– ‹‹ጥያቄያቸው መስፈርት የማያሟላ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም›› አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የደኢሕዴግ ሊቀመንበር (በታምሩ ጽጌ) በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጠላቸውን መብት ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ጥያቄ ያቀረቡ የሰዶ ወረዳ ነዋሪዎች ልጆቻቸው እንደታሰሩባቸውና ከፍተኛ እንግልት እየደረሰባቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለፁ፡፡

– ለትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስትሩ ቅሬታቸውን በደብዳቤ አስታወቁ (በታምሩ ጽጌ) በፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አቃቂ በሚገኘው የመንጃ ፈቃድ ማውጫና ማለማመጃ ማዕከል ውስጥ የሚገኙትን የአውቶሞቢል ባለንብረቶች፣ ተሽከርካሪዎቻቸውን በማሠልጠኛ ተቋማት ሥር እንዲያስመዘግቡ ያስተላለፈውን መመሪያ ተቃወሙ፡፡

የኢትዮጲያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ፤ ገዢው መንግስት በስልጣን ላይ የቆየው በህግ እንዳልሆነ ቅሬታውን ቢያሰማም፤ ወደፊት ኢህአዲግ ከተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ለመስራት ፍቃደኛነቱ እውነት ከሆነ ግን መድረክ መሰረታዊ ናቸው ባላቸው ነገሮች ላይ፤ ለመደራደር እና ለመነጋገር ፍላጎት እንዳለው አሳሰበ፡፡  ዝርዝሩን ከመለስካቸው አምሐ ዘገባ ያድምጡ

በአዉሮጳዉያኑ 2001ዓ,ም መስከረም 11ቀን በአሜሪካ ላይ ከተፈፀመዉ የአሸባሪዎች ጥቃት ጋ በተገናኘ ከነገ በስተያ አንድ አሜሪካዊ ቄስ ቁርዓን ለማቃጠል ማሰባቸዉ ከአገሪቱም ሆነ ከተለያዩ አገራት ተቃዉሞ ገጥሞታል።

ከኢትዮጵያ ፌዴራል ዴምክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የኢህአዴግን ስርአት ባለፉት 20 ዓመታት እንዳየነው አቋሞቹ ላይ ከፍተኛ መዋዠቆች የሚታዩበት ዛሬ ያዝኩ ያለውን አቋም አምኖና በርሱም ተማምኖ ምንም ነገር በግልም በቡድን ማቀድ የማይቻልበት ሁኔታ ላይ እንገኛለን፡፡ ይህም ሆኖ “በእቅድ የምመራ ነኝ በዚሁም ፈጣን …

ኢህአዴግ የሀገራችን የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታን አዳፍኖ ለማለፍ ያቀደው ሴራ በሕዝባችን ሠላማዊ ትግል ይከሽፋል! Read more »

(Ginbot 7) — ወያኔ በድንገት የብርን የምንዛሬ ምጣኔ በ20 በመቶ እንዲቀንስ አድርጎ ቀድሞ በ13.62 የኢትዮጵያ ብር ይመነዘር የነበረው አንድ የአሜሪካ ዶላር በብር 16.35 እንዲመነዘር አዟል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ እንደ ወታደራዊ ተቋም በትዕዛዝ የሚመራ በመሆኑ ለምንዛሪው ምክንያት መጠየቅ ያለበት መለስ ዜናዊ …

የውጭ ምንዛሪ ለውጡ እውነተኛ ምክንያቶች እና መውሰድ የሚኖርብን እርምጃዎች Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን ከጥቂት አመታት ወዲህ፣ ከዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ጋር በከፍተኛ ደረጃ በጥቅም እና በሙስና የተሳሰረ መደብ በኢትዮጵያችን መነሳቱ ሲወራ ቆይቷል። በተለይ በንግዱ ማህበረሰብ ዘንድ በሙስና ሳይዘፈቁ እና ከወያኔ ጋር የጥቅም ትስስር ወይም የንግድ ሽርክና ሳይፈጥሩ ሃብት የሚያገኙ ሰዎች ቁጥር …

