በቅርቡ በሳዑዲ አረቢያ በሃጂ ስነስርአት ወቅት በተፈጠረ መጨናነቅ ህይወታቸውን ያጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 47 መድረሱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል፡፡ ባለፈው መስከረም 13 ቀን 2008 በሳዑዲ አረቢያ ሚና አካባቢ በደረሰ አደጋ ከ1ሺህ በላይ የተለያዩ ሀገር የሃይማኖታዊ ስነ ስርአቱ ተሳታፊዎች …

በሃጂ ስነስርአት ላይ የሞቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 47 ደርሷል Read more »

ፓርቲዎቹ መቅደም ይገባቸዋል ሏቸውን ጉዳዮች አስቀምጠዋል የኢህአዴግ  መንግስት በነደፈው የ2ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ውይይት ላይ ትናንትናና ዛሬ ተቃዋሚዎች እየመከሩ ሲሆን ዋናዎቹ ተቃዋሚዎች መድረክ፣ ሠማያዊ እና መኢአድ በውይይቱ ላይ አልተሳተፉም፡፡ መንግስት ለሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች 20 አባሎቻቸውን አርብና ቅዳሜ በሚደረግ ውይይት ላይ እንዲያሳትፉ …

የኢህአዴግ መንግሥት በጠራው ውይይት ላይ ዋናዎቹ ተቃዋሚዎች አልተሳተፉም:: ታማኝ ተቃዋሚዎች ተሳትፈዋል:: Read more »

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ ሰሞኑን የተቋቋመው አዲሱ የኢህአዴግ መንግስት፣ ለኢትዮጵያ መሠረታዊ ችግሮች መፍትሔ ሊሰጥ አይችልም አለ፡፡ “የህዝብን ይሁንታ አግኝቶ ውክልና ያለው መንግስት አይደለም” ሲልም መድረክ ተቃውሟል፡፡ ከትናንት በስቲያ በጽ/ቤቱ ለሀገር ውስጥና ለውጭ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ የሰጠው መድረክ፤ ኢህአዴግ ለአዲሱ …

መድረክ፤ አዲሱ የኢህአዴግ መንግሥት ለሀገሪቱ ችግሮች መፍትሄ አይሠጥም አለ Read more »

– የኢትዮጵያ ጠቅላላ የብድር መጠን ከ30 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወይም ከ1.2 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው:: – የአገሪቱ የብድር ዕዳ ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አንፃር ሃምሳ ከመቶ ደርሷል:: – የዋጋ ግሽበት ከሚጠበቀው በላይ የእጥፍ እጥፍ አሻቅቧል:: – በፋይናንስ አቋሞች ላይ ቁጥጥር …

የወያኔ ባለስልጣናት እና አማካሪዎቻቸው ውሸታቸውን አጧጡፈውታል::እውን የብድር እዳ ክምችት አያሳስብም? (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

የሜ/ጄ አበበ ተ/ሃይማኖት በጣም ረጅም ፅሁፍ በርካታ ሂሶችን ያነሳ ነው! የህወሕት ልሳን በክልልና የፌደራል ተቇማት ስፖንሰር እየተደረጉ ተቃዋሚዎችን እንደሚወነጅሉ መከላከያው በፖለቲካው እንደተዘፈቀ ይተቻል! ፍርድ እንደጠፋ ይሄሳል! መቶ ፐርሰንት አስቂኝ ብቻ ሳይሆን አደገኛ ነው ይላል! እውን ኢትዮጵያ ፓርላማ አላት? ብሎ ይጠይቃል! …

ብልሹ አስተዳደርን የዴሞክራሲ ምህዳር በማስፋትና በተቋማት ግንባታ (ሜ/ጄ አበበ ተ/ሃይማኖት “ጆቤ”) Read more »

Minilik Salsawi – ህዝቦች እኩልነት ያልተረጋገጠባት ኢትዮጵያ የብሄር ብሄረሰብ መብቶች ለይስሙላ በሚሰበኩባት አገር ዜጎች ህግ ይከበር ብቻ ስላሉ በሌላው አለም ታይቶ በማይታወቅ መልኩ አሸባሪ ተብለው ወህኒ የሚወርዱባት ኢትዮጵያ የሃይማኖት ምሁራን ከአያት ቅድማያቶቻቸውን የተረከቡትን እምነታቸውን በነጻነት ለማካሄድ ሲሰሩ ታፍሰው ለእስር የተዳረጉባት …

እያለማን ነው እየሰራን ነው በሚል ሽፋን ዜጎችን ማሳደድ መግደል ማፈንና ማሰር ላይ የተሰማራ ጁንታ (ምንሊክ ሳልሳዊ‬) Read more »

