ቃለ ምልልስ ከባህልና ማኅበረሰብ እንግዳ፥ ገጣሚ ዓለማየሁ ታዬ ጋር።
«የዓለማየሁ ሩባያት፤» «ሃይኩ፤» እና «ግራፊቲ፤» በሚል ርዕስ ለህትመት በበቁ ሶስት የግጥም መፃህፎቹ መነሻነት ለእንግድነት ከጋበዝነው ወጣቱ ገጣሚ ዓለማየሁ ታዬ ጋር የጀመርነው ውይይት ሁለተኛና የመጨረሻ ክፍል ቃለ ምልልስ በሃይኩና ግራፊቲ ላይ ያተኩራል። የአስራ ስድስተኛውን ክፍለ ዘመን ጃፓናዊ ባለ ቅኔ ባሾን፥ ባለ …
«የዓለማየሁ ሩባያት፤» «ሃይኩ፤» እና «ግራፊቲ፤» በሚል ርዕስ ለህትመት በበቁ ሶስት የግጥም መፃህፎቹ መነሻነት ለእንግድነት ከጋበዝነው ወጣቱ ገጣሚ ዓለማየሁ ታዬ ጋር የጀመርነው ውይይት ሁለተኛና የመጨረሻ ክፍል ቃለ ምልልስ በሃይኩና ግራፊቲ ላይ ያተኩራል። የአስራ ስድስተኛውን ክፍለ ዘመን ጃፓናዊ ባለ ቅኔ ባሾን፥ ባለ …
የኢትዮጵያ ትምህት ሚኒስቴር ያወጣዉ መመሪያ የግል ከፍተኛ ተቋማት የህግና የመምህርነት ትምህርት እንዳይሰጡ ያግዳል። በአገሪቱ የርቀት ትምህርትም እንዲቆም አድርጓል። የህዝብ ግንኙን ዳይሬክተር አቶ አበራ አባተ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ምክንያቱን ሲያብራሩ፣ እርምጃዉ የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ነዉ ብለዋል። ሁሉም ባይባሉ አብዛኞች የግል ከፍተኛ …
የግል ከፍተኛ የትምህር ተቋማት ማህበር ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ያወጣዉን መመሪያ ተቃወመ Read more »
ማስተዋል አዳነ ጊዜዉ በአገራችን ክረምት ሊገባ ጥቂት ጊዜያት የቀሩበት ወቅት ነበር፤ የአሁኑ ክረምት። ወደአገር ቤት ለመሄድ የወሰንኩት ቤተሰብ፣ ጓደኛና ዘመድ ለመጠየቅና በአጠቃላይ የአገራችን የኑሮ ሁኔታ በጣም ስለናፈቀኝ፤ ይህንን ደግሞ ከተወሰነ አመት የትምህርት ቆይታ በኋላ ተመልሼ ማየት አለብኝ የሚል ዉሳኔ ላይ …
ልጅ ተክሌ፡ ቫንኩቨር፡ ካናዳ አንዱ ይሄ ቀጥዬ የምተቸው ክስተት የማይጥመው ወዳጄ፡ “ትብብር መጣ፡ ሕብረት መጣ፡ ቅንጅትም መጣ፡ መድረክም መጣ፡ እነሆ አሁን ደግሞ ጥምረት መጣ፡ እንግዲህ የቀረው ድብልቅ” ነው ብሎ ተሳለቋል። ከዛሬ ነገ አስመራ ገብቶ የግዞት መንግስተ ያቋቁማል ወይም አንዱን የሕወሀት …
የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች ቡድን በኢትዮጵያ ምርጫ ላይ የሚያወጣው ማጠቃለያ ሪፖርት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የብሪታንያ ሚኒስትር ለጋዜጠኞች ሲናገሩ፤ ይህ ማጠቃለያ ሪፖርት ይፋ በሚወጣበት ጊዜ ከኢትዮጵያ ተስፋ የሚያደርጉት መኖሩን ተናግረዋል። አንድሪው ሚሸል በአለም በትልቅነቱ ሁለተኛው የሆነውን አገራቸው ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የልማት …
የብሪታንያ የአለም አቀፍ ልማት ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ምርጫ ማጠቃለያ ሪፖርት Read more »
ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትን ከማሳደግ አንፃር አለም አቀፍ ጉዲፈቻ፤ የመጨረሻ አማራጭ እንደሆነ የአሜሪካ ሴናተር ሜሪ ላንድሩ አስታወቁ፡፡ ባለፈው አመት ብቻ ከ 2100 በላይ ኢትዮጵውያን ህጻናት በጉዲፈቻ ወደ አሜሪካ ሄደዋል፡፡ ባልቻ አባ ነፍሶ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የተሰራው በአሜሪካው ባክነር ኢንተርናሽናል የገንዘብ ድጋፍና፤ …