ትኩረታችን በዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ስርዓት ላይ ነው Read more »

የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ወይም ኦህዴድ) በመባል የሚታወቀው የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ ለሶስት መከፈሉና በኩማ ደመቅሳ የሚመራው ቡድን አሸናፊ ሆኖ መውጣቱ ታወቀ። ውስጥ አዋቂ ምንጮች ለግንቦት 7 ድምጽ ካደረሱት መረጃ እንደተረዳነው፥ በፓርቲው ውስጥ በኩማ ደመቅሳ እና በአባ ዱላ ገመዳ የሚመሩ ትላልቅ …

የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ የሆነው ኦህዴድ ለሶስት ተከፈለ፤ አባ ዱላ ገመዳ ከሊቀመንበርነቱ ተነሳ Read more »

በሰሜን ኢትዮጵያ ከተሞች የሚኖሩና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት ወይም ደጋፊዎች የሆኑ፤ እንዲሁም ወያኔን ለመቀላቀል ፈቃደኞች ያልሆኑ ዜጎች ዘርፈ ብዙ ጥቃት እየተካሄደባቸው እንዳለ የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአካባቢው ባደረሰን መረጃ ገልጿል። በወልቃይት ጠገዴ፣ በዳንሻ፣ በሳንጃ፣ በጎንደር፣ በባህርዳር እና በመቀሌ የሚኖሩት ዜጎች በሰበብ …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በማይደግፉት ዜጎች ላይ የሚያካሄደውን ዘርፈ ብዙ ጥቃት አጠናክሮ ቀጥሏል Read more »

በወያኔ ቁጥጥር ስር የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባላፈው ሳምንት በአንድ ዶላር ዋጋ ላይ የ20% ጭማሪ በማድረግ ወደ 16 ብር ከ35 ሳንቲም ማሳደጉ ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ የተፈጠረው የዋጋ ግሽበት ሸማቾችን ማስደንገጡን የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ በአዲስ አበባ በመርካቶ …

የብር ዋጋ መውደቁን ተከትሎ የተፈጠረው የዋጋ ግሽበት ሸማቾችን ማስደንገጡ ታወቀ Read more »

የቀድሞ የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ የነበረውና በአሁኑ ሰዓት በውጭ አገር በስደት ላይ የሚገኘው አቶ አሰግድ ተፈራ ሼክ ሙሃመድ አላሙዲ በወያኔ አገዛዝ ላይ ያለው ተጽእኖ ከፍተኛ እንደሆነ ከግንቦት 7 ድምጽ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ ገልጿል። ሼክ ሙሃመድ አላሙዲ በ1997ቱ ምርጫ የወያኔን አገዛዝ …

ሼክ ሙሃመድ አላሙዲ በኢትዮጵያው አገዛዝ ላይ ያለው ተጽእኖ ከፍተኛ እንደሆነ የቀድሞ የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ አቶ አሰግድ ተፈራ ተናገረ Read more »

በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እንደቀጠለ ያለው የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እጥረት ዜጎችን፣ በተለይም በንግድ የሚተዳደሩትን፣ ለእንግልት መዳረጉን ቀጥሏል። በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው ሳምንት በቀን እስከ ስድስት ሰዓታት ድረስ ባብዛኛው የመዲናይቱ ክፍሎች የኤሌክትሪክ ሃይል እጥረት እንደነበረ ዘጋቢያችን ያደረሰን መረጃ አመልክቷል። አንዳንድ አካባቢዎች …

የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እጥረት እንደቀጠለ ነው Read more »

በአንድ ወቅት ከዱቄት መቋጠሪያ ጨርቅ ያለፈ ጥቅም ወይም ክብር እንደሌለው በአደባባይ ይናገር የነበረው ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ከጥቂት አመታት ወዲህ የህዝቡን ልብ ለማማለል ይረዳኛል በሚል እምነት ለአገሪቱ ነጻነት ምልክት የሆነውን ባንዲራችንን አፍቃሪ መስሎ ለመታየት የባንዲራ ቀን ማክበር መጀመሩ ይታወቃል። የወያኔ …

