የህወሓት መንግስት የዓረና ኣባላትን ማሰሩን ቀጥሎበታል።
የእስር ዜና..! Amdom Gebreslasie ====== የህወሓት መንግስት ከምርጫ በሗላም የዓረና ኣባላት ማሰሩ ቀትሎበታል። ኣቶ ወልደገብርኤል ሃይሉ በ2007 ዓ/ም ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ በኣፅቢ ወንበርታ የዓረና-መድረ ክ የፌደራል ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ነበረ። ኣቶ ወልደገብርኤል የዓረና-መድረክ እጩ ተወዳዳሪ ሁኖ ሳለ ህወሓት …