አርቲስት ሔለን በርሔ ተመልካቹን አሸማቀቀች

  • የብአዴን ዝግጅት ላይም ተመሳሳይ ችግር ገጥሟት ነበር
  • ነዋይ ደበበም አልተሳካለትም

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ታህሳስ ቀን 2003 ዓ.ም. January 4, 2010)፦ ባሳለፍነው አርብ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ አዲስ አበባ በሚገኘው ሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀው የሙዚቃ ኮንሰርት ላይ በቅርቡ በአዲሱ የሙዚቃ አልበሟ ተደማጭነትን ያገኘችው አርቲስት ሔለን በርሔ እና አርቲስት ነዋይ ደበበ ተመልካቹን አሸማቀቁ።