ሶማሊላንድ እና ጸረ የባህር ላይ ውንብድና
በሰሜናዊ ሶማልያ የምትገኘው ሶማሊላንድ ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ በሱስ አስያዥ ዕጽ እና በወንጀል አንጻር በሚታገለው የተመድ መስሪያ ቤት ርዳታ በአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ በርዕሰ ከተማ ሀርጌሳ የተሰራ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግበት ወህኒ ቤት ከፈተች።
በሰሜናዊ ሶማልያ የምትገኘው ሶማሊላንድ ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ በሱስ አስያዥ ዕጽ እና በወንጀል አንጻር በሚታገለው የተመድ መስሪያ ቤት ርዳታ በአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ በርዕሰ ከተማ ሀርጌሳ የተሰራ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግበት ወህኒ ቤት ከፈተች።
ማየት የተሳነው የ26 ዓመት ወጣት ስደተኛ ነው። ገና ዕውቅና ባላገኘችው ግን ራሷን ሐገር ብላ በሰየመችው ጎረቤት ሶማሊላንድ ውስጥ በስደት ሲባትት አራት ዓመታትን አስቆጥሯል። ታዲያ ተስፋ ያጣች መንፈሱን ዘወትር በብዕሩ ጠብታ በሚያፈልቃቸው የግጥም ሰንኞቹ ለማፅናናት ይሞክራል። በስደት ዓለም መከራ፦ ከአብራኩ የተከፈሉት …
ዛሬ ጅቡቲያውያን መሪያቸውን ለመምረጥ ድምጽ ሲሰጡ ውለዋል። በስልጣን ላይ ያሉት ኢስማኤል ኦማር ጌሊ እንደሚያሸንፉ ይጠበቃል። ዋንኞቹ ተቃዋሚዎች ከምርጫው ራሳቸውን አግለዋል።
በየመን የህዝባዊዉ አመፅ ግፊት አይሏል። ዛሬም በሺዎች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ዜጎች በሰንዓ የተቃዉሞ ሰልፍ መቀጠላቸዉ ሲነገር አሁንም ፕሬዝደንት አሊ አብደላ ሳልህ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥያቄያቸዉን አጠናክረዋል።
ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዉማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ካለ ክስ በጅምላ ያሰራቸዉን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እንዲለቅ ጠይቋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ …
የዶቸ ቬለ የፕሮግራሞች የበላይ ሐላፊ ክርስቲያን ግራምሽ የኢትዮጵያ መንግሥት የዶቸ ቬለ ሥርጭት ከእወካ ነፃ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል። የዶቼ ቬለ የአማርኛ ሥርጭት ባለፉት ጥቂት ቀናት ዉስጥ አልፎ አልፎ ግን ሆን ተብሎ እየታፈነ ወይም ጃም እየተደረገ መሆኑንን የጣቢያዉ የቴክኒክ ባለሙያዎች አስታወቁ።የሥርጭቱን አድማስና …
ኢትዮጵያ ወደ ዉጪ ከምትልከዉ ሸቀጥ የምታገኘዉ ገቢ ባለፉት ሥምንት ወራት በአርባ-ስምንት ከመቶ ማደጉን የሐገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር አስታዉቀዋል።
በአይቮሪኮስት የፕሬዝደንትነቱን መንበር ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ፍልሚያ ቀጥሏል።
በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚኖሩ ከ30 ሚሊዮን በላይ አፍሪቃውያን በጎሮጎሮሳውያኑ 2010 ዓም ብቻ ከአርባ ቢሊዮን ዶላር በላይ ወደ ሀገር ቤት መላካቸው ተነገረ ።
የብርሀንና ሠላም ማተሚያ ከትናንትና ጀምሮ በጋዜጦች የማተሚያ ዋጋ ላይ እስከ ሀምሳ በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማድረጉ ተገለፀ። ጭማሪውን ተከትሎ የጋዜጣ አሳታሚዎች በማማረር ላይ ናቸው። ድርጊቱ በተለይ የግሉን ፕሬስ መቀጠል ወደማይችልበት ሁኔታ ውስጥ እየከተተው እንደሆነ የጋዜጣ አሳታሚዎቹ ጠቅሰዋል።
