ደቡብ ሱዳንን ከሱዳን ጋ በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ የሚኖሩት የሱዳን ዜጎች የሆኑት የኑባ ብሔረሰብ አባላት ተቀናቃኞቹ ሁለቱ ጎረቤት ሀገራት ስምምነት

ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪቃ ሀገሮች ዉስጥ የህክምናዉን ዘርፍ ለማሻሻል የምታደርገዉ ድጋፍ ጥራት ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተገለጸ። ይህን አስመልክቶም በአዲስ …

–    ግዮንን ለመግዛት የቀረቡ አዳዲስ የውጭ ኩባንያዎች ቅሬታ አሰሙግዮን ሆቴልንና ስድስት ድርጅቶችን ለመሸጥ የወጣው ጨረታ ዛሬ ከቀትር በኋላ በፕራይቬ

–    ‹‹ደፋር ለመባል ሚኒስትር እንከሳለን ብለን ዕቅድ አንይዝም›› ኮሚሽነር ዓሊ ሱሌይማን በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ሙስና ከሚፈጸምባቸው የሥራ መስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል  የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ

በእነ አንዱዓለም አራጌ ላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔን በመቃወም ‹‹ፍርድ ቤቱን ደፍረዋል›› በሚል ከትናንት በስቲያ በፌዴራል ከ…

የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስትራቴጂክ የሚላቸውን በማስቀረት፣ የተቀሩትን 20 የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በተ

ላለፉት ሁለት ወራት በሞባይል ስልክ ኔትወርክ ችግር የተማረሩ በአዲስ አበባ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ እያሰ

–    አቶ ሳምሶን ማሞና ባለቤቱ ታስረው በ200 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁበሳምንት ሁለት ቀን (ረቡዕና ቅዳሜ) ለተወሰነ ጊዜ እየታተመ ከተሰራጨ በኋላ፣ በሕትመት ዋጋ…

የሕክምና ተማሪዎችን ከመስከረም 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የኢ-ለርኒንግ ወይም በድረ ገጽ የመማር ማስተማር ዘዴ ተጠቃሚ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ነጻነትን እያፈነ ነው ብሏል

የሦሪያው ባሻር አል አሣድ በቅርቡ እንደሚወድቁ የዩናይትድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተንብየው የሽግግር ዕቅድ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡

የሶርያ ጠቅላይ ሚንስትር ሪዣድ ሂጃብ የፕሬዚደንት በሻር አል አሳድ መንግሥት በራሱ ሕዝብ ላይ ያካሂደዋል ያሉትን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወም በትናንቱ ዕለ

ከዶ/ር ፍስሓ እሸቱና ከኣቶ ስለሺ ጥላሁን ጋር በሁለት ክፍሎች የተዘጋጀውን ውይይት ያድምጡ፡

ክፍል ሁለትን ለማድመጥ እዚህ ይጫኑ፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት የተሰኘው ድርጅት፤ በትናንትናው ዕለት፤ ዋሽንግተን ዲ ሲ ውስጥ ህዝባዊ ስብሰባ አካሂዷል። በዚሁ ስብሰባ ላይ የተገኙ

ባለፈው ዓርብ የተሰየመው የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአሸባሪነት ወንጀል ተከሳ የ14 ዓመት እስራት ፅኑ እሥራት የተፈረደባትን የጋዜጠኛ ርዕዮት ዓ…

ዳዊት ዋስይሁን
አቶ መለስ ከዚህ በፊት የራሳቸው እንዳልሆኑ በምርጫ 2010 ወቅት ነግረውናል። እንዲህ አሉን ”ድርጅቴ ቀጥል ካለኝ አሉ ”ታዲያ ይህ ድርጅት የ

–    በሥነ ልቦናዋ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳደረሰባት ተናግራለችነዋሪነቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 10/11 ውስጥ ነዋሪ የሆነው ሙሉጌታ ውብሸት የተባለው

አቶ አንተነህ አሰፋ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በቅርቡ የተሰየሙትና በሳምንቱ አጋማሽ ላ

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች  የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በኋላ፣ አደንዛዥ ዕፅ በማምረት፣ በማዘጋጀትና ወደ ተለያዩ የዓ…

ባሳለፍነው ሳምንት የማዕድን ሚኒስቴር የ11 ኩባንዎችን የፔትሮሊየምና የማዕድን ፍለጋ ልማት ፈቃድ መሰረዙን ይፋ አድርጓል፡፡

በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡

የደቡብ ሱዳን መንግሥትን በኃይል ለመጣል የሚንቀሳቀስ ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ መግባቱንና መንግሥት ይህንን ኃይል በቁጥጥር ሥራ ለማዋል ኃይል ማሰማራ…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሥልጣናቱ  የክልሉ ምክር ቤት አባላት በመሆናቸው በቁጥጥር

አርሶ አደሮቹ አለአግባብ ከመሪታቸው መፈናቀላቸውንና ንብረታቸውንም መቀማታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ስለ አቤቱታው የተጠየቀው ገለልተኛው የሰብአዊ …

በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጤንነት ላይ አሉባልታ ሲሉ ለገለፁት ለያንዳንዱ ዘገባ መልስ አልሰጥም ሲሉ የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ስምዖን ተናገሩ፡፡