ፌስቡክ አንዳንዴ ጨርቁን ጥሎ ያብዳል። እብደቱ ገጀራ እስከማቀበል ሊደርስ ይችላል። እንደዚህ ሲሆን በተቻለ መጠን ጥግ ይዘህ አሰላስል፤ አብረህ እንዳታብድ ተጠንቀቅ። አንዳንዴ ደግሞ ፌስቡክ ወፈፌ ይሆናል። ወፍፎ ያወፍፍሃል። አብረህ ትወፍፍና “ግን ምን ነካኝ?” ብለህ ራስህን ትጠይቃለህ። አንዳንዴም መረን የለቀቀ ባለጌ ያደርግሃል። …

ወፈፌው ፌስቡክ… (ትንሽ ቀልዳዘል ምክር) – ዳንኤል ተፈራ Read more »

ደግ ደጉን ስናጣ ፣ ሃዘኑ መረረ ሞት አምላኩ ከድቶት፣ ገሎት በነበረ። የሠፈራችን ሙሾ አውራጅ እነሆ ጋሼ ሙሉጌታ ዐረፈ። ከዚህ ምስቅልቅሉና ቅጥ አምባሩ ከወጣ ዓለም በአካል ተለየ ። ጋሼ ሙሉጌታ ከእንግዲህ የሃገሩን አፈር በሞቱ እንኳ ላይቀምስ ነው። ዛሬ የሰው ሃገር አፈር …

“ወያኔዎችን አጥኗቸው ፣ እወቋቸው “ ሙሉጌታ ሉሌ በልጅግ ዓሊ Read more »

Minilik Salsawi ከሕወሓት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ውስጥ ከተለያዩ የጦር እዞች እና ክፍሎች 543 የሚሆኑ የጦር መኮንኖች ለየክፍላቸው ሪፖርት ሳያደርጉ በዛው መጥፋታቸው እና የት እንደገቡ እንደማይታወቅ የመከላከያ ሚኒስቴር ሪፖርታዥ ጠቁሟል::ከተለያዩ የጦሩ ክፍሎች የተሰበሰቡ መረጃዎችን አጣቅሶ የቀረበው ሪፖርታዥ እንደሚያመለክተው በሕመም በእረፍት እንዲሁም …

ከሕወሓት መከላከያ ሰራዊት ክ500 በላይ የጦር መኮንኖች የት እንደጠፉ አይታወቅም:: Read more »

በቂ የተማረ የሰው ሃይል ባለበት ኢትዮጵያውያንን በቻይንኛ ቋንቋ አሰልጥኖ በሃገሪት የተንሰራፋውን የስራ አጥነት መቅረፍ እየተቻለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቻይናውያን ሴቶችን ሰብስቦ በበረራ አስተናጋጅነት መቅጠሩን CCTV Africa በድህረገጹ በቭድዮ አስደግፎ አስነብቦናል:: በኢስያ አፍሪካ መካከል የሚገኘውን የበረራ ደንበኞች ቁጥር ያሳድግልኛል ብሎ የታሰበው …

ቅምጥሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቻይናውያን የበረራ አስተናጋጆችን መቅጠሩ ተሰምቷል (ቪዲዮ) Read more »

  የአንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ስርዓተ ቀብር ዛሬ በስደት በኖረበት በሰሜን አሜሪካ ቨርጂኒአ ዛሬ ማለዳ ተፈጽሟል።የዘ-ኢትዮጵአያ አዘጋጅና አሳታሚ ጋዜጠኛ ደረጄ ደስታ ባለፉት ጥቂት ቀናት በብዙ ድካም በርከት ያሉ ወዳጆቹንና የሙያ አጋሮቹን አነጋግሮ መረጃ አገላብጦ የሕይወት ታሪኩን አዘጋጅቶ ለስርዓተ ቀብሩ አድርሷል።ስለ …

የዕውቁ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ስርዓተ ቀብር ተፈጽሟል። የጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ አጭር የሕይወት ታሪክ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከተለየያዩ የትምህርት ተቋማት አከባቢ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በየአምስት አመቱ ከታሸገበት እየተፈታ ለውይይት የሚቀርበው የማጭበርበሪያ ሽባው የእድገት እና የትራንስፎርሜችን እቅድ ስልተና እና ውይይት ተብለው የተጠሩ የየተቋማቱ ተማሪዎች መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በውይይቱ ወቅት ንቁ ተሳትፎ እንዳናደርግ …

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ስልጠና የተቀመጡ ተማሪዎችን እና መምህራንን በወታደሮች እየተሸማቀቁ ነው:: Read more »

  የኤርትራ ጉዳይ በዚህ ርዕስ ተጽፎ የቀረበው ታሪክ በሶስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የተመረኮዘ ነው፡፡ 1ኛ. አብዛኛው የኤርትራ ሕዝብ ፣ ከባዕድ አገዛዝ ለመላቀቅና ወደ መሠረት አገሩ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ኢትዮጵያ ወይ ሞት ብሎ በመታገል ምን ያህል መከራና ፈተና እንደተቀበለ 2ኛ. …

