ባግቦ ተያዘ
በምርጫ አልተሸንፍኩም በማለት ዓለም ዓቀፍ እውቅና ከተሰጣቸው ከአላሳን ዋታራ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የከረሙት የአይቮሪ ኮስት ፕሬዝዳንት ሎሮን ባግቦ ተያዙ። የተቀናቃኛቸውን የአላሳን ዋታራን ቃል አቀባይ ጠቅሶ የጀርመን ዜና አገልግሎት DPA እንደዘገበው ባግቦ አቢዣን ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከቤተሰባቸው ጋር መያዛቸውን ቃል …
በምርጫ አልተሸንፍኩም በማለት ዓለም ዓቀፍ እውቅና ከተሰጣቸው ከአላሳን ዋታራ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የከረሙት የአይቮሪ ኮስት ፕሬዝዳንት ሎሮን ባግቦ ተያዙ። የተቀናቃኛቸውን የአላሳን ዋታራን ቃል አቀባይ ጠቅሶ የጀርመን ዜና አገልግሎት DPA እንደዘገበው ባግቦ አቢዣን ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከቤተሰባቸው ጋር መያዛቸውን ቃል …
ቋሚ ሲኖዶስ ረቡዕ በዚህ ጉዳይ እንደሚነጋገር ይጠበቃል፤ (ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 11/2011)፦ በጥቂቶች ማስፈራሪያ ተልእኮውን ሳያጠናቅቅ የተመለሰው አጣሪ ኮሚቴ ሪፖርት ለቋሚ ሲኖዶስ ቀርቦ መፍትሔ እንዲፈለግ አለመደረጉ የሐዋሳን ምእመን እና ውጤቱን በገለልተኛነት የሚጠባበቀውን የክልሉን መንግሥት በእጅጉ እንዳሳዘነ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ገለጹ፡፡ …
ቋሚ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚያስጠብቅ እና ሕዝቡን የሚያረጋጋ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲሰጥ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ጠየቁ Read more »
አብዛኛውን ጊዜ በብስክሌት የማቋርጠውን ትልቁን የኤዶጋዋ ድልድይ ዛሬ በእግሬ ልሻገረው እና ከበስተማዶ ካሉት በርካታ የሃገሬ ልጆች ጋር ወጌን ልጠርቀው ነው። ቢያንስ ግማሽ ሰአት ያህል ሃሳቤን እያወጣሁ እና እያወረድኩ ወደፊት ማቅናት አለብኝ። እርግጠኛ ነኝ እንደበፊቱ በተስፋ የተሞሉ እና የተረጋጉ ውይይቶች እንደማይኖሩ፤ …
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚገባቸው የጦርነት ቋንቋ ነው፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ ከ10 ዓመት በፊት በጠራራ ፀሐይ አሻፈረኝ ያሉትን የሰላም ሐሳብ በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ለነበሩት ኮፊ አናን እኩለ ሌሊት ላይ ከእንቅልፋቸው ቀስቅሰው ተንበርክከው እቀበላለሁ ባላሉ ነበር፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አምባሳደር ዶክተር ተውፊቅ አብዱላሂ ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ከሱዳን ጠረፍ 40 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘውና ቡምባዲ በምትባለው አካባቢ የሚገነባውን ታላቁ የሚሌኒም ግድብ የመሠረት ግንባታን መርቀዋል፡፡
መንግሥት ያዘጋጀው የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ ረቂቅ አዋጁ በፕሮቪደንት ፈንድ ታቅፈው ላልነበረ የግል ድርጅት ሠራተኞች ዋስትና እንደሚሰጥ የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ይገልጻል፡፡ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንድ የግል ድርጅት ተቀጣሪዎች ረቂቅ አዋጁን በበጐ ጐኑ የተመለከቱት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በሦስት ምስክሮች ምክንያት አይጥ ዝሆን ነሽ ተብሎ ተፈረደባት›› ዝሆኖች እንዲታሰሩና ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ተላለፈ፡፡ በደረሳቸው የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሠረትም ፖሊሶች ዝሆኖችን ማሰር ጀመሩ፡፡ ዝሆኖች ሲታሰሩ በዝሆኖች እግር ሥር ተደናግጣ ስትሽሎኮሎክ የነበረችው አይጥም፣ ከዝሆኖቹ ጋር አብራ ታሰረች፡፡ ከዝሆኖቹ ጋርም ፍርድ …
