የይርጋ ዱባለ የዜና እረፍት
ተወዳጁ እና አንጋፋዉ የባህል ሙዚቃ አንባሳደር የይርጋ ዱባለ የዜና እረፍት ትናንት ተሰምቶአል። ድምጻዊ ይርጋ ዱባለ የኢትዮጽያን ባህል በተለያዩ የአለም ክፍሎች በመዘዋወር ያሳዩ እና ያስተዋወቁ አንጋፋ ተወዳጅ የጥበብ ሰዉ ነበሩ። ይርጋ ዱባለ ዛሪ ግባተ መሪታቸዉ ተፈጽሞአል። በቦታዉ ላይ የነበረዉ ወኪላችን ታደሰ …
ተወዳጁ እና አንጋፋዉ የባህል ሙዚቃ አንባሳደር የይርጋ ዱባለ የዜና እረፍት ትናንት ተሰምቶአል። ድምጻዊ ይርጋ ዱባለ የኢትዮጽያን ባህል በተለያዩ የአለም ክፍሎች በመዘዋወር ያሳዩ እና ያስተዋወቁ አንጋፋ ተወዳጅ የጥበብ ሰዉ ነበሩ። ይርጋ ዱባለ ዛሪ ግባተ መሪታቸዉ ተፈጽሞአል። በቦታዉ ላይ የነበረዉ ወኪላችን ታደሰ …
ሰሜን አፍሪቃዊቷ አገር ሊቢያ የጦርነት አውድማ ከሆነች ወዲህ በርካታ የውጭ ዜጎች ህይወታቸውን ለማትረፍ ከሊቢያ ሸሽተው ወጥተዋል ።
የኢትዮዽያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ከጅቡቲ በመጀመር ከመጪው ሀምሌ ወር አንስቶ ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል የመሸጥ ዕቅድ አለው። ህዝቡ ግን በኤሌክትሪክ ሃይል መቋረጥ ችግር ውስጥ እንደሆነ ይናገራል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኢትዮዽያ መንግስት የኤሌክትሪክ ሃይል ለጎረቤት ሀገራት የመሽጥ እቅድ እንዳለው በተደጋጋሚ ይገልጻል። …
ዛሬ አዲስ አበባ በበርካታ አከባቢዎች ታክሲዎች ስራ አቁመው ውለዋል። አዲሱ የስምሪት መመሪያ ጥቂቶችን ለመጥቀም የወጣ ነው ሲሉ ባለታክሲዎቹ አማረዋል። የዛሬ ሳምንት ሰኞ የአዲስ አበባ መንገድ ትራንስፖርት ቢሮ፤ የአዲስ አበባ ታክሲዎችን ስምሪትና የዋጋ ተመን የሚያሳይ አዲስ መመሪያ አዋጣ። መመሪያው አርብ ዕለት …
ዪናይትድ ስቴትስ በልዪ ኮማንድ የአልቃይዳዉን መሪ ኦሳማ ቢላደንን ለመግድል የወሰደችዉን እርምጃ ፓኪስታን ነቀፈች።
ኢትዮጵያ ፤ ከሙስና የጸዳ መልካም አስተዳደርን በማራመድ ረገድ በያመቱ ተከታታይ የሆነ ዕድገት ማሳየት አልቻለችም ሲል አንድ ጥናት ጠቆመ።
በሰሜን አፍሪቃ ፤ ቱኒሲያና ግብፅ የያስሚን አብዮታቸውን ደምድመው አዲስ ምዕራፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤
ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በ 89 አገራት የመናገር መብት መገፈፉን አስታወቀ።
የዩጋንዳዉ ፕሬዝዳት ዩዌሪ ካጉታ ሙሴቬኒ ሐገሪቱን ለተጨማሪ አራት አመት ለመምራት ዛሬ ቃለ-መሐላ ፈፀሙ።
በበርሊን የተካሄደ ዓለም ዓቀፍ መድረክ ለዓለም ህዝብ ዳቦ የለም፤ የመሬት ቅርምት በድሃ ሀገራት በሚል ከተለያዩ ሀገራት የተጋበዙ ተናጋሪዎችን አስተናግዷል።
በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበቱ ከ25 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለፀ። የምግብ ዋጋ ብቻ 23 በመቶ መድረሱ ሲነገር ሰሞኑንም የተጠቀሰዉ አሃዝ እየጨመረ እንደሚሄድ ተገምቷል።
የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ለ 4ኛ ጊዜ የስልጣን ዘመናቸው የሚራዘምበትንም ሆነ በፕሬዚዳንትነት አገሪቱን መግዛት የሚቀጥሉበትን ሁኔታ ፣ በዛ ያሉ መሰል አፍሪቃውያን መሪዎች በተገኙበት ልዩ ሥነ ሥርዓት፣ ቃለ-መሃላ ፈጽመዋል።
በሚያዝያ ወር መዳረሻ ጀምሮ ያሉት ሶስት እና አራት ወራቶች ጀርመናዉያን በጉጉት የሚጠብቋቸዉ የሚወዱዋቸዉ ወራቶች ናቸዉ። በሚያዝያ ወር ሲዳረስ የሚያንዘፈዝፈዉ ብርድ ተጠናቆ ጸሃይ የሙቀት ጮራዋን የምትፈነጥቅበት
በኃይለኛ የባህር ወለል ነውጥና የውቅያኖስ ማዕበል ሳቢያ፤ ጃፓን ውስጥ በአቶም ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ አደጋ ከደረሰ ወዲህ፤ ሰዎች የገነቡትና የሚገነቡት ማንኛውም አውታር ከተፈጥሮ አደጋ ሊጠበቅ እንደማይችል ፤
የግሪክን ኤኮኖሚ ክፉኛ ያናጋው የበጀት ኪሣራ የኤውሮውን የጋራ ምንዛሪ ክልል እንደገና እየፈተነ ነው።
በዓለም ውስጥ እጅግ የደኸዩ አገሮች የሚለውን ትርጉም ብንመለከት፤ የአንድ አገር ነዋሪዎች የአማካይ ገቢያቸው በዓመት ከ 900 ዶላር በታች ያሉትን ይመለከታል
ዛሬ ገቢራዊ የሆነዉ አዲስ ሕግ ታኪሲዎች ከተመደበላቸዉ መነሻና መድረሻ ዉጪ መንገደኛ ማመላለስ አይችሉም
በጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መዠንገር ዞን ጎደሬ ወረዳ ጉማሪ ቀበሌ የሚገኝ በአገር በቀል ዛፎችና በብዝሃ ህይወት ስብጥር የበለፀገ የደን አካባቢ ለባለሃብት መሰጠቱን መዘገባችን ይታወሳል።
ይህ በጀርመናዊው ጋዜጠኛና ደራሲ ማርኩስ ፍሬንሰል ተደርሶ ለንባብ የበቃው መጽሐፍ ስለ አፍሪቃ በተለይም ስለኢትዮጵያ ውስጣዊ ጉዳይ በዝርዝር ያትታል። መጽሐፉ «ሬሳ ከምድር ቤቱ» ወይንም «ከወለሉ ስር» የሚል ትርጓሜ ይይዛል። በጀርመንኛ Leichen im Keller የሚል ርዕስ ይዞ ነው የወጣው።
የዑጋንዳ መንግስት በአገሪቱ እያሻቀበ የመጣዉን የዋጋ ንረትና የኑሮ ሁኔታ በመቃወም ለሰላማዊ ሰልፍ በወጣዉ ህዝብ ላይ በተፈፀመዉ ጥቃት ህይወት የጠፋበትን ሁኔታ እንዲያጣራ ተጠየቀ።
የሸንገን ስምምነት ላይ የማሻሻያ ሀሳብ ቀርቧል። በአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሀል በሸንገን ዙሪያ የተፈጠረውን ውዝግብ ለመፍታት ነው ተብሏል።
የአልቃይዳው መሪ ኦስማ ቢን ላደን በአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በተሰኘች የፓኪስታን ከተማ ከተገደሉ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ኦባማ በመስከረም 11 ለተገደሉት የመታሰቢያ አበባ አኖሩ።
የሊቢያ ጉዳይ አሁንም መፍትሄ አላገኘም። የአፍሪቃ ህብረት ለቀውሱ እልባት ለመስጠት የራሱን ጥረት እያደረገ ነው።
መቀሌ ዙሪያ ወደ 4000 የሚጠጉ መኖሪያ ቤቶች ህገ-ወጥ ናቸው በሚል ሊፈርሱ እንደሆነ ታወቀ።
የሶርያ መንግስት ከህዝብ የተነሳበትን ተቃዉሞና አመፅ ለማብረድ ፖለቲካዊ መፍትሄ ከመሻት ይልቅ አፈናና ማሳደድን መምረጡ ዓለም ዓቀፍ ዉግዘትን እያሰከተለበት ነዉ።
የመን ቀውስ ውስጥ ከገባች አምስትኛ ወሯን ልታገባድድ ነው። ፕሬዝዳንት አንደላ ሳሌህ ስልጣን ለመልቀቅ የጀመሩትን ስምምነት አልፈርምም አሉ።