ደራሲ ጋዜጠኛ እና ዲፕሎማት አምባሳደር ዘውዴ ረታ እና መጽሃፎቻቸው Read more »

በጥበቡ በለጠ : –ኢትዮጵያ ባለፈው እሁድ መስከረም 23 ቀን 2008 ዓ.ም አንጋፋውን ጋዜጠኛ እና ሃያሲ ሙሉጌታ ሉሌን አጥታለች። ጋሽ ሙሉጌታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።ሙሉጌታ ሉሌ በ1960ዎቹ መግቢያ ላይ በእጅጉ የሚታወቅበት ሙያው ከሥነ-ጽሑፍ ጋር በተያያዘ ነበር። ድንቅ የሥነ-ፅሁፍ ሃያሲ ነበር። የኢትዮጵያ …

አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ (1933- 2008 ዓ.ም) ድንቅ የሥነ-ፅሁፍ ሃያሲ ነበር። Read more »

ገዥው ፓርቲ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ህዝብ በቀን ሶሰት ጊዜ እንደሚመግብ ቃል ሲገባ ቆይቷል፡፡ በተለይ ባለፉት 10 አመታት ጀምሮ ኢኮኖሚውን በሁለት ዲጅት እያሳደገ እንደሚገኝ ልሳኑ ባደረጋቸው የመንግስት ብዙሃን መገናኛዎች በረሃብና በርዛት እየተሰቃየ ለሚገኘው ህዝብ መልሶ እየነገረ ይገኛል፡፡ ይሁንና ይህ ስርዓቱ …

ረሃቡ የገዥው ፓርቲ የፖሊሲ ውድቀት ነው ! ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ Read more »

ታዋቂው ዲፕሎማት የታሪክ ምሁር ደራሲ እና ጋዜጠኛ አምባሳደር ዘውዴ ረታ በ81 አመታቸው በለንደን አረፉ::የአምባሳደር ዘውዴ ረታን (1935 – 2015) ነፍስ ይማር! ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን ይስጥ! ስላበረከቱልንና ስላስተማሩን መልካም ነገር ሁሉ እናመሰግናለን! የአምባሳደር ዘውዴ ረታ አጭር የሕይወት ታሪክ ዘውዴ ረታ …

ታዋቂው ዲፕሎማት የታሪክ ምሁር ደራሲ እና ጋዜጠኛ አምባሳደር ዘውዴ ረታ አረፉ:: Ambassador Zewede Retta passed away Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ፍትሕን ከሚደፈጥጡ የወያኔ ባለስልጣናት የሚሰጠውን ውስኔ ለማንበብ የምን ስልጠና ያስፈልጋል የሚል ጥያቄ ያስከተለው የዞን ዘጠን ጦማርያን የዛሬው የፍርድ ቤት ቀጠሮ ጉዳይ የካንጋሮ ፍርድ ቤቱ ዳኞች ስልጠና ላይ ናቸው በሚል ሰበብ ጦማርያኑን ማጉላላት ቀጥሏል::ከታሰሩ 531 ቀናትን ያስቆጠሩት …

ዳኞች አዳማ ስልጠና ላይ ናቸው በሚል ሰበብ የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ለጥቅምት 5 ለ38ኛ ጊዜ ተቀጠሩ:: Read more »

News From Ethiopia Wetatoch Dimts 92 08.10.2015 ሰላም ጤና ይስጥልን የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች ሳምንታዊ ዜናዎችን እና መጣጥፎችን ከጣፋጭ ሙዚቃዎች ጋር አዘጋጅተን ወደናንተ ቀርበናል ታዳምጡን ዘንድም ጋብዘናችኋል። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=u35XGIQy77U]

በሕዝበ ሙስሊሙ ላይ እስሩ እና በዋስትና ስም ዘረፋው ቀጥሏል::በአዳማ ከተማ የግራፊቲ ፅሁፍ ፅፋቹሃል በሚል ምክንያት የታሰሩት ስድስቱ ታዳጊ ሙስሊሞች ባጠቃላይ በ90ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ::በዛሬው ዕለትም እነዚህ ታዳጊ ወጣቶች አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን እያንዳንዳቸው በ10ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ …

በሕዝበ ሙስሊሙ ላይ እስሩ እና በዋስትና ስም ዘረፋው ቀጥሏል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰከን ያለ እና ረጋ ያለው ወዳጅ ይፈልጋል::በፈላ ሰአት ሁሉ በስሜት መነዳት በፕሮፓጋንዳ መደበላለቅ ትልቅ አደጋ ያስከትላል::እኛ የለውጥ ሃይሎች ማለት ከራሳችን እና ከባለፈው ሂደቶቻችን መማር ያልቻልን የራሳችን ጠላቶች እንደሆንን እዚህ ደርሰናል::የወያኔ ጉጅሌ አገዛዝ ምርጫውን አሸነፍኩ …

