በመጋቢት ወር አጋማሽ ላይ በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደርጋሉ ተብለው የሚጠበቁት የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን በአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ጉዳይ ያላቸውን ስጋት በመግለፅ ለጠ/ሚኒስቴር ለኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሁለት ጊዜ ደብዳቤ መፃፋቸውን በዝ ፊድ ኒውስ የተሰኘ ጋዜጣ ዘገበ ። የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሲያደርግ …

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን ለጠ/ሚኒስቴር ለኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሁለት ጊዜ ደብዳቤ መፃፋቸውን ተዘገበ:: Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አልጀዚራ ያወጣው ዘገባ እንደሚያመለክተው የአውሮፓ ሕብረት አሜሪካ እና እንግሊዝ ለወያኔው ጁንታ መንግስት በአሜሪካ የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ አባል እና የካሊፎርኒያ የሪፕብሊካን ምክር ቤት አባል በሆኑት ዳና ሮህራባቸር ስም የተፈረመ ደብዳቤ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ 24 ሰአት በጨለማ ክፍል …

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ 24 ሰአት ብርሃን እንዳያገኙ ተደርገዋል:: Read more »