ዛሬ የአለም ዙሪያ የፕሬስ የነፃነት ታስቦ ውሏል። በርካታ ለፕሬስ ተሟጋች የሆኑ ድርጅቶች የኢትዮጵያን የፕሬስ ነፃነት፤ ጥያቄ ውስጥ ከተዋል።
የደን ሃብት በኢትዮጵያ እየተመናመ በመሄድ ላይ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ደጋግመዉ ያሳስባሉ።
በሶሪያ ህዝባዊዉ አመፅ ከተቀጣጠለበት ከመጋቢት ወር አጋማሽ አንስቶ ከስድስት መቶ ሰዎች በላይ ህይወት መቀጠፉን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
በበለጸጉ ሃገራት የሚኖሩ ከታዳጊው ዓለም በተለያየ ምክንያት የፈለሱ ሠራተኞች ለወገኖቻቸው የሚልኩት ገንዘብ ሬሚታንስ ከዓመት ወደ ዓመት ለብዙዎች ይበልጥ የሕልውና ዋስትና እየሆነ ነው።
የአፋር ህዝብ የሀይማኖት እና የፖለቲካ መሪ የነበሩት ታላቁ ዐሊ ሚራህ ሀንፍሬ አረፉ። በዘጠና ዓመታቸው ያረፉት ሱልጣን ዐሊ ሚራህ በስልጣን ዘመናቸው ሁሉ ለአፋር ህዝብ ኢትዮጵያዊነት እና ለአፋር ህዝብ አንድነት ሳያሰልሱ በመታገላቸው ነው የሚታወቁት። ያዳምጡ
ሊቢያ ፤ ሶሪያና የመን ፤ የህዝቡ የለውጥ ፍላጎትና የገዥዎቹ ሥልጣንን የሙጥኝ ማለት ፣ ከሞላ ጎደል በየዕለቱ የሰው ነፍስ በማስገበር ላይ ነው። በየመን ከ 32 ዓመት በላይ በሥልጣን ላይ የሚገኙትን አሊ አብደላ ሳሌህ የሚቃወሙት ወገኞች እየተጠናከረ ነው የመጣው።
ኢትዮዽያ በተለይ በአውዳመት ሰሞን ቱሪስቶች በብዛት ይጎበኝዋታል።
ወ/ሮ ማርታ ነሲቡ ይባላሉ፤ የጣሊያንን ወረራ በታሪክ ብቻ ሳይሆን የታሪኩ አካል በመሆን የኖሩ ናቸው።
ስለመቀሌ ከተማ መስፋትና የውሃ አቅርቦት ችግር ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወስ ይሆናል።
የሊቢያ 3ኛ ትልቅ ከተማ ሚሥራታ፤ ተከባ ኑዋሪዎቿ በጭንቅ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤
በጀርመን መንግስት አሳሳቢነት በየመን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ በዝግ የመከረዉ በተመድ የጸጥታዉ ምክር ቤት፤
ተቋርጦ የቆየዉ በጀርመን የኢትዮጵያ ጥናት በበርሊን ዳግም ተጀመረ።
የአባይ ወንዝ ላይ ለመስራት የታቀደዉን የኃይል ማመንጫ የግድብ ስራን በሚመለከት መዋጮ እየተሰበሰበ ነዉ።
በኤኮኖሚ ልማት ወደኋላ የቀረው ደቡቡ ንፍቀ- ክበብ ፤ የተጋረጡበትን ዘርፈ-ብዙ ችግሮች በመቅረፍ የዕድገት እመርታ ለማሳየት፣ አብነቱ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ነው።
በጣሊያንና በአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሀል ስደተኞችን በተመለከተ ውዝግቡ ተካሯል። ጣሊያን ስደተኞቹን ተካፈሉኝ ብትልም ከህብረቱ ሀገራት በኩል የተሰጣት ምላሽ እዚያው እያሉ እናግዝሻለን እንጂ ወደ ሌሎች ሀገራት ስደተኞችን መላክ ተቀባይነት የለውም የሚል ነው።
የኢትዮጵያ ነጻ ፕረስ አሳታሚዎች ባወጡት የጋራ መግለጫ ፤ የጋዜጣና መጽሔት ኅትመት ዋጋ ጭማሪ ለፕረስ ነጻነት አደጋ እንደሆነ አስታውቀዋል።
ባለፈው ቅዳሜ በናይጄሪያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፤ ጉድላክ ዮናታን 57% ከመቶ ያህል የድምፅ ብልጫ በማግኘት ሲያሸንፉ፤ ተፎካካሪያቸው መሪ ሙሐመድ ቡሐሪ 31% ከመቶ ያህል ብቻ ነበር ያገኙት።
