ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሃቅ፣ የአገር ሽማግሌዎች ኅብረት ሊቀመንበርየጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዜና ዕረፍት ከተነገረበት ከነሐሴ 14 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ ሁ…

የአርመን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ አ…

‹‹ራዕይ ያለው መሪ ለአንድ አገር ጌጡና ታሪኩ ነው››ተባባሪ ፕሮፌሰር ታረቀኝ አዴቦ ዜና ዕረፍታቸው ከተሰማ ዛሬ ስድስተኛ ቀናቸውን የያዙት ጠቅላይ ሚኒ

ባለፈው ማክሰኞ ማለዳ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ ዜና ዕረፍት እንደተሰማ ኢትዮጵያ በዕንባ ተጠመቀች፡፡ ከማክሰኞ ማለዳ አንስቶ ማተሚያ ቤት እስከገ…

ወርቅ በእሳት ይፈተናል፡፡ በእሳት የሚፈተነው ግን የወርቅ ማዕድን ብቻ አይደለም፡፡ ወርቅ ሕዝብ ጭምር እንጂ፡፡ ወርቅ ሕዝብ፣ ጨዋ ሕዝብ፣ አስተዋይ ሕዝ

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስከሬን ባለፈው ማክሰኞ ከቀኑ አሥራ አንድ ሰዓት ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚገባ ነበር የሚጠበቀው፡፡ ባልታወቀ ምክን…

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ብዙ ሲያነጋግር ከቆየው የጤናቸው ሁኔታ በኋላ በሕመም ምክንያት በሃምሣ ሰባት ዓመት ዕድሜአቸው ማረፋቸው ተነገረ፡፡

READ THIS NEWS IN PDF.
መንግሥት – የፓትርያርኩ አብሮ
የመኖርና መቻቻል እሴት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቋል::
የውጭ እንግዶች – ፓትርያርኩ ለኢኩሜኒዝም ዓላማ የተ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራካ ኦባማ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ትናንት በስልክ አነጋግረዋቸዋል ። ኦባማ በዚሁ ወቅት አቶ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵ

የ 77 ሰዎችን ነፍስ ያጠፋው አንድ የቀኝ ጽንፈኛ ፤ ላይ በዛሬው ዕለት የ21 አመት እሥራት ፈረደ ። ፍርድ ቤቱ በዚሁ ውሳኔው ብሪይቪክ ዐዕምሮው የተነካ ነው ሲል

ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞካራሲያዊ አንድነት ግንባር፣ የጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን ዜና ዕረፍት አስመልክቶ የኀዘ

አዲሱ የትምህርት ዘመን በቅርቡ ይጀምራል። በተደጋጋሚ እንደተነሳው በትምህርት ጥራቱ እና በቁሳቁስ አቅርቦቱ ላይ ጉድለት እንዳለ ይነገራል። በተለይ ከከ

ይሄ ሃይሌ ለ ካ ሆደ ቡቡ ነው:: ያን ጊዜ በኦሎምፒክ ፖል ቴርጋትን አሸንፎ ሲያለቅስ እኮ እኔ ለባንዲራው መስሎኝ አብሬው አነባሁ:: ወይ ጊዜ… ለካ እንዲህ ገር

*******ወቅታዊ እና እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሊመራበት የሚገባ የግል ውሳኔ።********* የአስተሳሰብ ለውጥን ለማስረፅ አስቀድመን ራሳችንን ወደውስጥ ስንመለከት ኅሊና ቅድሚያ ሥፍራውን ይይዛል።በተለይም ኅሊና ከዳኝነት ጋር ተቆራኝቶ ሲገለፅ ኃይለ-ቃሉ ምን ያህል ጥልቅና ረቂቅ እንደሆነ እንረዳለን።ኅሊና ኅለየ ከሚል የግዕዝ ቃል የወጣ ሲሆን ዐሰበ ማለት ነው።በእርባታውም ኅልዮ ማሰብ ሲሆን ኅሊና፦ዐሳብ፡ልባዊ፡ረቂቅ ሥራ፦ እያለ ይገልጸዋል።ዳኝነት ደግሞ የሰውን ልጅ ያስተሳሰብ ሚዛን የሚፈትን ከእዚአብሔር የሚሰጥ […]