– ሱዳን በቅርቡ ከግብፅ ጐራ ልታፈነግጥ ትችላለች በዘካሪያስ ስንታየሁ አዲሱ የግብፅ መንግሥት በዓባይ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር ሊነሳ በሚችል ግጭት ምክንያት ሠራዊቱን በተጠንቀቅ እንዲቆም ቢያዝም፣ የግብፅ የጦርነት እንቅስቃሴ ትኩረት ለማስቀየር መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡
በውድነህ ዘነበ | ሪፖርተር የግብፁ የማዕድን ኩባንያ አስኮም የሚሌኒየም ግድብ በሚገነባበት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ባካሄደው የወርቅ ፍለጋ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት ማግኘቱ ተረጋገጠ፡፡ የግብፁ ኩባንያ አስኮም ከአንድ ዓመት በላይ ለሆነ ጊዜ በክልሉ 8,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ቦታ ላይ ወርቅና የከበሩ …
በውድነህ ዘነበ የግብፁ የማዕድን ኩባንያ አስኮም የሚሌኒየም ግድብ በሚገነባበት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ባካሄደው የወርቅ ፍለጋ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት ማግኘቱ ተረጋገጠ፡፡
አንድነት ፓርቲ – መድረክ ዛሬ በመቀሌ ለጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ እንዳይቀሰቅስ መከልከሉን ገለጸ በየማነ ናግሽ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሰሞኑን ‹‹ሽብርና አመፅን ከሚቀሰቅሱ መካከል›› ያሉዋቸውን የአንድነት የፓርቲ አባላት ማስጠንቀቃቸውን ተከትሎ፣ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ፣ በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመፅ የሚቀሰቀስ ከሆነ የእንቅስቃሴው …
– እያንዳንዳቸው በአሥር ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁ በታምሩ ፅጌ የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር ፕሬዚዳንት የነበሩትን አቶ ለይኩን ብርሃኑን ጨምሮ አሥሩም ተጠርጣሪዎች ከመጋቢት 28 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ከአገር እንዳይወጡ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለባቸው፡፡
በአስራት ሥዩም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ቀደም ሲል በባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረውን የብድር ገደብ በማንሳት የግምጃ ቤት ሰነድ ግዢ መመሪያ ካወጣ በኋላ፣ ባንኮቹ ካለፈው ሐምሌ 2002 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ የካቲት 2003 ዓ.ም. ድረስ ለሰጡት ብድር 27 በመቶ …
በታምሩ ጽጌ ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ሸራተን አዲስን ከመገንባታቸው በፊት በነፃ ቤት ሠርተው እንደሰጧቸውና ይዞታውም የእነሱ እንደሆነ በወቅቱ እንደነገሯቸው የሚገልጹት ሆቴሉ ከተሠራበት ቦታ ላይ ተነስተው ወደ ሲኤምሲ የተዛወሩ በርካታ ነዋሪዎች፣ የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤቱ የራሱ መሆኑን በመግለጽ ሊነጥቃቸው መሆኑን …
በውድነህ ዘነበ በዓባይ ወንዝ ላይ ለሚገነባው የሚሌኒየም ግድብ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የተጀመረው የሚሌኒየም ቦንድ ሽያጭ በአገር ውስጥና በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ትኩረት እየሳበ ሲሆን፣ ግዢውን ለመፈጸም በርካታ ሰዎች የኢትዮጵያ ልማት ባንክንና የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮችን እያጨናነቁ ነው፡፡