በሊቢያ የተኩስ አቁም ደምብ እንዲደረስ እና የሽግግር ምክር ቤት እንዲቋቋም የአፍሪቃ ህብረት ስምምነት ደረሰ።
ፕዝዳት በሽር አል-አሰድ በዉጪዉ ግፊትም ሆነ በራሳቸዉ ስሕተት ወደራሳቸዉ መምጣቱ የማይቀረዉን ተቃዉሞ ፈጥነዉ ካለበረዱት ደማስቆ ቱኒስ፥ ካይሮ ወይም ሠነዓ መሆንዋ አይቀርም።
የዛሬ አስራ አምስት ቀን በወጣቶች መድረክ ዝግጅታችን የሰሐራ በረሀን ጨምሮ ሱዳን፣ ሊቢያና ቱኒዝያ ውስጥ መከራ ፍዳውን ሲበላ የነበረ አንድ ወጣት ማቅረባችን ይታወሳል። ይህን ዝግጅት ከተከታተሉ አድማጮቻችን መካከል በፅሁፍም በስልክም መልዕክታቸውን ያደረሱን አድማጮች በተለይ ሊቢያ ውስጥ ኢትዮጵያውያኑ እየደረሰባቸው ያለውን መከራ
በሊቢያ የመንግስቱ ጦር ኃይላት በሀገራቸው የተቃዋሙ ቡድኖች አንጻር ግዙፍ የኃይል ርምጃ ከወሰዱ በኋላ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሊቢያ ላይ የበረራ ዕገዳ ማዕቀብ በመጣል ካለፈው ሳምንት ወዲህ ይህችኑ ሀገር በመደብደብ ላይ ይገኛል።
ብራሰልስ ቤልጅየም ትናንት የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬም በወቅታዊ ዓለም ዓቀፍ እና ክፍለ ዓለማዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየቷዋል ።
በሊቢያ የቀጠለው የፖለቲካ ቀውስ እና ያለ ህብረቱ ይሁንታ በምዕራባውያን የቀጠለው ጥቃት ሀገሪቱን የባሰ ቀውስ ውስጥ እንዳይከት የአፍሪቃ ህብረት አስጠነቀቀ ።
አንካራ ላይ በሚንስትሮች፥ ብራስልስ ደግሞ በአምባሳደሮች ደረጃ ዉይይቱ በሚደረግበት መሐል የዩናይትድ ስቴትስዋ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ወይዘሮ ሒላሪ ክሊንተን የፈረንሳይ፥የብሪታንያና የቱርክ መሪዎች እንዲስማሙ በስልክ አግባብተዋቸዉ ነበር
ባለፈው ቅዳሜ ከአዲስ አበባ 261 ኪ ሜ ርቃ በምትገኘው ይርጋለም ከተማ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር መለኪያ 5,0 ነበር።
ባለፈው የጎርጎሮሳውያን ዓመት ከየመኖሪያው የተፈናቀለው ሰው ቁጥር ከሀያ ሰባት ሚልዮን መብለጡን ጉዳዩን የሚከታተሉ ድርጅቶች አስታወቁ።
የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ ለቀየሰዉ የትምሕርት መርሕ ማስፈፀሚያ የተዘጋጁ የማስመተማሪያ መፅሐፍት በወቅቱ ለየትምሕርት ቤቶቹ አለመድረስ የመማር ማስተማሩን ሒደት እንዳጎለዉ አንዳድ የደቡብ ኢትዮጵያ ተማሪዎችና አስተማሪዎች አስታወቁ።
የምዕራባዉኑ ጦር ድብደባ ከተጀመረ ወዲሕ ደግሞ ሁኔታዉ ከፍቷል። ብዙ ኢትዮጵያዉያን ከሥራ ተባረዋል።የሚበሉትና ለቤት ኪራይ የሚከፍሉትም የላቸዉም
የተባበሩት መንግስታት በሊቢያ ላይ የበረራ ዕገዳ እንዲከበር ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የተከፋፈል አቓም መያዛቸው ታውቓል። በሊቢያው መሪ ሙዓማር ጋዳፊ ላይ ጥቃት አንዲጀመር ፈረንሳይ በዋና አቀንቃኝነት ተንቀሳቅሳለች። ጀርመን ግን በሊቢያ ላይ የተጀመረውን ርምጃ ተቃውማለች።
ሊቢያ በምዕራባውያኑ የጦር ጄቶችና ሚሳይሎች ተደበደበች።ምዕራባውያኑ በሊቢያ ላይ ያሳለፉት ውሳኔ በአረብ ሊግም መደገፉ ታውቃል። በአንፃሩ ሕዝባዊው ተቃውሞ በአረቡ ዓለም አሁንም እንደቀጠለ ነው።
የምዕራባዉያን መንግስታት እና የአረብ ሊጋዉ ትናንት ፓሪስ ላይ የሞአመር ጋዳፊን ሃይል ለማምከን ከተስማ በኳላ ከትናንት ምሽት ጀምሮ በተለይ የፈረንሳይ የእንግሊዝ እና የዪናይትስ ስቴትስ የጦር ሃይሎች የኮነሪል ጋዳፊን ቁልፍ የጦር ሰፈሮች እየደበደቡ ነዉ።
የሊቢያዉ አንባገነን መሪ ሞአመር ጋዳፊ የተባበሩት መንግስታትን ዉሳኔ እንደማይቀበሉ ገለጹ። «ሊቢያ የሊቢያዉያን ናት እንጂ የናንተ አይደለችም!
