ጥቂት ስለ ዲዮክሲን
ያለጥንቃቄ ፣ ሥጋና እንቁላል በገፍ የማምረት ሂደት፣ በጤንነት ላይ የሚያስከትለው አደገኛነት እስከምን ድረስ ሊሆን እንደሚችል፥ ሰሞኑን የጀርመንን ኅብረተሰብ ከድንጋጤ ጋር በማነጋገር ላይ ያለ ዐቢይ ጉዳይ ሆኗል።
ያለጥንቃቄ ፣ ሥጋና እንቁላል በገፍ የማምረት ሂደት፣ በጤንነት ላይ የሚያስከትለው አደገኛነት እስከምን ድረስ ሊሆን እንደሚችል፥ ሰሞኑን የጀርመንን ኅብረተሰብ ከድንጋጤ ጋር በማነጋገር ላይ ያለ ዐቢይ ጉዳይ ሆኗል።
እሳት ወይስ እሳተ እሳት (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 5/2010፤ ታኅሣሥ 27/2003ዓ.ም)፦ በፊቱ የቀረበለትን ሁሉ የሚያቃጥል – ከሰል፣ ዐመድ፣ ዕመት የሚያደርግ – የሚፋጅ፣ የሚልጥ፣ የሚለመጥጥ ነው ባሕርይው – የዚህ ዓለም እሳት፡፡ እሳቱን የሚያስቆጡት እና የሚያገኑት ነዳድያት እሳታውያንን ሲያገኝ ደግሞ ላንቃው፣ ልሳኑ፣ ወላፈኑ በዝቶ ነበልባለ እሳት(ነደ እሳት) ይሆናል፤‹‹እሳት …
“ከሰማይ የሚወርዱ ጥቃቅን የእሳት ፍንጣሪ መሰል ነገሮች” የሣር ክዳን ቤቶችን እና የተለያዩ ስፍራዎችን አቃጠሉ Read more »
ዓመት አልፎ ዓመት በተተካ ቁጥር ያለፈውን መለስ ብሎ ማጤኑና በወደፊቱ ላይም ማተኮሩ የተለመደ ነው። የዓለም ኤኮኖሚ ባለፈው 2010 ዓ.ም. ከዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ማገገሙን ቀጥሎ ቢታይም ከፈተናው ግን ጨርሶ አልተላቀቀም።
በምስራቅ ኢትዮጵያ ድሬደዋ በከተማዋ ወጣቶችና በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዘንድ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚነት መስፋፋቱ እየተነገረ ነዉ።
ታሕሳ አልፎ-ጥርም አምስት አለ።የመጀመሪያዉ ድርድር ከሽፎ-ሁለተኛዉም ተደገመ። እና እስከ መቼ-ይዛታል?ፕሬዝዳት ጆናታን ራሳቸዉም ድርድሩ ጊዜ ይወስዳል ከማለት ባለፍ መልስ የላቸዉም።
የቅጅ እና ተዛማጅ መብቶች እና የቅርስ አጠባበቅ ዐዋጆች መሻሻል ያስፈልጋቸዋል ‹‹በኢትዮጵያ የእምነት ተቋማትን መስተጋብር የሚገዛ ሕግ ያስፈልጋል፡፡›› ‹‹በሕጎች ማርቀቅ እና ማጽደቅ ሂደት ቤተ ክርስቲያኒቱ የምትደምጠባቸውን መድረኮች ማጠናከር ይገባል፡፡›› (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 5/2010፤ ታኅሣሥ 27/2003ዓ.ም)፦ በሥራ ላይ የሚገኙት የቅርስ፣ የቅጅ እና ተዛማጅ መብቶች ዐዋጆች የቤተ ክርስቲያንን …
በዘካሪያስ ስንታየሁ | ሪፖርተር የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ የገዛው ብሉ ናይል የተባለው ቦይንግ 777-200 LR አውሮፕላን በቆመበት በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ፣ በኤሜሬትስ አየር መንገድ አውሮፕላን ትናንት ከሰዓት በኋላ ተገጨ፡፡ የኤሜሬትስ ኤርባስ A340 አውሮፕላን ከዱባይ ተነስቶ አዲስ አበባ ካረፈ በኋላ …
በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል የመጀመሪያ ልጅ ዶ/ር ሻውል ኃይሉ ትናንትና ረፋዱ ላይ ከፍተኛ የመኪና አደጋ ደረሰባቸው፡፡ ዶ/ር ሻውል አደጋው የደረሰባቸው በቅሎ ቤት አካባቢ የሚገኘው ዳሸን ባንክ ፊት ለፊት መኪናቸውን አቁመው ወደ ባንኩ …
በዘካሪያስ ስንታየሁ አራቱ የሃይማኖት መሪዎች የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የይሁንታና የይቅርታ እንቅስቃሴ ላይ የአቅጣጫ ለውጥ ሊያደርጉ መሆኑ ታወቀ፡፡