ማንኛውም ትግል በአይምሮ ውስጥ ይጀምራል ፥ በአይምሮ ውስጥ ያበቃል። በስፓርት ፡ በንግድ ፡ በፓለቲካ ፡ በጦርነት ፡ በመንፈሳዊ ትግሎች ሁሉ ፍልሚያው ሚጀምረው በስነልቦና ውስጥ ነው። የስነልቦናን ድል ማግኘት የትግሉ ትልቁ ክፍል ነው። የስነልቦና ሽንፈት የተከናነበ ፡ የትግል ሽንፈቱ የጊዜ ጉዳይ ነው። የስነልቦና ሽንፈት ገጥሟቸው የሚያሸንፉ አጋጣሚያዊ እንጂ ተደጋጋሚ ክስተት አይደለም። ከኢህአዴግ አምባገነናዊ አገዛዝ ጋር የሚካሄደው […]

ሥርዐተ ቀብሩ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀጥታ ሥርጭት ተላልፏል። (READ IN PDF)

 (ደጀ ሰላም፤ ነሐሴ 17/2004
ዓ.ም፤ ኦገስት 23/ 2012)፦  የብፁዕ ወቅዱስ…

በአሜሪካን የተለያዩ ግዛቶች የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ፣ ከዚህ አለም በሞት ለተለዩት ለብጹእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የኢት…

ከአቡነ ጳውሎስ ግብዐተ መሬት በፊት በተካሄደው ፀሎተ ፍታት ላይ ከግሪክና ከግብፅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን የመጡ የሃይማኖት አባቶች ተካፍለዋል ።

ላለፉት 21 አመታት ኢትዮጵያን የመሩት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት በአገሪቱም ሆነ በአካባቢው አገራት ላይ ከፍተኛ አንድምታ እንደሚኖረው ክራይስ ግ…

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. እንዲፈጸም መንግሥት አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሰኞ ሌሊት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸ

ሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. በገበያ ላይ እንዳይውልና እንዳይሠራጭ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደው፣ እስካሁንም ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ሕትመቱ የተቋረጠው

click here for pdf ብዙ ጊዜ መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው ሲባል፤ ለዚህም ሕግ ሲጠቀስ እሰማለሁ፡፡ የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ግን የሚናገረው ከዚህ በተቃ

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዛሬ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. ጠርቶት የነበረው አስቸኳይ ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ፡፡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን…

ግርግሩ መልክ ይያዝ::
ሥርዐተ ቀብሩ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
የቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል::

(ደጀ ሰላም፤ ነሐሴ 16/2004
ዓ.ም፤ ኦገስት 22/ 2012/ READ THIS NEWS IN PDF)

በዕረፍት ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለነገ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕ…

በዕረፍት ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለነገ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕ…

በመገናኛ ብዙኅን የሰማሁት ነገር እጅግ ልብ የሚነካና የሚያሳዝን ነው፡፡ የተከበሩ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ትልቅ ራዕይና አቅም የነበራቸው መሪ ነበ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አረፉ የሚለውን ዜና የሰማ ሀቀኛ ኢትዮጵያዊና የኢትዮጵያ ወዳጅ ድንጋጤም ሐዘንም ተሰምቶታል፡፡ እኛም፡፡ ችግር ቢኖርም፣ ጉ…

ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ
‹‹የተጀመረው ልማት እንዲቀጥል አደራ›› የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኑዛዜበጠቅላይ ሚኒስትር መለ

ታረቀኝ ሙጬ
እንዴት የመሰለ ግሩም መጣጥፍ ልጥፍ ከጧቱ አንድ ሰዓት ላይ ሌባ ጣቴን አነጣጥሬ ኮምፒውተሬ ላይ ጉብ ከማለቴ አለወትሮው የሞባይሉን ኤፍ ኤም የ

ስየ አብርሃ በቀድሞ ጓዳቸው፣ በኋላ በተቃውሞ በቆሙባቸው መለስ ዜናዊ ዕረፍት ላይ የሰጡት አስተያየት

ኢትዮጵያን ላለፉት 21 ዓመታት የመሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ትላንት እኩለ ለሊት ላይ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የአገሪቱ መንግስት አስታወቀ።…

ስየ አብርሃ በቀድሞ ጓዳቸው፣ በኋላ በተቃውሞ በቆሙባቸው መለስ ዜናዊ ዕረፍት ላይ የሰጡት አስተያየት

የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ህልፈተ -ህይወት ዛሬ ይፋ ከተነገረ ወዲህ ፤ ከዓለም ዙሪያ የተለያዩ መሪዎች፤ ስለ ጠቅላይ ሚንስትሩ ስብእናና ተግ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ብራስልስ ቤልጂግ በሚገኝ ሆስፒታል ዉስጥ ሲታከሙ መቆየታቸዉ ሲነገር ነዉ የሰነበተዉ። ሆኖም እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ሆስፒታሉ…