በምዕራብ አፍሪቃዊቱ ሀገር ኮት ዲቯር ባለፈው ህዳር ወር ከተካሄደው ፕሬዚደንታዊው ምርጫ በኋላ በአሸናፊው እና በተሸናፊው ፕሬዚደንቶች አላሳ ዋታራ እና ሎውሮ ባግቦ ደጋፊዎች መካከል የቀጠለው ግጭት አሁን ሀገሪቱን ወደርስበርሱ ጦርነት እያመራት ይገኛል።
ዛሬ የየመን መዲና ሰነዓ በዓመጽ ስትናወጥ ነው የዋለችው። ተቃውሞ ከተጀመረ ወዲህ በርካታ ሰዎች የተገደሉት ዛሬ ነው።
ሲጠበቅ የነበረው ውሳኔ ትላንት ጸደቀ። በሊቢያ ሰማይ አውሮፕላን ዝር አይልም።
ኦህኮ አባላቶቹ እየታሰሩ እንደሆነ ይገልጻል። ሰላማዊ ትግሉን አላቋርጥም ይላል ኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያ መስተዳድር በተለያዩ ጊዜያት እስካሁን ከ102 በላይ የሚሆኑ ቢሮዎቹ በኢህአዴግ መንግሥት እንደተዘጉበት የገለጠው የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ፣ ከዚህ ቀደም ያጋጥሙት ከነበሩት መሰናክሎች በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቀድሞ የፓርላማ አባላት የነበሩና …
ሁለት የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፓርቲዎች መሪዎችና የሰብአዊ መብት ተጠሪዎች፤ በርሊን ውስጥ ከጀርመን መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።
የጦሩን መግባት ተከትሎ የኢራቅ ጠ/ሚ ኑሪ አልሜሊኪ ሲቃወሙ፣ ኢራን በሰልፈኞች ላይ የተወሰደውን እርምጃዉ በመቃወም አምሳደርዋን ከማናማ—
የምስር የሽሮ ወጥ፣ የተልባ የሱፍ ፍትፍት፣ የሽንብራ አሳዉ፣ እልበት ስልጆ፣ አዚፋ፣ ቡጥጫ፣ ቃርያ ስንግ፣ ብቻ ስጋን ወተትን እና የወተት ተዋጽኦን ሳይጨምር ጥሩ ጣዕም ያለዉ ለጤና በጣም ተስማሚ የሆነ ምግብ በአገራችን በጾም ወራት በተለይ በከተማዉ አካባቢ ይገኛል።
በጃፓን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥና የሱናሚ አደጋ የተነሳ በሺዎች የሚቆጠሩ ሞተዋል። መቶ ሺህ የሚሆኑ አሁንም ቤት አልባ እንደሆኑ ናቸው።
የዓለም መገናኛ ብዙኀን ፣ ባለፈው ሳምንት ዓርብ፤ ሰሜን ምሥራቅ ጃፓንን ክፉኛ የናጠውንና እጅግ ኃይለኛ የውቅያኖስ ማዕበል አስነስቶም በህዝብ ላይ ብርቱ ጥፋት በንብረት ላይም ሰፊ ውድመት ስላደረሰው የተፈጥሮ አደጋ በሰፊው ሲያትቱ ሰንብተዋል።
ዶክተር ብርሃኑ ነጋ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀ መንበር እና ዶክተር መረራ ጉዲና የኦሮሞ ህዝቦች ኮንግረስ መሪና የኢትዮጵያ የፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አባል በርሊን ውስጥ ዛሬ ከጀርመን ባለሥልጣናት ጋር እየተነጋገሩ ነው
ባለፈው አርብ በጃፓን ከባድ ጥፋት ያደረሰው የመሬት ነውጽና ሃያል ማዕበል መላውን ዓለም እንዳስደነገጥ ነው።
በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የጤና ተቋማት ኢትዮጵያ የጤና መስክ ለማሻሻል ያደረገችው ጥረት ይደነቃል ።
ቻይና የኑክሊየር ተቓሟን የበለጠ እንደምታስፋፋ አስታወቀች። ይህ የተገለፀውም ለአስር ቀናት የቆየው የቻይና ሕዝባዊ ጉባኤ ባሳለፍነው ሰኞ ሲጠናቀቅ እንደነበር ተጠቅሷል። በርካቶች የጃፓኑ አይነት የኑክሊየር አደጋ እንዳይከሰት ከወዲሁ ፍራቻቸውን ገልፀዋል።
በአውሮጳ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እና የልማት ርዳታ አጠቃቀም ላይ የተወያየ ስብሰባ ትናንት ተካሄደ።
ባለፈው አርብ ጃፓንን የመታው ከባድ የመሬት ነውጥ በፉኩሽማው የአቶም ኃይል ማመንጫ ላይ ያደረሰው ጉዳትና መዘዙ አነጋግሮ ሳያበቃ በአካባቢውን ዛሬ የደረሰው ሌላ የመሬት ንዝረት ተጨማሪ ጉዳት አስከትሏል ።
የሞሮኮ ንጉስ መሀመድ ሳድሳይ በሀገራቸው የፖለቲካ ተሀድሶ ሊያደርጉ ነው።
ጃፓን ዛሬ ጠዋት የመታዉ ሱናሚ ያደረሰዉን ጉዳት የሚያጣራና በአደጋዉ የተጎዳዉን ሕዝብ የሚረዳ የባለሙያዎች ጓድ ለመላክ የተለያዩ መንግሥታትና ድርጅቶች እየተረባረቡ ነዉ።
የዚምባቡዌ ፕሬዝዳት ሮበርት ሙጋቤ ከጥቂት ወራት በሕዋላ አዲስ ምርጫ እንደሚደረግ በቅርቡ አስታዉቀዋል።የምርጫዉ ትክክለኛ ቀን በዉል ሳይወሰን ግን የሐገሪቱ ፀጥታ አስከባሪዎች የሙጋቤ ተቃዋሚዎችን፥ የተቃዋሚዎቹን ደጋፊዎችና የመብት ተሟጋቾችን እያሰሩና እየደበደቡ ነዉ።
ሊቢያ አሁንም ቀውስ ውስጥ ናት። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በቀጣይ ስለሚወስደው እርምጃ እየተነጋገረ ነው።
የስደት ጓደኞቹን ከሰሀራ በረሃ አንስቶ በሞት ተነጥቋል። ወጣት ኢትዮጵያዊ ነው።
ዩሮ-ዶላር የሚዛቅበት ነዳጅ ዘይት እዚያዉ እየከሰለ ነዉ።ከሁለት ሳምንት በፊት በየአዉራ ጎዳናዉ የሚሰማዉ የመኪና ጥሩምባ፥ የከበሮ ድምድምታ በቦምብ ግምግምታ ተለዉጧል።የሰዎቹ-ዉካታ በጣር ጩኸት።እና ጥፋት።
2000 ገደማ የሚሆኑ የኤርትራ እንዲሁም ከ 160 እስከ 300 ያህል በሥራ የተሠማሩና በስደትም ላይ የሚገኙ
በጅማ ዞን ፤ አሰንዳቦ አካባቢ የተቀሰቀሰ የሃይማኖት ግጭት መንስኤ አሁንም በሃይማኖት መሪዎችና በህግ እየተጣራ ይገኛል። በኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት የፅህፈት ቤት ኃላፊ ሀጅ ጀማል መሀመድ ሳልህንና የኢትዮጵያ ሃይማኖት መሪዎች የጋራ መድረክ አስተባባሪ እንዲሁም የመካነ እየሱስ ቄስ የሆኑት ፤ ቄስ ኢተፋ …
የኬንያ መንግስት ደግሞ የባለስልጣናቱ ጉዳይ በአገር ዉስጥ ፍርድ ቤት እንዲታይ እየጠየቀ ነዉ። ምዕራባዉያን አገራት የኬንያ መንግስት ጥያቄ ተቀባይነት የለዉም እያሉ ነዉ። ዓለም ዓቀፉ የወንጀል ችሎት ICC ኬንያ ዉስጥ ከአዉሮፓዉያኑ 2007 ምርጫ በኋላ ለተነሳዉ ግጭት ተጠያቂ ያላቸዉን የከፍተኛ ባለስልጣናት ስም ይፋ …
ካለፉት ሶስት ወራት ወዲህ ውዝግብ የቀጠለባት ኮት ዲቯር በዐረቡ ዓለም በመካሄድ ላይ ባለው የህዝብ ዓመጽ የተነሳ የመረሳት ዕጣ ገጠመው።