ወያኔ/ኢሕአዴግ በውይይት ያምናል ብሎ ማሰብ መርዝ እንደመጠጣት ይቆጠራል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ብዙን ግዜ እራሴን ኢትዮጲያዊ ማለት ምን ማለት ነው ብዬ ጠይቄያለው፡፡ ኢትዮጲያዊ ማነው? ማነው ባለአገር ?እንዴትስ ነው ይምንለየው?ሃይማኖቱስ ምንድን ነው?ብሔሩስ ምንድን ነው?ወይስ ብሔር የለውም?ምን ሙዚቃ ነው የሚያዳምጠው? ቋንቋውስ ምንድን ነው? በሚሉ ጥያቄዎች እራሴን አጨናነኩና መልስ ከሆነኝ ብዬ ኢትዮጲያ ተብሎ በሚወራበት ሁሉ …

ኢትዮጵያዊነት ማለት? ( በያቤፅ ካሳ ግችሌ ) Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ::የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ውይይት ላይ እንደማይሳተፍ አስታውቋል::ሰማያዊ ፓርቲ ከትራንስፎርሜሽን ረቅቅ ዕቅድ በፊት ለመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ቅድሚያ ተሰጥቶ ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ፡፡ መንግስት መስከረም 28 እና 29/2008 ዓ.ም በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ ላይ ለመወያየት …

ሰማያዊ ፓርቲ በወያኔ ትራንስፎርሜሽን እቅድ ውይይት ላይ እንዲሳተፍ የቀረበለትን ጥያቋ ውድቅ አደረገ:: Read more »

Girma Bekele   ከዚህ በፊት ስለ ‹‹የኢትዮጵያዊነት ብቸኛ ባለአደራዎች›› ና ‹‹ ኢትዮጵያ ሲባል አልስማ ›› ጽንፎች መጻፌ ይታወሳል፡፡ ሌሎቹ ሁለቱ ጽንፎች በአስተሳሰባችንና በተግባራችን የሚስተዋሉት ደግሞ በአንዱ ጥግ ቆሞ ቀርነት/ኋላ ቀርነት ሲሆን በሌላው ጫፍ ደግሞ ጥራዝ-ነጠቅነት ነው፡፡ በትውልድ መካከል ያለውን መሳሳብ …

ለምንለው ሁለንተናዊ ለውጥ —- ደንቃራ የሆኑት ሌሎቹ ሁለት ጽንፎችና መፍትሄው Read more »

Minilik Salsawi – የወያኔው መንግስት በራስ አለመተማመኑ እንደቀጠለ ነው::ከምርጫው በፊት በየትምህርት ተቋማቱ በየመስሪያ ቤቱ በስልጠና ስም ከፍተኛ የሃገር እና ሕዝብ ገንዘብ አባክኖ በሕዝብ ሮሮ ናላው ዞሮ ማሾፊያ የሆነው እና በአጣብቂኝ ውስጥ የሚገኘው ወያኔ ድህነትን አጠፋለሁ ልማት አለማለውሁ በሚ ሰበብ ከፍተኛ …

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስት ከምዝገባ ከትምህርት ከምግብ ማገድ አዲሱ የወያኔ ማስፈራሪያ ሆኗል:: Read more »

Getachew Shiferaw አምስተኛው ምክር ቤት ልዩ ከሚያደርጉት ነገሮች መካከል በድሮ ስርዓት በተለየ በርካታ ሴቶች የምክር ቤቱ አባላት መሆናቸው ነው፡፡ እነዚህ ሴቶች የድጋፍ ድምፅ በሚሰጥበት ጊዜ ከወንዶች እኩል አንዳንዴም ፈጥነው እጃቸውን በማውጣት ምክር ቤቱ የሚያቀርባቸውን ዕጩዎች በሙሉ ድምፅ ለማሳለፍ የበኩላቸውን በማድረግ …

እያረፍን እቅዱን እንደምናሳካው ቃል እንገባለን! Read more »

– አቶ ሬድዋን ሁሴን በሃስት ሲምሉለት የነበረውን ወንበር አጥተዋል:: – ሃይለማርያም ከኒውዮርክ መልስ ሁለት ቀን ከመኖሪያቸው እንዳይወጡ ከሰው እንዳይገናኙ ተደርገዋል:: – ጥያቄ የሚያበዙት አቶ አለማየሁ ተገኑ እና አቶ ሶፊያን አህመድ ከአሽከርነት ቦታቸው ተነስተዋል:: – ትግላችን ላይ በማተኮር ሕወሓትን ከነአሽከሮቹ ልናጠፋቸው …