የኢትዮጵያን ባንዲራ በማጥላላት ታሪኩ የሚታወቀው የወያኔ አገዛዝ “የባንዲራ ቀን” ለማክበር ደፋ ቀና ማለት ጀምሯል Read more »

በዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ኮሚውኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲ አንዳንድ ሰራተኞች በተቋሙ ውስጥ አለ ስለሚሉት ዘረኛነት ማማረራቸውን የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው ዘገባ አስታውቋል። ለአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ስሞታቸውን ያሰሙት ግለሰቦች፥ የወያኔ ሹም በሆነው ደብረጽዮን …

በኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን እና ኮሚኒውኬሽን ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ የሚሰሩ ሰራተኞች የተቋሙን ዘረኛነት አማረሩ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ለመጪው አምስት አመታት ያወጣው እቅድ በኢኮኖሚስቶች እና በፖለቲካ ተንታኞች ሲወገዝ ሰንብቷል። ባላፈው ሳምንት ለዝግጅት ክፍላችን መልክት የላኩ አንድ የፖለቲካ ተንታኝም፣ አገዛዙ በዚህ እቅዱ ውስጥ የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦትን አስመልክቶ ያሰፈረውን ቁጥር አጣጥለውታል። አዲስ አበባ የሚገኘው የሬውተርስ የዜና …

የፖለቲካ ተንታኞች የወያኔን የአምስት አመት እቅድ ማጣጣላቸውን ቀጥለዋል Read more »

የዛሬ ሁለት ወራት ገደማ ለወያኔ አገዛዝ ቅርበት ያለው ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ፔትሮናስ የተባለው የነዳጅ ቁፋሮ ቡድን በኦጋዴን የሚያካሄደውን ስራ ከጸጥታ ጉዳይ የተነሳ አቁሞ እየወጣ እንደሆነ መዘገቡ የሚታወስ ሲሆን በወቅቱ የማእድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባለስልጣን ጉዳዩን ተራ ወሬ ብሎ አጣጥሎታል። የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ …

ፔትሮናስ የተባለው የማእድን አውጪ ኩባንያ በኦጋዴን ሲያካሄድ የቆየው አሰሳ እጣ ፈንታ አነጋጋሪ ሆኗል Read more »

መስጊዱ “ፈርስት ሂጂራ” ይባላል። በጆርጂያ አቨኑ ላይ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኝ የመኖሪያ አካባቢ ነው ያለው። ስፍራው በርካታ አፍሪካ አሜሪካዊያን የሚኖሩበት፥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ሌሎች ስደተኞችና አሜሪካዊያኑም እየሰፈሩበት የመጣ በከተሜዎቹ አጠራር እያደገ የመጣ “አፕ ኤንድ ካሚንግ” አይነት ነው። በዚህ ሰፈር ከአምስት …

ረመዳን በዋሽንግተን ዲሲ Read more »

ሰሞኑን ከሩቅ ምስራቅ አካባቢ የተሰማው አስደሳች ዜና እኛ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ያለነውን ብቻ ሳይሆን በርካታ ኢትዮጵውያን ያስደሰተ መሆኑን ስንገልጽ የላቀ ደስታ ይሰማናል፡፡ በጃፓን የስደተኛ እስርቤቶች ውስጥ ከሁለት ተኩል ዓመት በላይ ታስረው የነበሩ 17 ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ከጥቂት ቀናት በፊት መፈታታቸው …

ጃፓን ታስረው የነበሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ተፈቱ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 9/2010፤ ጳጉሜን 4/2002 ዓ.ም):- ነሐሴ 23 ቀን 2002 ዓ.ም ‹‹የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን ማኅበር›› ከኮሌጁ ደቀ መዛሙርት እና ከኮሌጁ አስተዳደር ጋራ በመተባበር ሲደክሙበት የቆዩትን የስብከተ ወንጌል ጉባኤ እንዲሁም በጥሬው እና በቃል ኪዳን ከመቶ ሺሕ ብር በላይ …