ሰንበቱ በአውሮፓና በአፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ግጥሚያዎች የተካሄዱበት ነበር። የዓለም አትሌቲክስ ዋንጫ ውድድርም እንዲሁ ክሮኤሺያ ውስጥ ተካሂዷል። በኡክራኒያና በፖላንድ የጋራ አስተናጋጅነት በመጪው 2012 ዓ.ም. ለሚካሄደው የአውሮፓ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ለማለፍ በዘጠኝ ምድቦች በሚደረገው ፉክክር ባለፈው ሣምንት በርካታ …
የ1993ቱ የኦስሎዉ ስምምነት-የካፕ ዴቪድ ድርድድር የዌይ ሪቨር ስምምነት፥ የታባ ጉባኤ፥ የኤሎን የሰላም እቅድ፥ የኖይሲባሕ-አይሎን ስምምነት፥ የአረብ የሰላም ሐሳብ፥ የሠላም ካርታ እያለ-አስራ ስድስት አይነት ድርድር ተደርጎበታል። እንደ ሥልጣኔ-እዉቀት ብልሐቱ ሑሉ ሥይጣኔ-ማይምነትና ድንቁርናም ተለይቶት አያዉቅም።እንደ ፅድቅ-ሐይማኖት ሥብከቱ ሁሉ-እኩይ አረመኒያዊነት ተፈፅምቦታል-ይፈፀምበታልም።በግጭት-ጦርነት የመዉደም-ነዋሪዎቹ የማለቃቸዉን …
ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብር የምንዛሬ ዋጋ መቀነሱን ካሳወቀ ወዲህ የሸቀጦች ዋጋ ንሯል ። ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ እንደዘገበው በአዲሱ የምንዛሪ ተመን ምክንያት የጨመረው ከውጭ ሀገር በውጭ ምንዛሪ ተገዝተው የሚገቡ ዕቃዎች ዋጋ ብቻ ሳይሆን የሀገር ውስጥ ምርቶችም ዋጋ …
(ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ) — እሁድ ሴፕቴምበር 5/2010 በአዲስ አበባ ከተማ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገ የ እግር ኳስ ውድድር የጊኒ ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አቻውን 4ለ1 አሸነፈ። ብሄራዊ ቡድናችን በቅርቡ ውጤት ያስገኛል በሚል ናይጄ-ግሊዛዊ ዜግነት ያለውን የውጭ አሰልጣኝ ቢያመጣም 4ለ1 በሆነ ሰፊ ውጤት …
ወደ አሜሪካ የመጣችው በ1987 ዓ.ም እንደ እ.ኤ.አ ነበር። ያን ጊዜ ባለቤቷ በወቅቱ በነበረው የፖለቲካ ትኩሳት ምክንያት በሱዳን በኩል ከሃገር ወጥቶ አሜሪካ ከጓደኞቹ የገባበት ጊዜ ነበር። እሷ ግን እንደባለቤቷ ስደትን ሳትቀምስ ቀጥታ አሜሪካ ደረሰች። ኢትዮጵያ እያለች አስተማሪ የነበረችው የዛሬዋ “ሕይወት በሚኒሶታ” …
የሰሞኑ ድንገተኛ የምንዛሪ ለውጥ የብርን የመግዛት አቅም በ22 በመቶ አውርዶታል፡፡ የምንዛሪ ለውጡ ገበያው ውስጥ መደነጋገርና ትርምስም ፈጥሯል፡፡ ከውጭ የሚገቡ የፋብሪካ ውጤቶች ዋጋቸው በአንድ ጊዜ የማይቀመስ ሆኗል፡፡ በምንዛሪ ለውጡ ዙሪያ ነጋዴዎች፣ ሸማቾች፣ የኮሚሽን ሠራተኞች፣ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችና ባለሙያዎች አስተያየታቸው የተካተተበትን የሳምንቱን …
– ተቋማቱ ከቴክኒክና ሙያ ወደ ፖሊ ቴክኒክ እንዲሸጋገሩ ተነገራቸው (በምሕረት ሞገስ) የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማኅበር አዲስ የወጣውና ተቋማቱን የርቀት፣ የሕግና የመምህራን ትምህርት ከመስጠት የሚገድበው አዲስ ሥርዓት አግባብ አይደለም ሲል ለትምህርት ሚኒስቴር ባቀረበው አቤቱታ ላይ፣ ከሚኒስቴሩ ጋር ቢወያዩም ሊስማሙ አልቻሉም፡፡
(በታምሩ ጽጌ) የጋምቤላ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ (ጋሕዴአፓ) ነሐሴ 26 እና 27 ቀን 2002 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ ላለፉት ሁለት የምርጫ ዘመናት ይመሩ የነበሩት ኃላፊዎች በድጋሚ መመረጣቸው፣ አግባብነት የሌለውና የዴሞክራሲ መንገድን የተከተለ አለመሆኑን አንዳንድ የፓርቲው አባላት ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በኃይሌ ሙሉ) ከአፍሪካ ወርቅ ቤት በሕገወጥ መንገድ ወደ ውጭ ሊወጣ ሲል እንዲያዝ ለጠቆሙና ወርቁን በመያዝ ሒደት ላይ ለተሳተፉ ግለሰቦች ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ሽልማት በመንግሥት መሰጠቱ ታወቀ፡፡
