የአፍሪቃ ህብረት ሊቢያ እና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ

በሊቢያ የተኩስ አቁም ደምብ እንዲደረስ እና የሽግግር ምክር ቤት እንዲቋቋም የአፍሪቃ ህብረት ስምምነት ደረሰ።