ከወልቃይት አካባቢ እየተነሣ ላለው የማንነት ጥያቄ መንግሥት ሰላማዊ ምላሽ መስጠት እንዳለበት የመድረክና የአረና ትግራይ አመራር አባላት አሳስበዋል፡፡ አዲስ አበባ — ከወልቃይት አካባቢ እየተነሣ ላለው የማንነት ጥያቄ መንግሥት ሰላማዊ ምላሽ መስጠት እንዳለበት የመድረክና የአረና ትግራይ አመራር አባላት አሳስበዋል፡፡ መሪዎቹ ይህንን የገለፁት ትናንት …

ከወልቃይት አካባቢ እየተነሣ ላለው የማንነት ጥያቄ መንግሥት ሰላማዊ ምላሽ መስጠት እንዳለበት የመድረክና የአረና አመራር አባላት አሳስበዋል፡፡ Read more »

ከዳንሻ አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በቅርቡ በሕወሓት ተላላኪዎች እና በወልቃይት ጠገዴ ነዋሪዎች መካከል የተደረገው የሽምግልና ሂደት ተከትሎ አለመስማማቶች እየሰፉ በመምጣታቸው የዳንሻ ነዋሪዎች በከፍተኛ ቁጣ ለተቃውሞ ሰልፍ መዘጋጀታቸው ታውቋል::በወልቃይት ጠገዴ ሰሞኑን የሕዝቡን ቁጣ ማየሉን ተከትሎ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከጎንደር በመነሳት ሁመራ …

የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ቁጣ ተጠናክሮ ቀጥሏል:: Read more »