በትናንትናዉ ዕለት ስምንተኛ ጠቅላላ ጉባኤዉን ያካሄደዉ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በመጪዉ ዓመታት ፓርቲያቸዉ ያቀዳቸዉን የልማት ተግባራት አስመልክተዉ ሰፊ ንግግር አድርገዋል።

መስክረም 5 ቀን 2003 በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የሚመራዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ጨምሮ የበርካታ ድርጅቶች ጥምረት የሆነዉ መድረክ፣ መስክረም 8 ቀን 2003 ዓ.ም ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ መጥራቱን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመልከታል። መድረኩ ከአዲስ አበባ ባለሥልጣናት የሚያስፈልገዉን ፍቃድ ያገኝ ሲሆን …

አቡጊዳ – መድረኩ በአዲስ አበባ ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ Read more »

(በዶክተር ጌታቸው አሰፋ):- ዳንኤል ክብረት ለበርካታ ዓመታት በሐመርና ስምዐጽድቅ ጋዜጣ፤ በአዲስ ነገር ጋዜጣ፤ በሸገር ራዲዮ፤ በሮዝ መጽሔትና፤ በጻፋቸው መጻሕፍትና በቅርቡ ደግሞ የራሱ በሆነው መጦመሪያ (ብሎግ) www.danielkibret.com የሚያውቀው ሰው ብዙ ነው።  ይህ ሁሉ ጽሑፎቹን እየተቀባበሉ የሚያወጡትን የሀገር ውስጥና ውጪ ጋዜጦች መጽሔቶችና …

የማይናደፈውን መንደፍና ጦሱ፦ በእንተ ዓይናማው ኃያሲ ዳንኤል ክብረት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 15/2010፤ መስከረም 5/2003 ዓ.ም):- ነሐሴ 21 ቀን ማምሻውን በሲዳማ፣ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጳጳስ አቡነ ፋኑኤል፣ “ምእመናን ሁላችሁ በዚህ ጉባኤ ተሳተፉ፤ ባትሳተፉ. . . !” በሚል ማሳሰቢያ ተጀምሮ ከነሐሴ …

የደቡብ ክልላዊ መንግሥት ባለ ሥልጣን አቡነ ፋኑኤልን አስጠነቀቁ፤ ያሬድ አደመ ከማንኛውም የመድረክ አገልግሎት ታገደ Read more »

በሶማሊያ የሽግግር መንግስት ፕሬዝዳንት ሸሪፍ ሼክ አህመድና በጠቅላይ ሚኒስትር ኦማር አብድረሺድ ሻርማርኬ መኃል የተፈጠረው አለመግባባት ተካሯል። ምናልባት ደካማው የሽግግር መንግስት ሊለይለት ይችላል ተብሏል። የሶማሊያ የሽግግር መንግስት በዚህም በዚያም ተወጥሯል። የመሪዎቹ ሽኩቻ ምናልባትም ከአልሸባብ ጥቃት የበለጠ ደካማውን የሽግግር መንግስት ሊያጠፋ እንደሚችል …

ሸሪፍና ሻርማርኬ ተፋጠዋል Read more »

በታዋቂው የሥነ-ቅመማ ሊቅና ፈልሳፊ ፤ አልፍረድ ኖበል ስም፤ ካለፈው ምዕተ ዓመት መግቢያ አካባቢ አንስቶ ፤ በያመቱ በመጸው በተለያዩ የሳይንስ ዘርፎች። ህክምና፤ ኤኮኖሚ፤ እንዲሁም ሥነ-ጽሑፍና ሰላም የውድድር አሸናፊዎች ስም እንደሚገለጥና ታኅሳስ 1 ቀን ሽልማት እንደሚሰጥ የታወቀ ነው። ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ፣ …

አማራጩ የኖቤል ድርጅትና ዓላማው Read more »

ከአንድ ሺ በላይ ድምፅ የሚሰጡና ስድስት መቶ ያህል ድምፅ የማስጡ አባላትና ደጋፊዎች ተካፍለዋል። የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኤህአዴግ ስምንተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ናዝሬት ዉስጥ ተከፍቷል። በጉባኤዉ ላይ ከሌሎች አገራት የተጋበዙ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችም ተገኝተዋል። ያድምጡ

– ከ1600 በላይ የጉባዔው ታዳሚዎች አዳማ ከተዋል (በውድነህ ዘነበና አስራት ሥዩም) ከአዲስ አበባ በስተምስራቅ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው አዳማ ዛሬ የሚጀመረውን የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ስምንተኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ለመታደም የመጡ ከ1600 በላይ ተሰብሳቢዎችን ታስተናግዳለች፡፡

– አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለማዕከላዊም ሆነ ለሥራ አስፈጻሚነት አልተመረጡም (በታምሩ ጽጌ) የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) በሐዋሳ ከተማ ከመስከረም 2 እስከ 4 ቀን 2003 ዓ.ም. ባካሄደው 7ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ መተካካትን በሚመለከት አጀንዳው እንዳልነበረ አስታወቀ፡፡

(በጋዜጣው ሪፖርተር) በምሥረታ ሒደት ላይ የነበረው ደቡብ ግሎባል ባንክ አገልግሎቱን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ የባንኩን የባለአክሲዮኖች የመጀመሪያ ጉባዔ ለመስከረም 9 ቀን 2003 ዓ.ም. በሚሊኒየም አዳራሽ መጥራቱን የባንኩ አደራጅ ኮሚቴ የሕዝብ ግንኙነት አስታወቀ፡፡

‹‹ዕቅዱ የሕዝቡን አመለካከት መለወጫ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ነው›› ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው‹‹በበሬ እየታረሰ ከፍተኛ እመርታ ማስመዝገብ አይቻልም›› አቶ ገብሩ አስራት‹‹ኢሕአዴግ በያዛቸው ካድሬዎች ዕድገት ያመጣል ብሎ ማሰብ በህልም ደረጃም ያስቸግራል›› ዶክተር መረራ ጉዲና

– ባለሀብቱ ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ አውጥቼበታለሁ ይላሉ (በምዕራፍ ብርሃኔ) በወረዳ 12 ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ አካባቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ተገንብቶ ያለቀ 26 መኝታ ክፍሎች ያሉት ባለሁለት ፎቅ ፔኒሲዮን ‹‹ሕገወጥ ግንባታ ነው›› በሚል መስከረም 3 ቀን 2003 ዓ.ም. በወረዳው ደንብ አስከባሪዎች …

ግንባታው አምስት ዓመታት የፈጀው ፔኒሲዮን ‹‹ሕገወጥ›› በሚል እንዲፈርስ ተደረገ Read more »

(በኃይሌ ሙሉ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) መስከረም 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሕዝባዊ ስብሰባ እንደሚያካሂድ ታወቀ፡፡ በሌሎች ከተሞችም ተከታታይ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ይካሄዳሉ፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 15/2010፤ መስከረም 5/2003 ዓ.ም):-  በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር እና በየደረጃው በሚገኙ አካላት በየጊዜው የሚፈጸሙ በደሎች እየተባባሱ ሕዝቡን በሚያስቆጡበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውንና ሕዝባዊ ቁጣው እየከፋ ሄዶ ለአገሪቱ ዘላቂ ሰላም እና ልማት …

መንግሥት ከፓትርያርኩ እና ከጳጳሳቱ ጋር ምሥጢራዊ ስብሰባ አካሄደ፣ ማሳሰቢያም ሰጠ Read more »

ጥምረትን በተመለከተ ጥቂት ነጥቦች ታደሰ ብሩ መንደርደሪያ:- ልጅ ተክሌ “ያጣነው ጥምረት አይደለም፤ ድፍረት ነው” በሚል ርእስ በጻፈው ተገርሜም አዝኘም አልወጣ ስላለኝ ጥቂት ማለት ፈለኩ። በተደጋጋሚ ሙከራዎች ስላልተሳኩ ትብብር፣ ህብረት፣ ግንባር፣ ቅንጅት እና መሰል ቃላት ሁሉ የቫንኩቨሩን ልጅ ያንገሸገሹት ይመስላል።  (… …

ማስታወሻ ለልጅ ተክሌ (ታደሰ ብሩ) Read more »

መንደርደሪያ ልጅ ተክሌ ” ያጣነው ጥምረት አይደለም፤ ድፍረት ነው” በሚል ርእስ በጻፈው ተገርሜም አዝኘም አልወጣ ስላለኝ ጥቂት ማለት ፈለኩ። በተደጋጋሚ ሙከራዎች ስላልተሳኩ ትብብር፣ ህብረት፣ ግንባር፣ ቅንጅት እና መሰል ቃላት ሁሉ የቫንኩቨሩን ልጅ ያንገሸገሹት ይመስላል።  ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

አዲሱ ዓመት…………..አልልም ይልቁንም፤ አዲሱ አመት ያበጠ የሚፈነዳበት፤ የከረረ የሚበጠስበት፤ የጠገቡ የሚራብበት፤ የበደሉ የሚክሱበት፤ እውነት የምታሸንፍበት፤ የሀገር ሀብት የዘረፉ የሚዳኙበት፤ በስልጣን የባለጉ የሚቀጡበት፤ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት፤ ህዝብ የሚከበርበት፤ በግፍ የታሰሩ ነጻ የሚወጡበት ይሁንልን ብል ይሻላል። ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ሳያዩ የሚያምኑ፤ ሳይሰሙ የሚያወሩ፤ ሳይናገሩ የሚኖሩ ብጹአን ናቸው ርሃብን ይቸራሉና! አሥራደው – ከፈረንሣይ አዲሱ ዓመት … አልልም ይልቁንም፤ አዲሱ አመት ያበጠ የሚፈነዳበት፤ የከረረ የሚበጠስበት፤ የጠገቡ የሚራብበት፤ የበደሉ የሚክሱበት፤ እውነት የምታሸንፍበት፤ የሀገር ሀብት የዘረፉ የሚዳኙበት፤ በስልጣን የባለጉ የሚቀጡበት፤ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት፤ …

ሳያዩ የሚያምኑ፤ ሳይሰሙ የሚያወሩ፤ … (አሥራደው) Read more »

አሥራደው – ከፈረንሣይ አዲሱ ዓመት … አልልም ይልቁንም፤ አዲሱ አመት ያበጠ የሚፈነዳበት፤ የከረረ የሚበጠስበት፤ የጠገቡ የሚራብበት፤ የበደሉ የሚክሱበት፤ እውነት የምታሸንፍበት፤ የሀገር ሀብት የዘረፉ የሚዳኙበት፤ በስልጣን የባለጉ የሚቀጡበት፤ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት፤ ህዝብ የሚከበርበት፤ በግፍ የታሰሩ ነጻ የሚወጡበት ይሁንልን ብል ይሻላል። (… …

ሳያዩ የሚያምኑ፤ ሳይሰሙ የሚያወሩ፤ ሳይናገሩ የሚኖሩ ብጹአን ናቸው ርሃብን ይቸራሉና! (አሥራደው) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 14/2010፤ መስከረም 4/2003 ዓ.ም):- የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን “ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ ወጣች” ከተባለ አሥርት ዓመታት እየተቆጠረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ቤተ ክርስቲያኒቱ የመንግሥትን ሕጋዊ ከለላ ያጣች ከመሰለችበት ደረጃ ደርሳለች። በዚህች  መጦመሪያ መድረካችን በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እየተፈፀሙ ያሉ ዓይን …

መንግሥት “በሃይማኖት ጣልቃ አይገባም” ተባለ እንጂ ሃይማኖት ላይ ወንጀል ሲፈጸም ዝም ይላል ተባለ እንዴ Read more »

17 የአፍሪቃ ሀገሮች ካለፍው ሚያዝያ እስከ መጪው ህዳር ወር ባለው ጊዜ 50ኛ የነጻነት በአላቸውን እያከበሩ  መሆናቸው ይታወቃል። እነዚህ ሃገሮችም ሆኑ በአጠቃላይ በ1960 ዎቹና ከዚያ በፊት ነጻነታቸውን የተቀዳጁት የአፍሪቃ ሃገሮች ሁኔታ እንዴት እንደነበር ኋላስ ምንመልክ እንደያዘ እንዲያብራሩልን፣ በ City University of …

17 የአፍሪቃ ሃገሮች 50ኛ የነጻነት በአላቸውን እያከበሩ ነው Read more »

