በአዲስ አበባ : የተለያዩ አካባቢዎች በግራቪቲ ፅሁፎች አሸብርቀው አደሩ !
በአዲስ አበባ : የተለያዩ አካባቢዎች በግራቪቲ ፅሁፎች አሸብርቀው አደሩ ! ምሽቱን ተፅፈው ካደሩ ፅሁፎች መካከል ድምፃችን ይሰማ ! ግድያው ይቁም በቃ ! አምባገነናዊ ፍርድ አንቀበልም ! ብሔራዊ ጭቆናው ይብቃ ! የታሰሩት ይፈቱ ፣ ዋ ዋ ዋ ፣ ና ሌሎች መፈክሮች …
በአዲስ አበባ : የተለያዩ አካባቢዎች በግራቪቲ ፅሁፎች አሸብርቀው አደሩ ! ምሽቱን ተፅፈው ካደሩ ፅሁፎች መካከል ድምፃችን ይሰማ ! ግድያው ይቁም በቃ ! አምባገነናዊ ፍርድ አንቀበልም ! ብሔራዊ ጭቆናው ይብቃ ! የታሰሩት ይፈቱ ፣ ዋ ዋ ዋ ፣ ና ሌሎች መፈክሮች …
በሕዝበ ሙስሊሙ ላይ እስሩ እና በዋስትና ስም ዘረፋው ቀጥሏል::በአዳማ ከተማ የግራፊቲ ፅሁፍ ፅፋቹሃል በሚል ምክንያት የታሰሩት ስድስቱ ታዳጊ ሙስሊሞች ባጠቃላይ በ90ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ::በዛሬው ዕለትም እነዚህ ታዳጊ ወጣቶች አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን እያንዳንዳቸው በ10ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ …
በሕዝበ ሙስሊሙ ላይ እስሩ እና በዋስትና ስም ዘረፋው ቀጥሏል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »