ሊቢያ እና የመንግስታቱ የጦር እርምጃ
የምዕራባዉያን መንግስታት እና የአረብ ሊጋዉ ትናንት ፓሪስ ላይ የሞአመር ጋዳፊን ሃይል ለማምከን ከተስማ በኳላ ከትናንት ምሽት ጀምሮ በተለይ የፈረንሳይ የእንግሊዝ እና የዪናይትስ ስቴትስ የጦር ሃይሎች የኮነሪል ጋዳፊን ቁልፍ የጦር ሰፈሮች እየደበደቡ ነዉ።
የምዕራባዉያን መንግስታት እና የአረብ ሊጋዉ ትናንት ፓሪስ ላይ የሞአመር ጋዳፊን ሃይል ለማምከን ከተስማ በኳላ ከትናንት ምሽት ጀምሮ በተለይ የፈረንሳይ የእንግሊዝ እና የዪናይትስ ስቴትስ የጦር ሃይሎች የኮነሪል ጋዳፊን ቁልፍ የጦር ሰፈሮች እየደበደቡ ነዉ።