በአውሮፓ የቀደምቱ የእግር ኳስ ዲቪዚዮኖች ውድድር በዚህ ሰንበትም በደመቀ ሁኔታ ሲቀጥል ነገና ከነገ በስቲያ ደግሞ የአውሮፓ ሻምፒዮና ሊጋ የመጀመሪያ ግጥሚያዎች ይካሄዳሉ። ቱርክ-ኢስታምቡል ላይ ሲካሄድ በሰነበተው የዓለም የቅርጫት ኳስ ሻምፒዮና ዩ.ኤስ.አሜሪካ ከዓመታት ቆይታ በኋላ እንደገና ለፍጻሜ ድል በቅታለች። አትሌቲክስ፣ ቴኒስ፣ ቡጢና …

አሜሪካ ከዓመታት ቆይታ በኋላ እንደገና ለፍጻሜ ድል በቅታለች Read more »

የሙዚቃ ደራሲው ሉድቪሽ ፋን ቤትሆቭን እንደቀደሞው ሁሉ አሁንም ሰፊውን ህዝብ ይመስጣል ። ቤትሆቨን ቻይና ውስጥ እንደ አንድ የፖፕ ሙዚቀኛ ያህል ክብር አለው ። በመላው ዓለም የቤትሆቨን የሙዚቃ አድናቂዎች ማህበር ይገኛል ። በኢንተርኔትም ቢሆን ስለ ቤትሆቨን ብዙ ይባላል ። የቤትሆቭን ሙዚቃ …

የመጀመሪያው ታላቅ የሙዚቃ ደራሲ ቤትሆቨን Read more »

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ ጋር በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመደራደር ጥሪ አቅርቧል ። የመድረክ ጥሪ በተግባር እንዲተረጎምም ህዝቡ በገዥው ፓርቲ ላይ በሚቻለው ሁሉ ተፅዕኖ እንዲያያሳድር በመግለጫው ጠይቋል ። ከተቃዋሚዎች ጋር አብሮ እንደሚሰራና ለድርድርም ዝግጁ እንደሆነ ሲገልፅ …

የመድረክ ጥሪ የድርድር Read more »

«አበበ ድል ያደረገው አትሌቲክስን ብቻ አይደለም።ጥቁሮች ማሸነፍ እንደሚችሉም ለዓለም አስተምሯል።» ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ «ለቅኝ ግዛት ማክተም አስተዋጽኦ ያደረገ ድል! የአበበ ድል አፍሪካውያን እኩል መሆናቸውን አሳይቷል።» ፖል ራምባኒ–የአበበ ቢቂላ መጽሀፍ አዘጋጅ ባለፈው ዓርብ ዻጉሜን 5/2002 ሻምበል አበበ ቢቂላ በሮም በባዶ እግሩ …

የሻምበል አበበ ቢቂላ የሮም ድል 50ኛ ዓመት Read more »

የኢድ አልፊጥር በአል ለ1431ኛ ጊዜ በመላዉ አለም በድምቀት እየተከበረ ነዉ። ኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ደግሞ በአሉን በዘመን መለወጫ በአል-ዝግጅት ጭምር ነዉ-ያከበሩት።ከአዲስ አበባ እንጀምር። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሠ እንግዳዉ የርዕሠ-ከተማይቱ የበአል-አከባበር ተከታትሎት ነበር። መቀሌ-ትግራይ፤ ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር እንደተመለከተዉ በአሉ በተለይ ጎደና ሰማዕታት ተብሎ …

የኢድ አልፊጢር በአል በአዲስ አበባ Read more »

(በማሞ አየነው፤ ከማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ የተወሰደ)፦ የሰው ልጅ ለሥጋዊና መንፈሳዊ እንቅስቃሴው አመች በሆነ መልኩ እግዚአብሔር ለሚያፈራርቃቸው ዘመናት ቀመር ሲያወጣ ኖሯል፡፡ ጊዜያትንም ከደቂቃ ሽራፊ እስከ ሺህ ዘመናት ድረስ ከፋፍሎ ይጠቀማል፡፡ በዚህ የጊዜ ቀመርም ትናንትን ያስረጃል፤ ዛሬን ደግሞ አዲስ ያደርጋል፡፡ በጊዜ ዑደትም …

“አዲስ ልብና አዲስ መንፈስ ለእናንተ አድርጉ” /ሕዝ 18፥31/ Read more »