ሁለቱ ማኅበራት:- "የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቃን ማኅበር" እና "የአገልጋዮች ኅብረት" Read more »

ግርማ ካሳ አቶ መለስ ዜናዊ ለጋዜጠኞች በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ጉዳይ የሕግ ጉዳይ እንደሆነ ነዉ የገለጹት። ከተለያዩ ማእዘናት ይችን ሴት እንዲፈቱ ጥሪ ቢቀርብላቸዉም «እምቢ አሻፈረኝ » በማለት የማንንም ነፍስ ያላጠፋችን፣ ገንዘብ ያልሰረቀችን፣ ጉቦ ያልበላችን፣ አመጽን ያልሰበከችን ወጣት …

የብርቱካን መታሰር የኛንም መታሰር ነዉ የሚያመለክተዉ Read more »

ሞት እኔ አልፈራህም አንተ ልማን ቀርተህ! ግን ብትሰማ አድምጠኝ አለ የምጠይቅህ! መጣደፍ፤ መቸኮል ትወዳለህና፤ ተንሽ አደብ ሰጥቶህ ሕ ሊና ግዛና፤ ቢቻልህ አትቸኩል፤ አትሩጥ ፤አትገስግስ፤ የልቤ እስኪሞላ ትንስ ጊዜ ታገስ። ጊዜ ያበቀለው እሾህ ፤አሜኬ1ቅላ፤ የሕዝብ፤የሐገር ጠንቅ፤እንክርዳድ አተላ፤ የዘመኑን ኒሮ፤ ፋሽስት አረመኔ፤ …

ሞት ! እንዳትቀድመኝ! – ይፍሩ ኃይሉ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 8/2010፤ ጳጉሜን 3/2002 ዓ.ም):- ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር ተዋቅሮ መንፈሳዊ አገልግሎቱን በማበርከት ላይ የሚገኘው ማኅበረ ቅዱሳን ከነሐሴ 22 – 23 ቀን 2002 ዓ.ም ድረስ ዘጠነኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በማካሄድ በ2000 ዓ.ም ያወጣውን የአራት …

ማኅበረ ቅዱሳን ‹የአገልግሎት ስልት ለውጥ› እንደሚያስፈልገው አመለከተ Read more »

ታምሩ ገዳ ከለንደን (ነጻ አስተያየት) የለንደን ከተማ ላለፉት ስድስት ሣምንታት በይዘቱ እና በዓይነቱ ታላቅ ትኩረት የሳበ መንፈሳዊ አገልግሎትን በማስተናገድ ተጠምዳ ሰንብታለች።

ከ2 አመት በፊት የተቋቋመው የባቱ ባልቻ አባነፍሶ ት/ቤት አቅም የሌላቸውን ወላጆች ለመርዳት ታስቦ ነው፡፡ ተመስገን ደምሰው በዚህ ት/ቤት ለመማር እድሉን ካገኙት ህጻናት አንዱ ነው፡፡ ወደፊትም ሐኪም መሆንን ይመኛል፡፡ ለማስተማር እና ለማሳደግ አቅም ከሌላቸው ቤተሰቦች ውስጥ አንዷ ሮዛ መሀመድ ሲሆኑ ይህንን …

የባቱ ባልቻ አባነፍሶ ት/ቤትና የአሜሪካ ከፍተኛ የልኳን ቡድን ጉብኝት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 8/2010፤ ጳጉሜን 3/2002 ዓ.ም):-  በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ፣ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ እና በጋሻው ደሳለኝ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበት ዘሪሁን ሙላቱ በተከሰሰበት ጉዳይ በቂ ማስረጃ ያልቀረበበት በመሆኑ በትናንትናው ዕለት በ2500 ብር ዋስ እንዲለቀቅ በአዲስ አበባ የመጀመሪያ …

