የመንግስታቱ ጦር በጋዳፊ ላይ እርምጃ ጀመረ DW Amharic March 19, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የሊቢያዉ አንባገነን መሪ ሞአመር ጋዳፊ የተባበሩት መንግስታትን ዉሳኔ እንደማይቀበሉ ገለጹ። «ሊቢያ የሊቢያዉያን ናት እንጂ የናንተ አይደለችም!