የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፓርቲዎች መግለጫ፤

ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞካራሲያዊ አንድነት ግንባር፣ የጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን ዜና ዕረፍት አስመልክቶ የኀዘን መግለጫ ከማውጣቱም ፤ የወደፊቱ የአገሪቱ አመራር ፤ ሁሉንም በውይይት የሚያሳትፍ