የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፓርቲዎች መሪዎችና የጀርመን ባለሥልጣናት

ሁለት የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፓርቲዎች መሪዎችና የሰብአዊ መብት ተጠሪዎች፤ በርሊን ውስጥ ከጀርመን መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።