“አቡነ ጳውሎስ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈቱ አባት ናቸው”

የአርመን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈቱ አባት መሆናቸውን የአርመን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስታወቀች፡፡