በኃይሌ ሙሉ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አባል ፓርቲዎች ባለፉት አራት ወራት ግንባር ለመፍጠር ሲያካሂዱት የነበረው ድርድር ባለመጠናቀቁ፣ ጉዳዩ ከአራት ወራት በኋላ ለሚካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ እንዲቀርብ ተላለፈ፡፡
በውድነህ ዘነበ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ከሁለት ሳምንት በፊት ለሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ባስተላለፈው ሰርኩላር ውድቅዳቂ ብረታ ብረት በጨረታ አውጥተው እንዳይሸጡ አገደ፡፡
በኃያል ዓለማየሁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በአገሪቱ በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን ከፍተኛ ቮልቴጅ መሸከምና ማሰራጨት የሚችል ተንቀሳቃሽ የማከፋፈያ ጣቢያ አስመጣ፡፡
(ሙሉ ገ) የኦህዴድ ካድሬዎች በቅርቡ ለሚካሄደው የኦሮሞ ልማት ማኅበር (ኦልማ) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን በደረጃ በመለየት ላይ ናቸው። ካድሬዎቹ ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን በደረጃ በመለየትና ገንዘብ ሊሰባሰብባቸው የሚችሉባቸውን መንገዶች በመለየት ላይ ናቸው ብለዋል የአዲስ ነገር …
ጥር 17 ቀን 2002 ዓ.ም ማለዳ በቤይሩት ሰማይ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ይሄው አንድ አመት ሊሞላው ጥቂት ሳምንታት ቀርተዋል። የአውሮፕላኑ የአደጋ መንስዔ የፓይለት ስህተት ነበር በሚል የሊባኖስ ጋዜጦች ዘግበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የምርመራ ውጤቱ ገና አልታወቀም ሲል አስተባብሏል። የቦይንግ …
የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓይለት ስህተት መከስከሱን ዘገቡ Read more »
አዲሱን የአዉሮጳዉያን ዓመት 2011ን የዘመን ቀመራችን ብሎ ዓለም በርችት ተኩስና በልዩልዩ ፈንጠዝያ ሲቀበለዉ፤
የፊታችን ዕሁድ ለሱዳን ወሳኝ ዕለት ነው። ወይ ለሁለት ትከፈላለች አልያም አንድ ሆና እንደነበረች ትዘልቃለች። ይህን ለመወሰን ነው የፊታችን ዕሁድ ደቡብ ሱዳናውያን ህዝበ ውሳኔ የሚያደርጉት።
በኢትዮዽያ የትምህርት ጥራት መውረድ መነጋገሪያ ከሆነ ሰንብቷል። ለዚህ ሀገራዊ የትምህርት ጥራት መውረድ ከሚጠቀሱ ምክንያቶች የመማሪያ መጽሃፍት አለመኖር ወይም እጥረት አንዱ ነው።
የብአዴን ዝግጅት ላይም ተመሳሳይ ችግር ገጥሟት ነበር ነዋይ ደበበም አልተሳካለትም Ethiopia Zare (ማክሰኞ ታህሳስ ቀን 2003 ዓ.ም. January 4, 2010)፦ ባሳለፍነው አርብ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ አዲስ አበባ በሚገኘው ሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀው የሙዚቃ ኮንሰርት ላይ በቅርቡ በአዲሱ የሙዚቃ …
የ21 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው በአሌክሳንድሪያው የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ደጃፍ ላይ የደረሰው የቦምብ ጥቃት ከየአቅጣጫው የሚደርስበት ዓለም ዓቀፍ ውግዘት እንደቀጠለ ነው ።
(በዘካሪያስ ስንታየሁ/ 02 January 2011; ሪፖርተር ጋዜጣ):- በደርግ ባለሥልጣናት የተገደሉት ስድሳዎቹ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች፣ ለደርግ መንግሥት ባለሥልጣናት ይቅርታ እንደማያደርጉ ባለፈው ሐሙስ ባወጡት መግለጫ ለአቡነ ጳውሎስ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የስድሳዎቹን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ …
የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች "ለደርግ ባለሥልጣናት" ይቅርታ እንደማያደርጉ አስታወቁ Read more »
በውድነህ ዘነበ ወይንሸት ተክሌና ቢንያም አያሌው በየጊዜው እየጨመረ የመጣው የኑሮ ውድነት አስመርሯቸዋል፡፡ ወይንሸት የሦስት ልጆች እናት ስትሆን ከባለቤቷ ጋር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ኮልፌ አካባቢ ነዋሪ ነች፡፡
በሕይወት የሌሉና ካገር የወጡ ሰዎች ተመድበዋል‹‹ምደባውን ጀመርን እንጂ አላጠናቀቅንም›› አቶ ደብረፅዮን ገብረ ሚካኤልየኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በኃያል ዓለማየሁ በአዲስ መልክ በተቋቋመው ኢትዮ ቴሌኮም ከሥራ ምደባ ጋር በተያያዘ ግራ መጋባት መስፈኑን የተለያዩ የድርጅቱ ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
በዘካሪያስ ስንታየሁ በደርግ ባለሥልጣናት የተገደሉት ስድሳዎቹ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች፣ ለደርግ መንግሥት ባለሥልጣናት ይቅርታ እንደማያደርጉ ባለፈው ሐሙስ ባወጡት መግለጫ ለአቡነ ጳውሎስ አስታወቁ፡፡
በየማነ ናግሽላለፈው አንድ ወር በግዳጅ ዕረፍት ላይ እንዲቆዩ ተወስኖባቸው የሰነበቱት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ለይኩን ብርሃኑ፣ ከኃላፊነታቸው እንዲሰናበቱ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ወሰነ፡፡ የ10 ሺሕ ብር መቀጮ እንዲከፍሉም ተወስኖባቸዋል፡፡
– በ12 ቀናት ግምገማ ከ10 በላይ ኃላፊዎች ተነስተዋል– በክፍለ ከተማው የ10.8 ሚሊዮን ብር ሕገወጥ ግዢ ተፈጽሟልበታምሩ ጽጌ ኪራይ ሰብሳቢነት በከፍተኛ ሁኔታ በመንሠራፋቱ ልማትን ማፋጠን አለመቻሉን በማመንና ለዚህም ተጠያቂዎቹ ክፍለ ከተማውን በመምራት ላይ ያሉት ሥራ አስፈጻሚዎች መሆናቸው ስለታመነበት፣ በአራዳ ክፍለ ከተማ …
በአራዳ ክፍለ ከተማ ‹‹ኪራይ ሰብሳቢነት ተንሰራፍቷል›› በሚል ሹማምንቱ በከፍተኛ ግምገማ ተጠምደዋል Read more »
በአስራት ሥዩምና በዘካሪያስ ስንታየሁ በንግድ ማኅበረሰቡና በመንግሥት መካከል ባለፈው ዓመት የተፈረመው የጋራ የምክክር መድረክ ማቋቋሚያ የስምምነት ሰነድን መሠረት በማድረግ፣ የንግድ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት የመጀመሪያ ስብሰባቸውን ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ታወቀ፡፡
በብርቱካን ፈንታየሃይማኖት ተቋማት በመንግሥት በኩል የሚጠይቋቸውን አገልግሎቶች ለማግኘት የሚያስችል አዲስ የሕግ ማዕቀፍ በመዘጋጀት ላይ መሆኑን፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ለሪፖርተር ገለጸ፡፡
በብርቱካን ፈንታ የቀድሞው ሬዲዮ ፋና የአሁኑ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ100 ሚሊዮን ብር የተፈረመ ካፒታል አዲስ የአደረጃጀት ለውጥ ማድረጉን ታኅሣሥ 22 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋና መሥሪያ ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አክራሪ እስላሞች በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ እያደረሱ ያለው ጥቃት እንደቀጠለ ነው። ከኒው ዮርክ ፖስት ጋዜጣ ያገኘነውን ዜና ከዚህ በታች አስቀምጠንላችኋል ። Bomb hits Egypt church at New Year’s Mass, 21 dead BY MAGGIE MICHAEL Associated Press CAIRO (AP) — …