ዘራፊው ሕወሓት ቁልፍ ቦታዎችን በመያዝ ውሳኔ ሰጪ ያልሆኑ ወንበሮችን ለአሽከሮቹ አድሏል:: Read more »

በሞት አፋፍ ላይ ቀናቸውን በፀጋ የሚጠባበቁ የሰማንያ አምስት ዓመት ካናዳዊ አዛውንት የስቃይ ማስታገሻ መድሃኒታቸውን እየሰጠኋቸው እያለ “ከየት አገር ነህ?” ሲሉ ጠየቁኝ በደከመ አንደበታቸው። የተለመደ የነጮች ጥያቄ በመሆኑ እንደወትሮዬ “ከአፍሪካ ነኝ” አልኳቸው። ብዙዎቹ እያንዳንዱ አገርን ለይተው የማያውቁ ስለሆነ ለወትሮው በቂ መልስ …

የተራበች ኢትዮጵያ (ከአንተነህ መርዕድ) Read more »

Bewketu Seyoum ትምርት በጨረስን ማግስት እኔና ፍቅር ይልቃል ፈረንሳይ ለጋስዮን ኣካባቢ በዘጠና ብር ቤት መሰል ነገር ተከራይተን እንኖር ነበር፡፡ በየሳምንቱ ቅዳሜ ወደ ቪድዮ ቤት ጎራ እንላለን ፤ እነኩማር በዜማቸው ወፍ ሲያረግፉ ፤ እነ ቫንዳም በጫማ ጥፍያቸው ጥርስ ሲያረግፉ በመመልከት ራሳችን …

የተቸካዮች ምክር ቤት (በ.ሥ) Read more »

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ማክሰኞ መስከረም ፳፭ ቀን ፪ሺህ፰ ዓ.ም. ቅፅ ፬ ፣ ቁጥር ፪ ግልጽ ደብዳቤ ለምንድን ነው «እንኳን በሰላም ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ» የምንባባለው? በሰላም ኖረን፣ሰላምን አጣጥመናት እናውቃለን ወይ? • ለኢትዮጵያውያን ልዩ ልዩ የኃይማኖት ተቋሞች፣ • በኢትዮጵያ ስም ለተደራጁ …

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ማክሰኞ መስከረም ፳፭ ቀን ፪ሺህ፰ ዓ.ም. ቅፅ ፬ ፣ ቁጥር ፪ ግልጽ ደብዳቤ Read more »

Girma Bekele  ‹‹ቀጣዩ ትግል›› በጋራ አገራዊ አጀንዳ ላይ መቆም አለበት ስንል ፡-‹‹ አሮጌው እንዲሞት ፣ አዲሱም እንዲወለድ እስካልተባበርን የአገሪቱን የወደፊት ብሩህ ሕልም እውን ለማድረግ አንችልም›› ሙሉጌታ ሉሌ ለዛሬ እንዲህ ልጀምር፡፡ ከዚህ በፊት አንድ ቦታ ላይ ከአንድንድ ‹‹ፓርቲዎች›› ባልተናነሰ ለትግሉ አስተዋጽኦ …

‹‹ቀጣዩ ትግል›› በጋራ አገራዊ አጀንዳ ላይ መቆም አለበት ስንል ፡-‹‹ አሮጌው እንዲሞት ፣ አዲሱም እንዲወለድ እስካልተባበርን የአገሪቱን የወደፊት ብሩህ ሕልም እውን ለማድረግ አንችልም›› ሙሉጌታ ሉሌ Read more »

ለዲሞክራሲ ብርታትና ለእውነተኛ ውክልና ማመላከቻ ነፃ እና ቀጥተኛ ምርጫ ዓይነተኛ ሚና አለው፡፡ይህ ሲሆን በህዝብ ለህዝብ የተመረጡ ተገቢውን ውክልና ያገኙ፣ የህዝብ ተወካዮችን ማገኘት እና “የተወካዮች ምክር ቤት” አለ ለማለት ከዋና መመዘኛዎች ወስጥ ማመላከቻ አድርጎ ማቅረብ ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ በዲሞክራሲ አፈና እንዲሁም …

ውክልና የሌለው “የተወካዮች ምክር ቤት” ! (ይድነቃቸው ከበደ) Read more »

የወረቀት ገንዘብ ግራፊቲ ስራችንን ከጀመርን ሳምንት ሆኖናል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከሕዝባችን በኩል የታየው ሞራል እና ተሳታፊነት አስደስች እና አበረታች መሆኑን ዛሬም ዳግም ማየት ተችሏል፡፡ ይህን መሰል ዘመቻዎች የትግላችንን ድምጽ በማጉላት እና በመንግስት ላይ ጫና በማሳደር በኩል ያላቸው ሚና የጎላ ነው፡፡ …