– ለ2003 የበጀት ዓመት 12.9 ቢሊዮን ብር በጀት ተይዞለታል (በውድነህ ዘነበ) በመስከረም 2003 ዓ.ም. ይፋ በሚደረገው የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች መዋቅር፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በሁለት መንግሥታዊ ተቋማት ሥር እንደሚደራጅ ታወቀ፡፡
– ከ80 ሚሊዮን ቶን በላይ ክምችት እንዳለ ይገመታል– ቢኤችፒ የተባለ ኩባንያ 10 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጓል (በቃለየሱስ በቀለ) በአፋር ክልላዊ መንግሥት በዳሎል አካባቢ መጠነ ሰፊ የሆነ የፖታሽና ሌሎች ማዕድናት ፍለጋ ሥራ በመካሄድ ላይ እንደሆነ ታወቀ፡፡
ትዕግሥት ዘሪሁን | ሪፖርተር በቅርቡ ከሐረር ወደ አዲስ አበባ እንደመጡ የሚናገሩት ወ/ሮ ከድጃ አብዱላህ፣ ባለፈው ዓርብ ከሰዓት በኋላ ምጥ ይዟቸው የወሊድ አገልግሎት ለማግኘት ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ቢሄዱም፣ ካርድ ከወጣላቸው በኋላ ለአገልግሎቱና ለጓንት የሚከፍሉት ገንዘብ ስላልነበራቸው ተባረው መንገድ ላይ መውለዳቸውን …
‹‹ገንዘብ የለሽም ተብዬ ከሆስፒታል ተባረርኩ›› ያሉ ነፍሰጡር መንገድ ላይ ተገላገሉ Read more »
– የህንድና የሱዳን የስኳር ኩባንያዎች አክሲዮን ማኅበሩን ተቀላቀሉ (በዳዊት ታዬ) ሕብር ስኳር አክሲዮን ማኅበር የ380 ሚሊዮን ብር አክሲዮኖች ሽያጭ ማካሔዱን አስታወቀ፡፡
– በዳሸን ባንክ ፕሬዚዳንት ላይ የተላለፈው የእስር ትእዛዝ ታገደ (በኃይሌ ሙሉ) ከአዲስ አበባ ወደ ወላይታ ሶዶ የተዛወርኩበት በሕጋዊ መንገድ አይደለም በማለት በዳሸን ባንክ ላይ ክስ መስርተው በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተወሰነላቸው የቀድሞው የባንኩ የሠራተኛ ማኅበር ሊቀመንበር ከሥራ ተባረሩ፡፡
– አዳዲስ ምርቶችን እያስተዋወቀ ነው (በቃለየሱስ በቀለ) አምቦ የማዕድን ውኀ አክሲዮን ማኅበር በ21 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የፋብሪካ የማስፋፊያ ፕሮጀክት እንዳካሄደ አስታወቀ፡፡
‹‹አዲሱ የትራንስፖርት ታሪፍ እኛንም ተገልጋዩንም እየጐዳ ነው›› የሕዝብ ማመላለሻ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ‹‹ታሪፉ በዝቷል፣ አንሷል ለማለት የግድ ትግበራውን መገምገም አለብን›› የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ (በብርቱካን ፈንታ)
ግርማ ከበደ ከሚኒሶታ ኢትዮጵያዊነት፡ ሰባቱን ቃል ኪዳናት አክብሮ መፈጸም ነው፡፡ ስለሆነም፡ የአምልኮና ያኗኗር ሥርዓት እንጂ፡ የዘር ወይም የአንዲት አገር ብቻ ስም ሊሆን አልተሠራም ነበር፡፡ ነገር ግን፡ ሰባቱን ቃልኪዳናት፡ ከተመሠረቱ ጀምሮ፡ እስከፍጻሜው ድረስ፡ ከሌላው ቦታ ካለሕዝብይልቅ፡ በኢትዮጵያና አካባቢዋ የነበረው ሕዝብ ጠብቆት …
ሶማሊያ ብጥብጡ አይሏል። የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል ተጨማሪ ጦር አግኝቷል። በሌላ በኩል ሩዋንዳ ከመንግስታቱ ድርጅት ጋር ፍጥጫ ውስጥ ገብታለች።