በአሌክሳንደሪያ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የቦምብ ጥቃት ደረሰባቸው ። Read more »
Joomla! 1.7 continues development of the Joomla Framework and CMS as a powerful and flexible way to bring your vision of the web to reality. With the administrator now fully MVC, the ability to control its look and the management of extensions is now …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በሀገር ውስጥ ያለው ቅዱስ ሲኖዶስ የሰላምና የእርቅ ጉባኤ አስመልክቶ ስብሰባ አካሔደ። በስደት የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ስብሳባ ያካሂዳል። ሁለቱን ሲኖዶሶች በማገናኘት አዎንታዊ ተልእኮውን በመወጣት ላይ የሚገኘው የሰላምና የእርቅ ኮሚቴም መጪውን የሰላምና የእርቅ ጉባኤ ለማስተናገድ በዋሺንግተን ዲሲ ሰሞኑን ስብሰባ ያደርጋል። በሀገር …
መሬት ለኢትዮጵያውን ገበሬወች የህልውናቸው እስትንፋስ ነው:: ለኢትዮጵያውን መሬት ከምጣኔ ሀብታዊ መተዳደሪያነቱ ባሻገር የአርነታቸው ነጸብራቅም ነው:: በተለያዩ ስርዓቶች ገበሬው ላይ ሲደርሱ የነበሩና እየደረሱ ያሉት ግፍና ሰቆቃ የገበሬውን እና የመሬቱን ጥብቅ ቁርኝት መነሻ በማድረግ ነው:: ቀደም ባሉት ጊዜያት ገበሬው ጭሰኛ : ገባር …
በአለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያውን ማህበራት እና ግለሰቦች የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በእናት አገራቸው በዜጎች ላይ የሚፈጽመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው። የኢትዮጵያውያን ሴቶች የሰብአዊ መብት ጥምረት የተባለው ድርጅት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ የሶስት ልጆች እናት የሆኑ ሴት ሰቆቃ እየተፈጸመባቸው ስለመሆኑ ማስረጃ እንደደረሰው ገልጿል። …
በአለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የሚፈጸመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው Read more »
የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ግብር ባለመክፈል እና በመሳሰሉት ክሶች ሽፋን ከትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በሚደርስባቸው ጥቃት ምክንያት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ተደጋጋሚ ዘገባዎች ሲያሳዩ ቆይተዋል። ፎርቹን የተባለው እና ለአገዛዙ ቅርበት ያለው የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፥ በርካታ ነጋዴዎች ከዚህ ስጋት የተነሳ አገር …
በተመረቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ስራ ያቆመው የግልገል ጊቤ ቁጥር ሁለት የኃይል ማመንጫ በቅርቡ አገልጎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን አስታውቋል ።
(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ መሥተዳድር ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር ከአዲስ አበባ ሕዝብ እና የንግድ ድርጅቶች ለመሰብሰብ የያዘውን እቅድ ዳር ለማድረስ የአዲስ አባባ እድሮች ላይ የገንዘብ ኮታ ጣለ፡፡ የመስተዳደሩ ምንጮች ለአዲስ ነገር እንደተናገሩት በአዲስ አበባ ደረጃ የተቋቋሙ ዕድሮች በመላ የሚወከሉባቸው የእድር …
