የተፈናቃዮች ቁጥር መጨመር DW Amharic March 24, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ባለፈው የጎርጎሮሳውያን ዓመት ከየመኖሪያው የተፈናቀለው ሰው ቁጥር ከሀያ ሰባት ሚልዮን መብለጡን ጉዳዩን የሚከታተሉ ድርጅቶች አስታወቁ።