የብጹእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የቀብር ሥነ ስርዓት

ከአቡነ ጳውሎስ ግብዐተ መሬት በፊት በተካሄደው ፀሎተ ፍታት ላይ ከግሪክና ከግብፅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን የመጡ የሃይማኖት አባቶች ተካፍለዋል ። በስነ ስርአቱ ላይ የውጭ እንግዶች የመንግሥት ባለሥልጣናትና በርካታ የቤተ ክርስቲያኗ ምዕመናን ተገኝተዋል ።