ሔኖክ ዓለማየሁ ከሴፕቴምበር 1/2010 ጀምሮ የኢትዮጵያ ብር የመግዛት አቅም እንዲቀንስ ከተደረገ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ በምግቦች ላይ ከፍተኛ ጭማሪ መታየቱን ኒው ቢዝነስ ኢትዮጵያ የተሰኘው ጋዜጣ ሪፖርተሮቹን ጠቅሶ ዘገበ። በአንዳንድ የአዲስ አበባ ሆቴሎች የምግብ ዋጋ ጭማሪ መደረጉን የሚያሳዩ ወረቀቶች መለጠፋቸውን የዘገበው ጋዜጣው …
ከአያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ክፍል ሦስት (ከክፍል ሁለት የቀጠለ) ሐ) አገር ወዳድና ህዝባዊ (ዴሞክራሲያዊ) ኃይሎች፤ ከፍ ሲል በ’ለ’ ስር ለማሳየት እንደተሞከረው ለሀገራችንና ለህዝቧ አዎንታዊ ለውጥን ለማስገኘት በልዩ ልዩ መልክ የሚጋገለውና በጥቅሉ ”ተቃዋሚ ክፍል” የተባለው ወገን ሥልጣን ላይ ካለው ገዥ ክፍል …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? (አያልሰው ደሴ) Read more »
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል ሦስት (ከክፍል ሁለት የቀጠለ) ከአያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ) አገር ወዳድና ህዝባዊ (ዴሞክራሲያዊ) ኃይሎች፤ ከፍ ሲል በ’ለ’ ስር ለማሳየት እንደተሞከረው ለሀገራችንና ለህዝቧ አዎንታዊ ለውጥን ለማስገኘት በልዩ ልዩ መልክ የሚጋገለውና …
የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ በተክልዬ ልጆች መከፈል ከልቡ ያዘነ፣በሚነዛው አሉባልታ ልቡ የበገነ የሰበካ ጉባኤ አባል ነው፡፡ ውሸታሞች ውሸታቸውን ማቆም አለባቸው ብሎ ስለሚያምን ውስጠ ነገሩን ለማወቅ ለሚጨነቅ ሁሉ አቅጣጫ ለማስያዝና ፍጹም በማይገኘው የበርን ችግር ጅማሬ እና ፍጻሜ ላይ የስዊዝ ምዕመናን መጠነኛ ግንዛቤ …
አቡጊዳ – ነሐሴ 28 ቀን 2002 ከመቶ ሃምሳ በላይ የሚሆኑ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አደራጆች፣ የተዘጋጁ ቃለ መጠይቆችን በመዉሰድ፣ ከሕዝቡ አስተያየት ሲሰበስቡ ቆይተዉ፣ የሥራቸዉን ዉጤትና የሕዝቡን አስተያየት የያዘ ዘገባ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክር ቤት በቅርቡ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሕዝቡን …
በዛሬው “ኢትዮያ በጋዜጦች” ቅንብራችን ስለ ኢትዮጵያ ከተጻፉ ርዕሶች የኢትዮጵያ የትምህርት ሚኒስቴር የርቀት ትምህርትን አገድ በሳውዲ አረብያ የአምስት ኢትዮጵያውያን ሞት የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ትኩረት ሳብ ኢትዮጽያ የብርን ዋጋ አወረደች የአጼ ሃይለስላሴ የልጅ ልጅ ጊዮን ሆቴልን በሰባት ቢልዮን ብር እንደሚገነቡ ታወቀ የኢትዮጵያ …
እዚያ ስትደርስ እንደ ሁሉም ጎብኚ ደዎሉን ደዉላለች።ከዚያ ከሕንዲዉ ቄስ ፊት ለፊት ስትደርስ እጆችዋን አጣጥፋ ተንበረከከች።ያቺ ወርቃማ-ፀጉር ነጭ ወጣት ያላደገችበን፥ ባሕል-አለሟ-ያልሆነዉን አለም ተቀየጠች።
ለአፍሪቃዉያን ጋዜጠኞች ዋስትና ክብካቤ ለማድረግ የሚያስችል ጉባኤ በአፍሪቃ ህብረት የስብሰባ አዳራሽ ተካሂዷል።
የእስራልና የፍልስጤም መሪዎች ዘላቂ እና እዉነተኛ ሰላም ለማግኘት ሁለቱም ወገኖች መስዋትነትን መክፈል እንዳለባቸዉ ተገለጸ።
ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገችው እርምጃ አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ዶላር በኢትዮጵያ ብር ሲመነዘር ቀድሞ ከነበረው የ17 በመቶ ብልጫ ይኖረዋል። የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት IMF የአዲስ አበባ ተጠሪ፥ Sukhwider Singh Toor ጨምሮ አንዳንድ የምጣኔ ሃብት ባለ ሞያዎች በአዎንታ የተቀበሉት ቢሆንም፤ ተገቢ …