እስከ ቀዝቃዛዉ ጦርነት ፍፃሜ ድረስ ከሰሜን ጫፍ ቱኒስ፥ እስከ ማዕከላዊ አፍሪቃ ጥግ ኪንሻሳ፥ ከአፍሪቃ ቀንድ ጠርዝ ጅቡቲ፥ እስከ ምዕራብ አፍሪቃ ጥግ ያምሱኩሩ፥ የአፍሪቃ ፖለቲካ የሚዘወረዉ በፓሪስ ይሁንታና ፍቃድ ነበ
የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ወያኔ/ኢሕአዴግ ለሕዝብ የዲሞክራሲና የነፃነት ጥያቄ ተገቢዉን መልስ እንዲሰጥ ተቃዋሚዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት ባጭሩ) ከፍተኛ ባለሥልጣን ጠየቁ። የፓርቲዉ ሥራ አሥፈፃሚ አባል አቶ ስዬ አብረሐ እንደሚሉት ኢሕአዴግ አሁን የሚከተለዉ መርሕ ከጭንቀት የመነጨ ነዉ።አንድነትን በአባልነት የሚያስተናብረዉ ትልቁ ተቃዋሚ …
ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሐራ በታች የሚገኙ ሀገራት ምጣኔ-ሀብት በቀጣዮቹ 2 ዓመታት እድገት እንደሚያሳይ ተገለፀ። የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቓም፤ በእንግሊዘኛ ምህፃሩ፣ IMF ባወጣው ዘገባ ነው ይህን የገለፀው።
ዶቸ ቨለ (የጀርመን ድምፅ) ራዲዮ ከአንድ ሳምንት ገደማ ወዲህ አንስቶ የማሠራጫ ሞገዶቹ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያውክም ሆነ የሚያፍን ድምፅ እንዳገጠማቸው በመጥቀስ የራዲዮ ጣቢያው ባለሥልጣናት፣ ሥርጭቱ፤ ከእውካ ነጻ ስለሚሆንበት ሁኔታ የኢትዮጵያ መንግሥት ይተባበር ዘንድ መጠየቃቸው የሚታወስ ነው። የኢትዮያ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ …
በሰሜን አፍሪቃና በአንዳንድ የአረብ ሀገራት ህዝባዊ ንቅናቄዎች ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ወደ አውሮጳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ነው። በጣሊያኗ የላምፔዱዛ ደሴት ብቻ እስካሁን ከ22,000 በላይ ስደተኞች መድረሳቸው ተዘግቧል።
ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት የልዑካን ቡድን በዩኤስ አሜሪካ እና በካናዳ በርካታ ስብሰባዎች አካሄደ። የትምህርት፡ የመከላከያ እና የፍትህን ጨምሮ አርባ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ሚንስትሮች፡ ከፍተኛ ባለስልጣናትን እና የክልል መስተዳድር ፕሬዚደንቶች በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋ ስብሰባዎች ባካሄዱባቸው ከተሞች፡ ወኪላችን አበበ …
በምርጫ አልተሸንፍኩም በማለት ዓለም ዓቀፍ እውቅና ከተሰጣቸው ከአላሳን ዋታራ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የከረሙት የአይቮሪ ኮስት ፕሬዝዳንት ሎሮን ባግቦ ተያዙ። የተቀናቃኛቸውን የአላሳን ዋታራን ቃል አቀባይ ጠቅሶ የጀርመን ዜና አገልግሎት DPA እንደዘገበው ባግቦ አቢዣን ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከቤተሰባቸው ጋር መያዛቸውን ቃል …