የወረቀት ብር ግራፊቲ ስራችንን ወጥነት እናላብሰው! ለአንድ ወር ያክል በብር ኖቶች ላይ የትግላችንን ሎጎ ብቻ እናሰፍራለን! Read more »

አንድ ጓደኛዬ የሚከራይ ቤት ጠይቅልኝ ብሎኝ ወደ አንድ ደላላ ዘንድ አቀናሁ፡፡ በቦታው ስደርስ ቀጫጫውን ደላላ አንድ ወፍራም በግምት 40 አመት እድሜ ያለው ጎልማሳ ይዞ ጠምዝዞ ያስጮኸዋል፡፡ ‹‹አይለምደኝም!›› ያሰኘዋል፡፡ ሰው እያየ አልፎ ይሄዳል፡፡ እኔም ምንም ማድረግ ስላልቻልኩ እስኪለቀው ድረስ ቆሜ መጠበቅ …

ስምን ተግባር ሲያወጣው (ጌታቸው ሺፈራው) Read more »

ታላቁ ያገር ባለውለታ ጄኔራል መኮንን በ1927 አመተ ምህረት በበለሳ ወረዳ በሊቦ አውራጃ በጎንደር ክፍለ ሀገር ተወለዱ። የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት አጠናቀቁ። በ1945 አመተ ምህረት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ተቀጥረው ለአንድ አመት ያህል የሬድዮ መገናኛ ትህምርታቸውን …

ሜጀር ጀኔራል ፋንታ በላይ ላገራቸው ሲሉ የሞትን ዕዋ የተቀበሉ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ጀግና Read more »

Yohanes Molla – Chocolate Porch/ጠይም በረንዳ -“ጂጂ ደህና ናት። አብረን ነው ያለነው። እንግዲህ አብረን እየተጫወትን፣ አብረን እየበላን እየጠጣን፣ እየወጣን እየገባን ነው ያለነው። (ሳቅ) ኒው ዮርክ ነው ያለሁት አሁን። ወሬውን ከተለያየ ሰው፣ በየኢንተርኔቱ ስናይ ደንግጠን ከእናቴ ጋር ከኦክላንድ ወደዚህ መጣን። ምንም …

ጂጂ ደህና ናት። — ሶፊያ ሽባባው Read more »

….እንግዲህ 547 ጎጆ ወጪዎች ወደ ጎጆዋቸው ሊገቡ ነው!….. የአምስት አመት የኮንትራት ኑሯቸውን ይጀመራሉ!……547ቱ የፓርላማ አባላት ናቸው ጎጆ ወጪዎች!…..ደግ አደረጉ በደህና ጊዜ ስማቸውን አስቀየሩት!….. ባይሆንማ ኖሮ መደበኛው ስማቸው ‘የህዝብ እንደራሴ” ነበር!…. እነሱስ አውቀውበታል!….እንደራሴ ብሎ ነገር የለም!…. ጭራሽ የህዝብ እንደራሴ!….ሆሆ!. የምክርቤት አባል …

ፓርላማ ለእንቦሳ! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

በዚህ ጽሑፍ የማነሣቸው ርእሰ ጉዳዮች በአራት የተከፈሉ ናቸው፡፡ አንደኛው፡-  ስለ ዩኒቨርስቲ አጠር ያለ መሠረታዊ ሐሳብ እና የአካዳሚያዊ ነጻነት መርሖዎች፤ ኹለተኛ፡- የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግሥት መዳፍ ሥር ስለ መውደቅ፤ ሦስተኛው፡- የፕሬዝዳንት ዶ/ር አድማሱ ጸጋዬን ገጸ ሰብእና (persona) በኹለት ወጎች ሥር ማብራራት …

የዩኒቨርስቲው በር ተሰብሯል! ዐምዶቹም ተነቃንቀዋል! ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ (የአ.አ ዩ የቀድሞ የፍልስፍና መምህር) Read more »

ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል ለዚህም ማስረጃው የኢትዮጵያ ታሪክ ትርጓሜን ተመልከቱት የሕወሓት ሰዎች ከጫካ ተስማምተውበት በመጡት ግንዛቤ የኢትዮጵያን ታሪክ መተርጐም ብሎም ለሌሎች ማስተማር ይፈልጋሉ የኦነግ መሪዎችም የሕወሐት አለቆቻቸው ያስተማሯቸውን እና የነገሯቸውን እንደሀይማኖታዊ ቃል ይዘውት ራሳቸውን የታሪክ ሊቅ ብሎም የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 …

የኢትዮጵያን ታሪክ የ100 አመት ታሪክ ሲያስመስሉት መታዘብ ከጀመርን ድፍን ሰላሳ አመት ሊሞላን ነው። (ኤርሚያስ ቶኩማ‬) Read more »