የአመቱ ህዳር 5 (ኖቨንበር 14) የአለም የሰኳር በሸታ መታስቢያ ቀን ተብሎ በአለም የጤና ጥበቃ ድርጅትና (WHO) በአለም የሰኳች በሽታ ማህበር ከተወሰነ ስንብቷል። ዋና አላማው የበሸታውን በአሳሳቢ ደረጃ መሰፋፋትና አሰከፊነት ለህዝብ በማሳወቅ ወይም በማሰታወሰ የመከናከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለማበረታታት ነው። ይህ ጽሁፍ …
በንግግሩ ቅድመ ሁኔታዎች ስምምነት ላይ ከተደረሰ በሁለቱም ወገኖች የተላለፈው ቃለ ውግዘት ይነሣል የዕርቀ ሰላም ንግግሩን የሚያስተናብሩ ሽማግሌዎች ተመርጠዋል (ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 29/2010፤ ታኅሣሥ 20/2003 ዓ.ም)፦ በምዕራቡ ዓለም በስደት ከሚገኙት አባቶች ጋራ የሚደረገው የዕርቀ ሰላም ንግግር በመጪው ጥር ወር 2003 ዓ.ም አንድ የመገናኛ …
የጊቤ ሁለት ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ተመርቆ በተከፈተ በጥቂት ቀናት ውስጥ በማስተላለፊያ መሥመሩ ላይ ደርሶ በነበረው የአለት ናዳ ምክንያት ሥራው ለአሥራ አንድ ወራት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወሣል፡፡ ጥገናው ተጠናቅቆ የኃይል ማመንጫው አገልግሎት መስጠት የጀመረው ዕሁድ ታኅሣስ 17 ቀን 2003 ዓ.ም …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በጀርመን አገር ለተለያየ ጉዳይ የሚመደበዉ ገንዘብ የት እንደሚገባ፤ ምን ላይ እንደዋለና በማን እንደታዘዘ በየጊዜ ቁጥጥር ይደረግበታል።
ዓለም ዓቀፍ የጤና ባለሙያዎች በአፍሪቃ በርካታ የፈጠራ ስራዎችና ባለሙያዎቹ የምርምር ዉጤታቸዉ ይፋ ስለማይወጣ ካሉበት ከፍ አለማለታቸዉንና ለተጠቃሚዉ ኅብረተሰብም መድረስ እንዳልቻለ አመለከቱ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በዘካሪያስ ስንታየሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ በደርግ የተገደሉትን የስድሳዎቹን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከፍተኛ ወታደራዊና የሲቪል ባለሥልጣናት ቤተሰቦችን ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ያነጋግራሉ፡፡
– ንግድ ሚኒስቴር በፍጆታ ዕቃዎች ላይ በነገው ዕለት የሚያካሂደው ስብሰባ ይጠበቃል በብርሃኑ ፈቃደ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የሲሊንደር ጋዝ ዋጋ ባለፉት ሁለት ወራት ያሳየው ጭማሪ ከወትሮው የተለየ ሲሆን፣ ምክንያት የተደረጉት ደግሞ የነዳጅ ዋጋ መጨመርና የውጭ ምንዛሪ ለውጥ ናቸው፡፡
በውድነህ ዘነበ ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካን ለመግዛት በመወዳደር ላይ የሚገኙ ኩባንያዎች፣ የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ፋብሪካውን ለእንግሊዙ ግዙፍ ኩባንያ ዲኤጎ ለመስጠት መንገዶችን እያመቻቸ ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡
‹‹አቅሜ ስለማይችል ሱፐር ማርኬቴን ሸጬ ከከፈልኩ በኋላ አገሬ እገባለሁ›› ሚስተር ባምቢስ‹‹የፈጸሙት የግብር ስወራና ማጭበርበር ወንጀል ነው›› ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በታምሩ ጽጌ የባምቢስ ሱፐር ማርኬት ሳይከፍል የተጠራቀመበት 87 ሚሊዮን ብር ታክስ እንዳለበት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