ታላቁ ያገር ባለውለታ ጄኔራል መኮንን በ1927 አመተ ምህረት በበለሳ ወረዳ በሊቦ አውራጃ በጎንደር ክፍለ ሀገር ተወለዱ። የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ መድኃኒዓለም ትምህርት ቤት አጠናቀቁ። በ1945 አመተ ምህረት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ተቀጥረው ለአንድ አመት ያህል የሬድዮ መገናኛ ትህምርታቸውን …

ሜጀር ጀኔራል ፋንታ በላይ ላገራቸው ሲሉ የሞትን ዕዋ የተቀበሉ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ጀግና Read more »

ኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት የላትም። የገዥውን ፓርቲ የስልጣን ዕድሜ ለማስረዘም የሚንቀሳቀስ የጉጅሌ ስብስብ ነው “መከላከያ ሰራዊት” ተብዬው። ለማንኛውም ከዚህ በታች ያለውን የወያኔ “ወታደራዊ ባለሙያዎች” አስተያየት ማንበቡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በምን አይነት ጭንጋፍ መንግስት እንደምትተዳደር በይበልጥ ግልጽ ያደርጋል።  አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) …

የ”ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት” በአይሲስ ላይ ወታደራዊ እርምጃ የመውሰድ አቅም እንደሌለው የገዥው ፓርቲ የደህንነትና ወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች ለፋና ብሮድካስቲንግ አስረዱ Read more »