“60 በመቶ ለተመልካች የተሰጠው ዳኝነት ልጄን ጐድቶታል” የኢሳያስ እናት • “በባላገሩ ውድድር እዚህ ደረጃ መድረሴ ትልቅ እድል ነው” – ቢኒያም እሸቱ • “በዳኞች ውጤት ኢሳያስና ዳዊት እኩል ነጥብ ላይ ነበሩ” – አረጋኸኝ ወራሽ • “የአብርሃም ወልዴ መታመም በግሌ ጐድቶኛል – …

ባላገሩ አይዶል አይቀጥልም እየተባለ ነው፡፡ ዳኝነቱና ውጤት አሰጣጡ ተቃውሞ እና ትችት ፈጥሯል:: Read more »

የኢትዮጲያ ብሮች የሙስሊሙን ሰላማዊ ትግል መፈክር በመያዝ እየተጥለቀለቀ ይገኛል! ! 3ቱ ጥያቄዎቻችን ይመለሱ!! ጭቆናው ይብቃ;:እነሆ የኢትዮጲያ ሙስሊሞች ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ካነሱ አነሆ 4 አመት ሞላቸው! !በ4 አመት የትግል ጉዞ ውስጥ አንድም እረብሻ ሁከት ሳያስነሱ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ተቃውሞቸውን ሲገልፁ …

3ቱ ጥያቄዎቻችን ይመለሱ!! ጭቆናው ይብቃ – የኢትዮጲያ ብሮች የሙስሊሙን ሰላማዊ ትግል መፈክር በመያዝ እየተጥለቀለቀ ይገኛል! ! Read more »

“መንግሥት ተቃዋሚዎችን አወያያለሁ የሚለው ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነው” Addis Admass – አንድም ተቃዋሚ ፓርቲ ወይም የግል ተወካይ የማይኖርበት 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፊታችን ሰኞ የሚመሰረት ሲሆን ም/ቤቱ አማራጭ የፖሊሲ ሃሳቦችና የሰሉ ትችቶች የማይደመጡበት እንደሚሆን ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡ በፓርላማው የተቃዋሚ ፓርቲ ድምፅ …

“ከፓርላማው ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅም ነገር ይገኛል ብለን አናምንም::” ተቃዋሚዎች Read more »

የመንግሥት ሚዲያዎች “የመንግሥት ቃል አቀባይ” ከመሆን የዘለለ ተግባር የላቸውም አድርባይነትና የመንግሥት ልሳንነት በመንግስት ሚዲያዎች ላይ ጐልቶ ይታያል ፅንፈኛ የግል ሚዲያዎች መንግሥትን መለወጥ ግባቸው አድርገው የተነሱ ናቸው Addis Admass – በአገሪቱ የሚገኙ የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የአመለካከት፣ የክህሎትና የአደረጃጀት ችግር እንዳለባቸው የተጠቆመ …

የመንግስትና የግል ሚዲያዎች የአመለካከትና የክህሎት ችግሮች አለባቸው ተባለ :: Read more »

Minilik Salsawi ካለፈው ነሃሴ ወር 2007 ጀምሮ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በትግራይ አፋር አማራ ኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል በከፍተኛ ደረጃ በተከሰተው ድርቅ ቀደም ሲል ቁጥሩ ከተጠቀሰው 2.5 ሚሊዮን በረሃብ የተጎዳ ሕዝብ ቁጥሩ አድጎ 4.5 ሚሊዮን ሕዝብ የነበረ ሲሆን አሁንም የወያኔው መንግስት …

በኢትዮጵያ ከ7.5 ሚሊዮን ሕዝብ በላይ በከፍተኛ የረሃብ አደጋ እየተጎዳ ነው:: ወደ 15 ሚሊዮን ያድጋል ተብሎ ተፈርቷል:: Read more »

  Girma Bekele በሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያው የአገር ህልውና በ ‹‹አደገኛ›› ሁኔታ ውስጥ ነው በምንልበትወቅት ላይ ሆነን በቋንቋ፣ ታሪክ፣ አከላለል፣ አደረጃጀት፣ የትግል ስልት፣የፖለቲካ እምነት፣ ኃይማኖት፣ …ጉዳዮች ስንነታረክ፣ የዜግነትና ሰብዐዊ መብታችን ባልተከበረበት ፣ በጨቋኞች አገራዊ ራዕይና እምነት ላይ የጋራ ጥያቄ እያነሳን ባለንበት …

የትኩረት አስፈላጊነት — ውይይቱም ቢሆን ከስብርባሪና ሽርፍራፊ ጉዳዮች ወደ አንድ አገራዊ አጀንዳ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ሃገር ቢያድግ ከተሞች ቢስፋፉ ማንም የሚጠላ የለም::በልማት ስም የሚደረጉ ድምጽ አልባ ሽብሮች ግን ለዜጎች ሕልውና አደጋ ስለሆኑ ሊተኮርባቸው ይገባል::መሬት ከመንግስት ባለቤትነት ይልቅ ወደ ግል ይዞታ ቢዞር ለዜጎች የመኖር ሕልውና ጥሩ ነው ከሚሉት ወገን ስሆን መንግስት …

የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን … መሬት.. ካሳ.. ነጠቃ.. ጎዳና … አደጋ ….. ( ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) Read more »

ከኢራን የሴቶች ብሄራዊ ቡድን አባላት ውስጥ ከተካተቱት መካከል ስምንቱ ወንዶች መሆናቸው ተገለጸ።ለኢራን እግር ኳስ ሊግ ቅርብ ናቸው የተባሉት ሞጅታቢ ሻሪፊ፥ “ስምንቱ ተጫዋቾች ጾታቸውን ለመቀየር ያደረጉትን ቀዶ ጥገና ሳያጠናቅቁ በተለያዩ ጨዋታዎች ላይ ተሰልፈዋል” ማለታቸው ተሰምቷል።ለዚህም የሀገሪቱ የእግር ኳስ አመራሮች ትችት እየተሰነዘረባቸው …

ኢራን የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ውስጥ ከተካተቱት መካከል ስምንቱ ወንዶች መሆናቸው ተገለጸ። Read more »

የዚህ መነሻ የሆኑኝ ከማከብራቸውና የእስከዛሬውን የፖለቲካ ተሳትፎዬን ከሚደግፉና ከሚያበረታቱኝ (የፖለቲካ አባላትና አመራሮች፣በፖለቲካ ፓርቲ ያልታቀፉ ለውጥ ፈላጊ ደጋፊዎች፣ እንዲሁም በማሕበራዊ ግንኙነታችን የቅርቤ የሆኑ) ወዳጆቼ ያለአንዳች ስስትና ያልተሸረፈ ግልጽነት በተደጋጋሚ ጊዜ በተናጠል በግንባር፤ በኢንቦክስና በስልክ ከሚቀርቡልኝና አንዳንዴም በጋራ ስንወያይ ከሚነሱ በዋነኛነት በሁለት …

ለ ‹‹ቀጣይ›› ትግል ያሉትን አማራጮች እንፈትሽ // Girma Bekele Read more »

  አቶ ዳንኤል ሽበሽ ጨለማ ቤት ታስሮ እንደሚገኝ ቤተሰቦቹ ገልፀዋል፡፡   ሀምሌ 14/2007 ዓ.ም የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲለቀቁ ወስኖላቸው የነበሩት አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ የሽዋስ አሰፋ፣ አቶ አብርሃ ደስታ፣ አቶ ዳንኤል ሽበሽና አቶ …

በነፃ እንዲለቀቁ ተወስኖላቸው የነበሩት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለጥቅምት 3 ተቀጠረባቸው Read more »

Minilik Salsawi – አስታራቂ የለም:: አስታዋይም ጎሏል::ዘመኑስ ወርቅ ነበር ልዩነትን የሚያቻችል እና የሚያቀራርም መጥፋቱ ክፉ ችካል ሆነ የጨለማ ሾተላይ…ይህ መርገምት ነው::በማህበራዊ ሚዲያ የሚያራገበው ዘረኝነት ዲያስፖራውን ሃይል አልባ እና ሽባ ለማድረግ የተዘየደ ነገር መሆኑን ስንቶቻችን እናስታውላለን??? በማህበራዊ ሚዲያ የሚራጨው የዲያስፖራውን መንደር …

በማህበራዊ ሚዲያ የሚያራገበው ዘረኝነት ለዲያስፖራው ትልቅ አደጋ አለው:: ( ምንሊክ ሳልሳዊ ‬) Read more »

ታክሲ ውስጥ በብዛት ከሚፃፉት ጥቅሶችም በላይ አንዳንዴ ታክሲ ውስጥ ካሉት ሰዎች ጣል የሚደረጉት የምሬት አሊያም ሌሎች የፖለቲካ ወጎች የማህበረሰቡን አመለካከት በግልፅ ያሳያሉ፡፡ መጀመሪያ ከጎናቸው ያለውን ሰው የሚጠራጠሩት ተሳፋሪዎች ሁኔታውን አይተው ብሶታቸውን ያወራሉ፡፡ አንዳንዶቹ ወሬ የሚያስጀምር ሳያስፈልጋቸው በከተማው የሚታዘቡትን በግልፅ ይቃወማሉ፡፡ …

የታክሲዎች ፖለቲካ (ጌታቸው ሺፈራው) Read more »