በዋስ እንዲለቀቅ የተወሰነለት ዘሪሁን ዳግመኛ ተይዞ ፍርድ ቤት ቀረበ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 8/2010፤ ጳጉሜን 3/2002 ዓ.ም):- በሀገረ ጀርመን የሐምቡርግ ኪዳነ ምሕረት ቅዳሴ ቤት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ምሥራቅ አውሮፓ ሊቀ ጳጳስ በመሩት ደማቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ተከበረ፡፡ ነሐሴ 23 እና 24 ቀን 2002 ዓ.ም. …

የሐምቡርግ ኪዳነ ምሕረት ቅዳሴ ቤት ተከበረ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 8/2010፤ ጳጉሜን 3/2002 ዓ.ም):- በ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› መጽሐፍ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበት ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ለ2500 ብር የሚበቃ ዋስ ጠርቶ ወይም 2500 ብር አስይዞ በዋስ እንዲፈታ የአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ …

ዘሪሁን ሙላቱ በ2500 ብር ዋስ ተለቀቀ Read more »

የኢትዮጵያ ብር የምንዛሪ ዋጋ ባለፈው ሣምንት ሃያ በመቶ ማቆልቆሉ በአገሪቱ የኑሮ ውድነትን ይበልጥ ከማባባስ ባሻገር በመጪዎቹ ዓመታት የምጣኔ-ሐብት ዕድገት ላይ ከባድ ተጽዕኖ እንደሚኖረው አንዳንድ የኤኮኖሚ ጠበብት እያስገነዘቡ ነው። ብሄራዊው ምንዛሪ በዶላር በሶሥት ብር ገደማ ወደ 16.35 ከፍ ሲል እርግጥ የውጭ …

የብር ምንዛሪ ዋጋ ማቆልቆልና ተጽዕኖው Read more »

የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳት ሆሴ ማኑኤል ባሮሶ በሕብረቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሕብረቱን አጠቃላይ መርሕ የዳሰሰ-ንግግር ትናንት ሽትራስቡርግ ለተሰየመዉ ለሕብረቱ ምክር ቤት አሰምተዋል።ባሮሶ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንቶች ከሚያደርጉት «State of the union» ከተሰኘዉ ንግግር ጋር በተመሳሰለዉ ንግግራቸዉ ከጠቀሷቸዉ ጉዳዮች አንዳዶቹ ከሃያ-ሰባቱ የሕብረቱ …

የአዉሮጳ ህብረትና የባሮሶ ንግግር Read more »

የሥልጣኔ አንዱ ዋና ዓላማ፤ ሰዎች በኑሮአቸው ለሚያጋጥሟቸው ችግሮች መፍትኄ መሻት፣ ከባዱን ነገር ማቅለል ነው። ለዚህ ትልቁን አስተዋጽዖ አድራጊ ደግሞ፣ ሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ነው።

(በቃለየሱስ በቀለ) በቅርቡ ኡጋንዳ ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው የተፈጥሮ ድፍድፍ ነዳጅ ያገኘው ቱሎው ኦይል የተሰኘው ታዋቂ የእንግሊዝ ኩባንያ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ኦሞ አካባቢ በነዳጅ ፍለጋ ሥራ ለመሠማራት መወሰኑን አስታወቀ፡፡

(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ (ኢዴአን)፣ መላው የኦሮሞ ሕብረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (መኦሕዴፓ)፣ የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) እና የመላው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ንቅናቄ (መኢብን) በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 39 እና በመሬት ባለቤትነት ጉዳይ ሳይስማሙ ከነልዩነቶቻቸው (40 በመቶ) ጥምረት መፍጠራቸውን ጳጉሜ 1 ቀን …

አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች በአንቀጽ 39 እና በመሬት ጉዳይ ሳይስማሙ ጥምረት ፈጠሩ Read more »

(በጋዜጣው ሪፖርተር) የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ጠቅላላ ጉባዔ በ6ኛ መደበኛ ጉባዔው አቶ አለማየሁ አቶምሳን የድርጅቱ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ከትናንትና በስቲያ መርጦአቸዋል፡፡

(በኃያል ዓለማየሁ) ከኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሐምሌ 23 ቀን 2002 ዓ.ም. ተሰርቀው የነበሩት ሁለት የባለሥልጣናት ተሽከርካሪዎች፣ ፖሊስ ባደረገው ክትትል ከትናንት በስቲያ ሰኞ ዕለት መገኘታቸውን የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ጋሻው አባተ ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡

(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተያዘው የበጀት ዓመት የያዘውን ከፍተኛ የገቢ ዕቅድ ለማሳካት በሚል ወ/ሮ በላይነሽ ተክላይን የከተማው ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርጎ ሾመ፡፡

(በታምሩ ጽጌ) የመንግሥት ማህተሞችን ወደ ሐሰተኛነት በመለወጥና የሕዝብ አገልግሎት ወይም የግል ድርጅቶችን ማህተም ያለአግባብ በመስራትና በመለወጥ ተግባር ላይ በመሰማራት፣ በአገር ደኅንነትና ሰላም፣ በትምህርት ሥርዓቱና በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ ከባድ ተፅዕኖ ሊያደርስ ነበር የተባለ ግለሰብ በዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የብርን የውጭ ምንዛሬ ቀንሷል። የአንድ የአሜሪካ ዶላር በ16.4 ብር እንዲመነዘር ለባንኮች የተላለፈው መመሪያ ከነሃሴ 26 ቀን ጀምሮ በስራ ላይ ውሏል። ይህንን ተከትሎ ከውጭ አገር የሚገቡ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ተከስቷል። ሸማቾች እንደሚናገሩት ሰሞኑን የሸቀጦችና …

የብር ምንዛሬ ማስተካከያው የዋጋ ንረትን አስከተለ Read more »

ከታምራት ታረቀኝ አቶ ግራማ ካሣ ማንን እንደሚሞግቱ ለምንስ እንደሚሟገቱ የሚያውቁ አይመስልም። በሌሎች የሚሰጡ አስተያየቶችን በቅጡ አንብበው ጭብጡን ተረድተው ሊጽፉ ቀርቶ ከራሳቸው ሃሳብ ጋርም በወጥነት የሚዘልቁ ላለመሆናቸው አንድ ሁለት ጽሑፎቻቸውን ማየት ብቻ ይበቃል። በቀናት ልዩነት የሚጽፉት ቀርቶ በአንድ ቀን የሚጽፉዋቸው ሳይቀር …

ይድረስ ለአቶ ግራማ ካሣ – ታምራት ታረቀኝ Read more »

ክፍል አንድ (ማስተዋል አዳነ) ጊዜው በአገራችን ክረምት ሊገባ ጥቂት ጊዜያት የቀሩበት ወቅት ነበር፤ የአሁኑ ክረምት። ወደአገር ቤት ለመሄድ የወሰንኩት ቤተሰብ፣ ጓደኛና ዘመድ ለመጠየቅና በአጠቃላይ የአገራችን የኑሮ ሁኔታ በጣም ስለናፈቀኝ፤ ይህንን ደግሞ ከተወሰነ አመት የትምህርት ቆይታ በኋላ ተመልሼ ማየት አለብኝ የሚል …

“ነብይ በአገሩ አይከበርም” … እውነት!? (ማስተዋል አዳነ) Read more »

(ነጻ አስተያየት ከለንደን – በታምሩ ገዳ):-የለንደን ከተማ ላለፉት ስድስት ሣምንታት በይዘቱ እና በዓይነቱ ታላቅ ትኩረት የሳበ መንፈሳዊ አገልግሎትን በማስተናገድ ተጠምዳ ሰንብታለች። ይህ ማዕከሉን በለንደን ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በማድረግ በለንደን ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ በአውሮፓ ደግሞ ለ13ኛ ጊዜ የተካሄደው …

በለንደን በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ቀልብን የሳበው የስብከተ ወንጌል ጉባኤ Read more »

የጀርመን ጥምር መንግስት ፣ በሀገሪቱ የሚገኙትን የኒዩክልየር ኃይል ማመንጫ ማዕከላት ለመዝጋት ከዚህ ቀደም የተቀመጠውን የጊዜ ገደብ ለመራዘም በቅርቡ የደረሰበት ስምምነት እያወዛገበ ነው ።