበሉን እንጂ በአሸባሪነት የሚያስፈርጀንን ማስረጃ ልክ እንደለመዱት ካንጋሮ ፍርድ አጭበርብረው ማቅረብ […]

‹‹ኦባማ ኢህአዴግን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የተመረጠ ነው ማለታቸው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ውሃ የሚቸልስ ነው›› • ‹‹ኢህአዴግ የጠራው የቅንጦት ግብዣ ላይ መገኘት የህዝቡን ሰቆቃ እንደመርሳት እቆጥረዋለሁ›› የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሀምሌ 20/2007 ዓ.ም ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ ቤተ መንግስት ውስጥ ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ የሚያደረገው የእራት ግብዣ ላይ እንደማይገኙ ለነገረ ኢትየጵያ […]