በየማነ ናግሽ የደቡብ ኮርያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በግብርና ልማትና በማዕድን ፍለጋ ኢንቨስትመንት ሊሠማሩ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ እና በለምለም ፀጋይ የአያት አክሲዮን ማኅበር ዋና ባለድርሻና ሥራ አስኪያጁ አቶ አያሌው ተሰማ፣ ዶ/ር መሐሪ መኮንንና አቶ ጌታቸው አጐናፍር መጋቢት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. ካቀረቧቸው አምስት የመከላከያ ምስክሮች አራቱን አሰሙ፡፡
በልዩ ልዩ መገናኛ አውታሮች ለቀናት ሲተዋወቁ የሰነበቱት የኢትዮጵያ መንግስት ወያኔ የጠራቸው ስብሰባዎች፤ እንዲሁም በአንፃሩ የተጠሩ የተቃውሞ ሠልፎዎች በተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞችና በካናዳ በዛሬው ዕለት ተካሂደዋል። ባልደረቦቻችን አዲሱ አበበና ሄኖክ ሰማእግዜር የዋሽንግተኑ ስብሰባ በተካሄደበት የሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽና ከአዳራሹ መግቢያ ለተቃውሞ የተሰበሰቡ …
የፕሬዝዳንት ኦማር ጌሌን መንግስት በመቃወም አደባባይ የወጡ ጅቡቲያውያን በመንግስቱ ወታደሮች በኃይል እንዲበተኑ ከተደረጉበትና ታዋቂ የተቃዋሚ መሪዎችን ጨምሮ በርካቶች ለእስር ከተዳረጉበት ያለፈው የካቲት 11 አንስቶ ኅዝባዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ባያቋጡም፤ የዜጎች በነፃ የመሰብሰብና የመቃወም መብት አሁንም እንደተገደበ ነው። ”ተቃዋሚዎች እየተዋከቡና የመንግስቱ የኃይል …
በስዊድን የኢትዮጵያውያን የሰልፍ ውሎ Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሚያዝያ 1 ቀን 2003 ዓ.ም April 9, 2011)፦ ትናንት ዓርብ መጋቢት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ትንሽ ትንሽ፣ ብን ብን ከሚለው ዝናብ በስተቀር ይሄን ያህል ብርድ አልነበረም። የስዊድን ክረምት (ዊንተር) ከመቼውም በበለጠ ሁኔታ እንኳን …
በሰሜናዊ ሶማልያ የምትገኘው ሶማሊላንድ ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ በሱስ አስያዥ ዕጽ እና በወንጀል አንጻር በሚታገለው የተመድ መስሪያ ቤት ርዳታ በአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ በርዕሰ ከተማ ሀርጌሳ የተሰራ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግበት ወህኒ ቤት ከፈተች።
ማየት የተሳነው የ26 ዓመት ወጣት ስደተኛ ነው። ገና ዕውቅና ባላገኘችው ግን ራሷን ሐገር ብላ በሰየመችው ጎረቤት ሶማሊላንድ ውስጥ በስደት ሲባትት አራት ዓመታትን አስቆጥሯል። ታዲያ ተስፋ ያጣች መንፈሱን ዘወትር በብዕሩ ጠብታ በሚያፈልቃቸው የግጥም ሰንኞቹ ለማፅናናት ይሞክራል። በስደት ዓለም መከራ፦ ከአብራኩ የተከፈሉት …
ከአሜን ባሻገር ፡ ብዙ ያደናግር፣ ብዙ ያነጋግር ውድ አንባብያን፤ ከዚህ በታች ያለው ጽሑፍ ከፌስቡክ ድረ ገጽ ያገኘነው እና እናንተ ደጀ ሰላማውያን ብትመለከቱት ይጠቅማል ያልነው ነው። ፀሐፊው ቀሲስ ወንድምስሻ አየለ "በአዲስ ጉዳይ መጽሔት መጋቢት ፲፭ ለታተመው ለበዕውቀቱ ስዩም ዐምድ፡ «እግር አልባው …
ቅዳሜ አፕሪል 9 ቀን 2011 በዳላስ ከተማ የመለስ ዜናዊ መልእክተኞች ስብሰባ ለማድረግ ሕዝብ ጠርተዋል። ይህ የሕወሐት/ኢሕአዴግ መልእክተኛ ቡድን አላማው የኢትዮጵያውያንን አንድነት የተቃዋሚውን ሊመጣ የሚችል ትብብር ለማናጋት ታስቦ የተሰራ በመሆኑ፤ ይህን መሰሪ አላማ በውጭ በነጻነት የምንኖር ሁሉ ልንቃወም ይገባል። በመሆኑም በዳላስ …
ዛሬ ጅቡቲያውያን መሪያቸውን ለመምረጥ ድምጽ ሲሰጡ ውለዋል። በስልጣን ላይ ያሉት ኢስማኤል ኦማር ጌሊ እንደሚያሸንፉ ይጠበቃል። ዋንኞቹ ተቃዋሚዎች ከምርጫው ራሳቸውን አግለዋል።
“ሰሞኑን ሽብርና አመፅን የማቀናጀት ሤራ እየተጠነሰሰ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ተሣታፊዎች በሙሉ ዋጋ እንደሚከፍሉ አሳስበዋል። አቶ መለስ ይህን አስተያየት የሰጡት የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የሥራ ሪፖርት ለፓርላማው ባሰሙበት ወቅት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ሲሰጡ ነው። የመለስካቻው አምሃን ዝርዝር ዘገባ ያዳምጡ፡፡
“ኦካምፖ 6” በሚል በአቃቤ ሕጉ ስም በዘፈቀደ የተሰየሙት እነዚህ ተጠርጣሪዎች በሰብዕና ላይ በተፈፀሙ ወንጀሎች ነው የክስ ዶሴ የተከፈተባቸው፡፡ ክሱ የተመሠረተባቸው በ2007 ዓ.ም በተካሄደው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወቅት የተነሣውን አመፅና ብጥብጥ አቀናብራችኋል፣ ወይም እጃችሁ አለበት ተብለው ነው፡፡ ሦስቱ ተጠርጣሪዎች ወይም ተከሣሾች …
ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የሚፈረጀው የሴቶች ግርዛት የሚያስከትላቸውን አስከፊ ጉዳቶች ለማስቀረት ታለመው የተከናወኑ ሥራዎች ሁነኛ ለውጥ ማስመዝገብ ቢያስችሉም፤ የተለያዩ የተሳሳቱ አስተሳሰቦች በወለዷቸው እምነቶች ሳቢያ ግን ቁጥራቸው የበዙ ሴቶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል። ይህን መሰሉ በሥፋት የታመነበት፥ አደገኝነቱና በሴቶች ላይ በዘለቄታው የሚያስከትላቸው ጉዳቶች …
በየመን የህዝባዊዉ አመፅ ግፊት አይሏል። ዛሬም በሺዎች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ዜጎች በሰንዓ የተቃዉሞ ሰልፍ መቀጠላቸዉ ሲነገር አሁንም ፕሬዝደንት አሊ አብደላ ሳልህ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥያቄያቸዉን አጠናክረዋል።
ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዉማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ካለ ክስ በጅምላ ያሰራቸዉን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እንዲለቅ ጠይቋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ …
የዶቸ ቬለ የፕሮግራሞች የበላይ ሐላፊ ክርስቲያን ግራምሽ የኢትዮጵያ መንግሥት የዶቸ ቬለ ሥርጭት ከእወካ ነፃ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል። የዶቼ ቬለ የአማርኛ ሥርጭት ባለፉት ጥቂት ቀናት ዉስጥ አልፎ አልፎ ግን ሆን ተብሎ እየታፈነ ወይም ጃም እየተደረገ መሆኑንን የጣቢያዉ የቴክኒክ ባለሙያዎች አስታወቁ።የሥርጭቱን አድማስና …
Marcus Samuelsson outside Red Rooster We had just sat down for Sunday brunch at Red Rooster, on Lenox Avenue, Harlem. It was 11.10am and our waitress asked whether we would like a drink before ordering. “Two Bloody Marys and a …
Bad statisticians make a lot of measurement mistakes. Average growth over 1960-2008 might have zero mistake ON AVERAGE, but there will randomly be some countries with a string of exaggerated growth rates. Other countries will randomly have a string of underestimated …
Does growth reflect good and bad dictators, or just good and bad statisticians? Read more »
