የዓለም የምግብና ግብርና ድርጅት በአዉሮጳዉያኑ 2007ዓ,ም ይፋ ባደረገዉ ዘገባ ኢትዮጵያ የደን ይዞታቸዉ እየተመናመነ ከሚገኙ አገራት ከመጨረሻ በአምስተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ጠቁሟል።

ሣምንቱ በአትሌቲክሱ የስፖርት መድረክ ሞናኮ ላይ የዲያመንድ ሊግ ውድድር የተካሄደበት ነበር። ካናዳ-ሞንክተን ላይ ሲካሄድ የሰነበተው የዓለም አትሌቲክስ ፌደሬሺኖች ማሕበር የወጣቶች ሻምፒዮናም ባለፈው ምሽት ተጠናቋል።

በዩኤስ ፈደራዊ ክፍለሀር ጆርጅያ ሲ-አይላንድ ላይ ዓቢዩን ጉባኤ የሚያካሂዱት የሰባቱ ዓበይት እንዱስትሪ-ሀገራትና የሩሲያ ርእሳነ-ብሔርና መራህያነ-መንግሥት ዛሬም ፋታ በማይሰጥ ሰፊ ውይይት እንደባተሉ ናቸው። ሆኖም፣ የዛሬው ውይይት ሂደት እንዳሳየው፣ በብዙ ጥያቄዎች ረገድ መሪዎቹ ተመሳሳይ አመለካከት ነው ያላቸው—ለምሳሌ በዓለም ኤኮኖሚ ወቅታዊ ሁኔታና እየናረ …

የቡድን-፰ ዓቢይ ጉባኤ በሲ አየላንድ/ጆርጅያ Read more »