“በአይኑ ምሰሶ ይዞ ከሌላው አይን ጉድፍ ላውጣ ይላል”፤ “አመድ በዱቄት ይስቃል”…እና የመሳሰሉት፤ አባቶቻችን ከሃይማኖት እና ከልምድ ወስደው የባህል እና ቋንቋችን አካል ያደረጓቸው አባባሎች ናቸው። ሃፍረተ-ቢስነትን እና ግብዝነትን ይገስፃሉ። በሌሎች ከመፍረዳችን በፊት እራሳችንን አጥርተን እንድንመለከት ይጋብዙናል። ዛሬ እነዚህን አባባሎች እንድናስታውስ ያደረገን፤ …
ከእለታት አንድ ቀን፥ በአንድ የስደት አገር ምሽት፣ ጥቂት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች እራሳቸውን በሞቀ ክርክር መሃል ያገኛሉ። ክርክሩ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲሆን፤ የአንድ የዝግጅት ክፍላችንን አባል ትኩረት የሳበው ርእስ በሁለት ወጣቶች መካከል የተካሄደው ልውውጥ ነው። ወጣት ቁጥር 1፥ በአሁኑ ሰዓት አገራችን …
የወያኔው አምባገነን አገዛዝ የትራፊክ ፖሊሶች ፍጹም አግባብነት በሌለው መልኩ ያለምንም ምክንያት ቅጣት እየቀጧቸው መሆኑን ና በዚህም ምክኒያት እጂግ እየተማረሩ መሆናቸውን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አሽከርካሪዎች ለዘጋቢያችን ገለጹ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት ይህ ችግር በአብዛኛው ጎልቶ የታየው በታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ መሆኑንና የትራፊክ …
የአዲስ አበባ አሽከርካሪዎች በአገዛዙ የትራፊክ ፖሊሶች በደል እየደረሰብን ነው በማለት አማረሩ Read more »
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል የሆነው የአለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት ባወጣው ሪፖርት በያዝነው የፈረንጆች አመት 9.4 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የእርዳታ ጥገኞቹ ሆነው እንደቆዩ አስታውቋል። ድርጅቱ፥ ከጥር እስከ ታህሳስ ላለው ጊዜ 880 ሺህ ሜትሪክ ቶን እህል እንዳስፈለገ እና ይህም በገንዘብ ሲሰላ …
የወያኔ አገዛዝ የህዝብ ገንዘብ መዝረፉን እንደቀጠለ የአለም የምግብ ፕሮግራም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች የምግብ ጥገኞች መሆናቸውን ገለጸ Read more »
ለረዥም አመታት የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ ሆኖ ያገለገለው ጋዜጠኛ አሰግድ ተፈራ በተደጋጋሚ ሲደርስበት በነበረው ማስፈራሪያ፣ ድብደባና የግድያ ሙከራ ምክንያት መሰደዱን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ዘገባ አሳይቷል። አሰግድ ተፈራ የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ በነበረባቸው አመታት በርካታ የሙስና ወንጀሎችን የሚያጋልጡ ዘገባዎችን በማጠናቀር የሚታወቅ ሲሆን፤ ከበርካታ …
የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ የነበረው አሰግድ ተፈራ አገር ጥሎ ወጥቶ በስደት እንደሚገኝ ታወቀ Read more »
የወያኔ አገዛዝ የቀድሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ፋካልቲ ዲን የነበሩትን አቶ አበራ ደገፉን ጨምሮ በአራት ኦሮሞ ተከሳሾች ላይ የጥፋተኛነት ብይን ማሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል። በግለሰቦቹ ላይ የተደረገው ክስ “የጥላቻ መልክት በማሰራጨት፣ ወጣቶችን በመመልመል፤ ከህገ ወጡ የኦነግ ድረጅት ጋር ግንኙነት በመፍጠር ተንቀሳቅሰዋል” …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በኦነግ አባልነት እየሰከሰሰ በኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያደርሰውን ግፍ እንደቀጠለ ነው Read more »