(በኃይሌ ሙሉ | The Reporter) አንድ የ16 ዓመት ታዳጊ ወጣት በሰሜን ጐንደር ዞን የጸጥታ ኃላፊ ጠባቂ መገደሉ ተገለጸ፡፡ በተመሳሳይም አንድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አባል አንድ ወጣት በጥይት ተኩሶ ከገደለ በኋላ መሰወሩ ታውቋል፡፡ የሟች ቤተሰቦች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ነዋሪነቱ በጐንደር ከተማ የነበረው …

ሁለት ወጣቶች በጸጥታ አስከባሪዎች ተገደሉ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 10/2010፤ ጳጉሜን 5/2002 ዓ.ም):- የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዘሪሁን ሙላቱ የግል ተበዳዮች ነን ባሉት በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የቀረቡበትን የሰው ምስክሮች እንዲከላከል በመወሰን ጉዳዩን ለመመልከት ለመስከረም 14 ቀን 2003 ዓ.ም ቀጠረ፡፡ እስከዚያው ድረስ ተጠርጣሪው ማረፊያ እና …

ዘሪሁን ሙላቱ ወደ ቃሊቲ ወኅኒ ቤት ወረደ Read more »

የ2002 ዓ.ም በኢድ አልፈጥር በዓል ተደምድሞ የ2003 ዓ.ም በእንቁጣጣሽ በዓል ሊጀመር በመሆኑ፣ ገበያው በተከታታይ ሁለት ቀናት በሚስተናገዱ በዓላት ምክንያት በሸማቾች ተጨናንቆ ነው የከረመው፡፡ ወትሮም በዋጋ ንረት ቁምስቅሉን የሚያየው ገበያ በዓውደ ዓመት ምክንያት እንደ እሳት መጋረፍ ጀምሯል፡፡  ድሮና ዘንድሮን በሸማቾች ተሞክሮ …

የዓውደ ዓመት ገበያ ድሮና ዘንድሮ Read more »

(በጋዜጣው ሪፖርተር) በመቀሌ ከተማ ላለፉት አራት ቀናት በተካሄደው የሕወሕት 1ዐኛ ጉባዔ፣ ስምንት የድርጅቱ ከፍተኛ የአመራር አባላት በገዛ ፈቃዳቸው ከድርጅቱ ኃላፊነት መልቀቃቸው ታወቀ፡፡

– ሕዝቡና ሌሎች ተቃዋሚዎች ጫና እንዲፈጥሩም ጠይቋል (በየማነ ናግሽ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ የአገሪቱን የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ለመታደግ አምስት ዓበይት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ለመደራደርና ለመነጋገር ለኢሕአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡

(The Reporter) — የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የይቅርታ ቦርድ ለ4,721 እስረኞች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ኘሬዚዳንት አባዱላ ገመዳ በትናትናው እለት አስታወቀ፡፡ በዚህም መሠረት ሕፃናት የያዙ እናቶች፣ ከ5ዐ ዓመት በላይ የሆናቸው ጐልማሶች፣ አዛውንቶችና ወጣቶች መታረማቸው በመረጋገጡ በይቅርታ እንዲፈቱ በቦርድ ተወስኗል፡፡ በክልሉ ማረሚያ …

የኦሮሚያ ክልል ለ4,721 እስረኞች ፈታ Read more »

(በኃያል ዓለማየሁ) የኦሮሚያ ኢንቬስትመንተ ኮሚሽን መሬት ወስደው ወደ ልማት ሳይገቡ አጥረው አስቀምጠዋል ካላቸው 124 ባለሀብቶች ላይ፣ ከ145 ሔክታር መሬት በላይ መልሶ መውሰዱን ኮሚሽነሩ አቶ አህመድ ኢብራሒም ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመሬት ጥያቄ መቀበል ያቆመ ሲሆን፣ መሬት ለማግኘት ወደ አስተዳደሩ የሚሄዱ ባለሀብቶች ተቀባይ በማጣታቸው ቅሬታ እንደተፈጠረባቸው አስታወቁ፡፡

(በብርቱካን ፈንታ) ማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ለመዋዕለ ሕፃናት ማስተማሪያነት አስገንብቶ ለሁለት ዓመታት አገልግሎት ሲሰጥበት የቆየው ሕንፃ፣ ሕገወጥ ግንባታ ነው በሚል ባለፈው ማክሰኞ በግብረ ኃይል የፈረሰ ሲሆን፣ ትምህርት ቤቱ በበኩሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቅዶ የሰጠኝ ቦታ ነው ብሏል፡፡