አቡጊዳ – አፍቃሪ ሕወሃት የትግራይ ተወላጆች በሻእቢያ ላይ ጦርነት እንዲከፈት ጠየቁ !
ገዢዉ ፓርቲ በአፋር ክልል ተፈጸመ ባለዉ የሽብር ተግባርን አስመልክቶ፣ አፍቃሪ ሕወሃት የሆነዉ የትግራይ ተወላጆች ማህበር በሰሜን አሜሪካ፣ በሰጠዉ መግለጫ የመለስ አገዛዝ እርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ። የገዢዉ ፓርቲ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታዉ ምክር ቤት በሻእቢያ መንግስት ላይ ተገቢዉን እርምጃ የማይወስድ ከሆነ ኢትዮጵያ እርምጃ እንድምትወስድ መግለጹን ያስታወሰዉ የማህበሩ መግለጫ፣ የተባበሩት መንግስታት ማእቀብ ቢጥልም የሻእቢያን እኩይ […]