በኢትዮጵያ ውስጥ ከቀሩት እና በከፍተኛ አፈና ስር በመጠኑም ቢሆን ከሚንቀሳቀሱት ጥቂት ገለልተኛ የግል ጋዜጣዎች ውስጥ አንዱ የሆነው አውራምባ ታይምስ በወያኔ አገዛዝ ህገ-ወጥ ትእዛዝ እንደተሰጠው ሐሙስ እለት በድረ-ገጹ ላይ ባወጣው ጽሁፍ አስታውቋል። በወያኔ ቁጥጥር ስር የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር …
የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ የመረጃ ምንጮቹን እንዲያሳውቅ በወያኔ አገዛዝ መታዘዙን ገለጸ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
(ግንቦት 7) — የአፋር ሕዝብ ፓርቲ፣ ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የአንድነትና የፍትህ ንቅናቄ ተቀናጅተው “ጥምረት ለነፃነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያን” መፍጠራቸው ለኢትዮጵያ ሕዝብ አብስረዋል። ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዚህ ጥምረት መሥራች አባል በመሆኑ የተሰማውን …
እ ጎ አ ከጥር ወር 1991 ዓ ም አንስቶ ፣ በሥርዓት አልበኛነትና በሥልጣን ተፎካካሪዎች የምትታመሰው ሶማልያ፤ ገና መፍትኄ አላገኘችም።
ሃይማኖታዊ መነሻ እንዳለዉ የሚነገርለት የሻደይ ወይም የአሸንዳ በአል በሰሜን ኢትዮጽያ አካባቢዎች እንዲሁም በኤርትራ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል።
የኢትዮጵያ ትምሕርት ሚኒስቴር ከ2003 ዓም ጀምሮ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ይሰጥ የነበረው የርቀት ትምሕርት ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ ያወጣው መመሪያ እያነጋገረ ነው። የትምሕርት ሚኒስቴር መመሪያው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረደ የመጣውን የትምሕርት ጥራት ደረጃ ለማሻሻልና ከሐገሪቱ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር የሚጣጣም ዓለም …
(ለደጀ ሰላም መጦመሪያ፤ ታምሩ ገዳ ከለንደን):- ኢትዮጵያን በ ዓለም በታሪክ እና በቅርስ ባለቤትነት ተጠቃሽ ከሆኑት ጥቂት አገሮች መካከል አንዷ እንድትሆን ያደረጓት ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ ቅርሶቿ እጅግ አስጊ በሆነ የመጥፋት አዝማሚያ ውስጥ መሆናቸው ተገለጸ። “የኢትዮጵያ ገዳማት ፣ አድባራት እና የአብነት ት/ቤቶች …
ሰሞኑን ማንነታቸው ከማይታወቁ የሞባይል መስመሮች፣ ድረ ገጾች፣ ኤሜልና የሞባይል አጭር የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) አደገኛ የሞባይል ፍሪኩዌንሲ በጤና ላይ አደጋ ያደርሳል ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ መሠረተ ቢስ መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ዛሬ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በዓለም ኅብረተሰብ ዘንድ ሆን …
ቴሌ በጤና ላይ አደጋ ያደርሳል የተባለው የሞባይል ፍሪኩዌንሲ ሀሰተኛ መረጃ ነው አለ Read more »