በጃፓን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ስጋታቸው DW Amharic March 17, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በጃፓን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥና የሱናሚ አደጋ የተነሳ በሺዎች የሚቆጠሩ ሞተዋል። መቶ ሺህ የሚሆኑ አሁንም ቤት አልባ እንደሆኑ ናቸው።