(VOA) — መለስ ዜናዊ ትናንት ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፣ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በኢትዮጵያ አመፅ ለመቀስቀስ እየተንቀሳቀሱ በመሆናቸው፥ ድርጊቱ አባላቱን ዋጋ ያስከፍላቸዋል ሲሉ ማስጠንቀቃቸው ይታወቃል። አንድነት ይህን ከባድ ክስ እንዴት ያየዋል? የፓርቲውን የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስዬ …
ኢትዮጵያ ወደ ዉጪ ከምትልከዉ ሸቀጥ የምታገኘዉ ገቢ ባለፉት ሥምንት ወራት በአርባ-ስምንት ከመቶ ማደጉን የሐገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር አስታዉቀዋል።
ናኦሚ በጋሻው – ሎንግ ቢች ካሊፎርኒያ ([email protected]) በግብጽና በቱኒዚያ የታየውን ህዝባዊ እንቅስቃሴ እንደ ምሳሌ በመጥቀስ፣ ድርጅታዊ ሥራ ሳይሠራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከዛሬ ነገ ሊነሳ ይችላል ብለው ብዙዎች ይጠባበቃሉ። እነዚህ ሰዎች እንደጠበቁትም ህዝቡ ሊነሳ ይችላል። የወደፊቱን እንዲህ ነው ብሎ በርግጠኝነት ለመተንበይ ይከብዳል። …
አሉላ ([email protected]) ኢትዮጵያ ሀገራችን ስላለችበት አስቸጋሪ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሁኔታና መወሰድ ስለሚገባው ኢርምጃ በግልም ሆነ በድርጅት ደረጃ የተለያዩ ጽሑፎች ይወጣሉ። ትክክለኛው የለውጥ መንገድ፣ መወሰድ የሚገባው እርምጃ ግን በታጋይ ፖለቲካ ድርጅቶች ዘንድ አሁንም አወዛጋቢና ወጥነት የሌለው ነው።
በእስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ) «ገራገር ይመስላል» አለኝ አንድ ወዳጄ ትክ ብሎ ምስላቸውን በመመልከት። «ውዥምዥም ሳይሆን አይቀርም» ብሎ ምስሉ ያረፈበትን የአውራአምባ ጋዜጣ ሲያቀብለኝ ከት ብዬ ሳቅኹኝ። የአማርኛ ችሎታው ላቅ ያለ ነው። የእኔ አላዋቂነት መቀለጃው ነው።
http://www.dejeselam.org/2011/03/blog-post_29.html (The Patriarch) http://www.dejeselam.org/2009/09/blog-post_28.html (Aba Sereke) http://www.dejeberhan.org/2010/10/blog-post.html (W/o Ejegayehu) http://www.dejeselam.org/2010/03/blog-post_25.html (Begashaw)
ሁሉም በአግባቡና በሥርዐት ይሁን፡፡ (1ኛ ቆሮ.14፥40) (ወልደ ያሬድ አበ ማቱሳላ):- የአድዋ ድል መታሰቢያ ዕለት ነው፤ በጾም ወራት መንገድ ከመሔድም መጾም ይገባል ብዬ እኔ መንገደኛው ወደ መንፈሳዊ ጉባኤ ታደምሁ፡፡ ቀኑ ብሔራዊ በዓል በመሆኑ ሥራና ትምህርት ስለሌለ ጉባኤው በጊዜ እንዲጀመርና ብዙ ምእመናን …
በአይቮሪኮስት የፕሬዝደንትነቱን መንበር ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ፍልሚያ ቀጥሏል።
All you heard about Ethiopia is not true ነገሩ ወዲህ ነው፡፡ CBC News የተሰኘው የካናዳ መገናኛ ብዙሐን በድረ ዓምባው ‹‹ለጋሽ ሃገራት በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲያደርጉ›› Human Rights Watch የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች መጠየቁን የሚያመለክት ዜና ይዞ ወጥቶ ነበር፡፡ በዘገባው ላይ …
(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 2/2011)፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ያበረከትችውን አስተዋጽዖ መዘርዘር ለቀባሪው እንደማርዳት ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በተለይ ሕግና ሥርዓትን አውጥታ፤ ካህናትና ምዕመናን በአንድነትና በመከባበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርዓተ እምነት፤ ዶግማና ቀኖና እንዲጠብቁና እንዲያስጠብቁ፤ በልማትና በማኅበራዊ ጉዳዮች …
ርዕሰ አንቀጽ፡- የሀገሪቱን ሰላም ለማስከበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሰላም ማስከበር Read more »